Sunday, September 11, 2011

ዘመን ይለወጣል ዘረኞች ትተውት የሚሄዱ አሻራ ግን አይለወጥም!

መልካም አዲስ ዓመት!!!!

እንቅልፍና ምቾት የታደላችሁ ያለፈውን ዓመት በደስታም በምቾትም ያልታደሉትም በሰቀቀን እና በእስራት በግርፋት እና በስደት በሐሳብና በብስጭት ያሳለፋችሁ ወገኖች ሁሉ ሁላችሀም አንኳን ላዲሱ ዓመት አደረሳችሁ። ሃገሬ በታሪክ ማሕደር ልታኖረው የሚረዳት ማበርከት የምችለው ይኼው አዲስ መጽሃፍ አበርክቻለሁ። ከዳንኪራ ምሽት፤ ከቢራና ከጥብስ ቀንሶ መጽሐፍ ገዝቶ የሃገሩን የታሪክ መስተዋት ለማየት ማንበብ የሚፈልግ ሕሊና ካለ ይኼው ሌላው ጥሪ። የወያኔ ገባና ማህደር፡ ደራሲ ጌታቸው ረዳ getachre@aol.com(408) 561 4636 www.ethiopiansemay.blogspot.com
Getachew Reda
P. O.Box 2219
San Jsoe, CA 95109