Thursday, October 17, 2013

Eritrea Opposition Sites Funded and Backed by CIA: Wikileaks



ኤርትራ ድረገጾች በሲ አይ ኤና በወያኔዎች ወጪ እየተደገፉ እንደሆነ የሚያጋልጥ ዜና ከማንበባችን በፊት በዚህ አስደሳች ብስራት አንጀምር።

Ethiopian Semay is glad to announce, that you can now order (1) ይድረስ ለጐጠኛው መምህር ($25.00 ፖስታ አገልግሎት ይሸፍናል) (2) ደቂቀ ተወልደ መድኅን $20 ፓስታ አገልግሎት አይጨምርም)፤*** (3) የወያኔ ገበና ማሕደር የሚለው መጽሐፌ አልቋል። ምናልባት በቁጥር ሦስት ቅጂ ካሉኝ ቀድመው የላኩ ሊያገኟቸው ይሆናል። በተረፈ አልቋል። በተራ ቁጥር አንድ እና ሁለት የተመለከቱት መጽሐፍቶች አልቀው ነበር፡ ሆኖም ብዙዎቻችሁ አንደገና እንዳሳትም ስለጠየቃችሁ፤ ይኸው በናንተው ጥያቄ ጥቂት ቅጂዎች ታትመዋል።

ወያኔ ያበላሻቸው ታሪኮችና ውሸቶቹ የሚጋፈጡ በማያወላውል በሃቅ የተደገፉ ሰነዶችና ክርክሮች የጻፍኳቸው መጽሐፎች ስለሆኑ መጪው ትውልድ በውሸት አንዳይታፈን፤በትምህርት ተቋማትም ሆነ በፖለቲካ ክርክር የሚጠቀሙት ሰነዶች ስለሆኑ፤ እየገዛችሁ ለተረካቢው መጪው ትውልድ አስተላልፉለት።


ወያኔዎች የውሸት መጽሐፍቶች በደጋፊዎቻቸው እየተደገፉ በመላ ዓለም ያሰራጭዋቸው መጽሐፍቶች መጪውን ትውልድ የሚያሳስቱ እና የሚያጋጩ መሰሪ መጽሐፍቶች ስለሆኑ ፤እነኛ መርዛም መጽሐፍቶችን የሚቋቋሙ ኢትዮጵያዊ ሰነዶች በእጥፍ እንዲሰራጩ ካልተደረገ፤ ተረካቢው ትውልድ ውዥምብር ውስጥ  ገብቶ ሰነድ አልባ መከራከሪያ የሌለው ትውልድ ሆኖ አንዳይቀር ሁላችንም ሃላፊነታችን እንወጣ። የኔ ድርሻ ይኸው ተወጥቻለሁ፤ የተቀረውና የማስተላለፉ ሃላፊነት ለናንተ ትቸዋለሁ። እኔ ከታሪክ ተወቃሽነት ለመዳን በምችለው ሁሉ ተወጥቻለሁ።
ባለት ወራቶች ንድልክልቻሁ፣ ኢመይል ያደረጋችሁልኝ ወገኖች፤ እባካችሁ ንደገና ኢመይል አደርጉልኝ። የአንዳንዶቻችሁ ኢመይሎች ድንገት ሳልመዘግባቸው ቀርቼ አንዳልሆን መጽሐፍቶቹ ንድትገዙ የምትፈልጉ ወገኖች በድጋሚ አሁንም “ስማችሁ አድራሻችሁ እና ስለክ ቁጥር አና ኢመይላችሁ” በማሳወቅ አሜሪካ ላላችሁ “በቼክ/ወይንም በፖስታ ማኒ ኦርደር” ብቻ ላኩ። ለታሪካዊ ትብራችሁ አመሰግናለሁ። ከመላካችሁ በፊት አስቀድማችሁ ኢመይል  አድርጉልኝ። ለስለ ዝባዊ ወገንተኝነታችን በሃቅ ስንቆም ፈራጁ ጊዜ ብቻ ይሆናል። አመሰግናለሁ። ጌታቸው ረዳ getachre@aol.com
CIA and Ethiopian Backed Eritrean Opposition Websites


 

CIA and Ethiopian Backed Eritrean Opposition Websites


Whistle blower website Wikileaks citing email communications from U.S. intelligence contractor STRATFOR suggests that most of the Eritrean opposition websites are funded and backed by CIA and the Ethiopian government.

The dramatic revelation comes after it published the five million e-mails dated between July 2004 and late December 2011 from the Texas based “Global Intelligence” company Stratfor.

The emails show Stratfor’s web of informers, pay-off structure, payment laundering techniques and psychological methods. 

Besides exposing the devastating portrait of the Eritrean “Opposition”, the release also reveals the inner workings of Stratfor, a company that fronts as an intelligence publisher, but provides confidential intelligence services to large corporations, such as Bhopal’s Dow Chemical Co., Lockheed Martin, Northrop Grumman, Raytheon and government agencies, including the US Department of Homeland Security, the US Marines and the US Defence Intelligence Agency.

The latest revelation only confirms what the Eritrean government has been trying to warn ever since.

The Eritrean “Oppositions” is usually characterized by divisions along regional, ethnic, religious, and ideological parameters.

Due to their alarming ties with arch-rival Ethiopia (and the alleged but now certain backing from the CIA) they failed big time to garner any tangible support from the Eritrean people.

That creates a situation for them to thrive only in the imaginary world of the Internet trying to stay visible and relevant."
 Posted at www.ethiopiansemay.blogspot.com