Monday, June 2, 2008

In Memory those of Eritrean Heroes/Heroines who








In Memory those of Eritrean Heroes/Heroines who
Struggled for Ethiopianess under the
Moto”Ethiopia WeykaAa Mot” (Fikree Hager
)


“ዝክረ ሰማእታት”

ለአንድነት ሲሉ በፈታኝ ሕይወት ላለፉት
የኤርትራ ጀግኖች
(በጌታቸዉ ረዳ)
(ግንቦት 2000 ዓ.ም)




ከላይ የሚታዩት የፎቶግራፎች እግዝቢት በወቅቱ የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሃፊ የነበረዉ የወያኔ እና የሻዕቢያ ወዳጅ የኢትዮጵያ ጠላት “ቡጥሮስ ቡጥሮስ ጋሊ” አዲስ አበባ ድረስ መጥቶ የኤርትራን የማስገንጠል ሴራዉ ለማስፈጸም ሲሯሯጥ፤የአዲስ አባባ ተማሪዎች በሰላማዊ መንገድ ተቃዉሞአቸዉን ባሰሙበት ወቅት ሲሆን፤ ሰንደቃላማዋን ወደ ህዋዩ በመዘርጋት የምትታየዉ ተማሪት ግርጌ ተያይዞ የሚታየዉ ፎቶግራፉም በወቅቱ አሌፍ የተባለ መጽሄት በመጸሄቱ ሽፋን ላይ አዉጥቶት የነበረ በወያኔ አድማ በታኝ ፖሊሶች ያለ አግባብ የተገደለዉ ወጣት ተማሪ ተስፋየ መኮንን ነዉ።

በወታደራዊ ሰላመታ የቆሙት ኢትዮጵያዊነታቸዉን በሚያኮራ ወታደራዊ ጀብዱ የተወጡት የኤረትራዉ ተወላጅ ክቡር ጀነራል አማን አንዶም ናቸዉ።

ቀጥሎ ያለዉ ፎቶግራፍም በቱርክን በግብጽ መንግሥታት የተላኩ ወራሪ ወታደሮችን በማንበርከክ ከቱርክ ጀነራሎች የማረኩትን
የዓረቦች የባሕል ልብስ በመልበስ ጠላትን ያርበደበዱ አፍሪካዊ ጀኔራል ተብለዉ ሚታወቁት ጣልያንም ጭምር ድባቅ የመቱ የኢትዮጵያዉ ራስ አሉላ ናቸዉ።

የሻዕብያና የወያነ ትግራይ ባንዳዎች በ ኢትዮጵያ ጠላት የዉጭ ሃይላት አቀነባበሪነትና እርዳታ ኢትዮጵያን አፍርሰዉ፤ሕዝቧን በነፍጥ ሃይል አፍነዉ ፤ ታሪኳንና የጀግኖቿን ስም አጉድፈዉ፡ኢትዮጵያን የተቆጣጠሩበት ወራት ነዉ። ይህ ወር ለሁለቱም ቡድኖች የተከበረ በዓል ሲሆን ለኢትዮጵያ ግን ከአብራኳ ከወጡ ልጆቻ ከሐዲነትና መሰሪ ምክንያት የተንበረከከችበትና የተዋረደችበት የጨለማ ዘመን ነዉ።የዉርደቱ፤መካራዉና የጭለማዉን ፈጣሪዎች፤ቁመንልሃል ላሉት የኤርትራ ሕዝብንም ካላሰበዉ መሃምቅ ዉስጥ ከትተዉት አብሮን እናዉ ጋር እየተለበለበ ነዉ።

የእርግማኑ ቋያም ለአብዛኛዎቹ የሻዕቢያና የወያኔ መሪዎችንም ጭምር ኩፍኛ እየለበለበ “አበስጉ ገበርኩ” እያሰኛቸዉ ይሄዉ ከፊታችን እየቆሙ ለምስክርነት በየወቅቱ ኑዛዜአቸዉ እያዳመጥን ነዉ (እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ!)።

ይህ አምድ ልዩ ዝግጅትና ትኩረት ይዞ የቀረበዉ ፤ኤርትራ በተለያዩ ፈተናዎች ገብታ በዉስጥና በዉጭ ጠላቶች ፤ሕዝቧ በሃይል ከኢትዮጵያዊነታቸዉ ለመነጠል ስትመገዝ ፤ለኢትዮጵያ አንድነት ሲሉ በሀገር ፍቅር ማህበር ተደራጅተዉ ፤ኢትዮጵያ ወይም ሞት ብለዉ በፈታኝ ሕይወት ያለፉትን የኤርትራ ጀግኖች የምንዘክርበት ወር ኢዲሆን ይህ አምድ ዝግጅት ሲያቀርብ፡ በዚህ አጋጣሚ



“የያኔ ትዉልድ ፈለግ ተከትለዉ አርማቸዉን አንስተዉ ለኢትዮጵያ አንድነት ሲሉ አስከዚቺዉ ደቂቃ ድረስ በኤርትራ ዉስጥ በሻዕቢያ ወህኒቤቶችና ማጎርያ ጉድጛዶች እየተሰቃዩ ላሉና በወያኔ ተባባሪነት በሻዕቢያ አፋኝ ጓድ ከአዲስ አባበ ወደ ኤርትራ ታፍነዉ ለሞት የተዳረጉት ጋዜጠኛዋ አንደ እነ “ሣራ መኮንን እና ከአዲስ አበባ ወደ አሥመራ ለሻዕቢያ ተላልፋ የተሰጠችዉ ስሟን ለዘነጋሁት የአክሱም ተወላጅ የሆነችዉ አክሱም በደርግ እስር ቤት ዉስጥ ታስሮ ምስጢር ላለማዉጣት ሲል ምላሱን በጠርሙስ ጎምዶ የጣለ፤ የአክሱም ከተማ የወያኔ የህቡእ አደራጅ ሊቀመንበር ሆኖ ሲሰራተይዞ በደርግ የተረሸነው የአታኽልቲ ተኽሉ (ተራሮችን ያንቀጠቀጠዉ ትዉልድ በሚል የወያኔ ልበወለድ መጽሃፍ ታሪኩ የተዘገበ) እህት ለሆነችዉ ስሟን ለማስታወስ ሞክሬ ለዘነጋሗት እና ስማቸዉ በዉል ያልተመዘገቡ ሌሎች ኢትዮጵያዊያንና ኤርትራዉያን፡ እንዲሁም በወያኔ ትግራይ እስር ቤቶች ዛሬም የሚማቅቁ አንደነ አቶ አበራ የማነአብ እና እንዲሁም በተለያዩ ረድፎች እየታገሉ ለኤርትራና ኢትየጵያ አንድነትና ሰላም አመቺ ሁኔታ ለመፍጠር ሳይታክቱ ለቆሙት እንደነ ዶ/ር ተከስተ ነጋሽ ደ/ር ፍስሃጽዮን መንግስቱ (ስዊዲን አገር) ፤አንዲሁም ሰላማዊ መፍትሄ ለሚሹት ለደ/ር ተስፋጽን መድሃንየ(ጀርመን አገር) እና ስማቸዉን ፤ለዘነጋሁዋቸዉ አያሌ ኤርትራዊያን ለሀቅና ለህዝብ አንድነት በመቆማቸዉ ይህ የታሪክ አምድ በበጎ ሕሊና አስከ ዘላለሙ ያስታዉሳቸዋል።

ኢትዮጵያ የሞቱላትን ያህል የከዷትም እንዲሁ አላጣችማና ከባህር ማዶ ጠላቶች በተነሱባት ቁጥር በየጊዜዉ የዉስጥ ጠላቶች ከዉጭ ጠላቶች ጋር በመወገን በርካታ ክህደቶችና ጉዳቶችን ፈጽመዋል። እነደሚታወቀዉ ፤ኢትዮጵያ በረዥም ታሪኳ ከሰሜን በኩል በዛ ያሉ ጦርነቶች ከዉጭ ወራሪዎች ጋር አካሂዳለች። የሰሜኑ ክፍል ከባሕር ጠረፍ የተያያዘና ወደ ዉጭ ዓለም መዉጫና መግቢያ በር በመሆኑ ከዛመነ አክሱም ጀምሮ የአካባቢዉ ኗሪ ከተቀሩት ኢትዮጵአዊያን ወገኖቹ ጋር በመሆን አካባቢዉን ለመቆጣጠር ከመጡ ጠላቶች ጋር ፈታኝ ጦርነቶች ገጥሞ ሁሉንም በየወቅቱ እንዳመጣታቸዉ በአኩሪ ድል እየተጎናጸፈ ቢመክታቸዉም፤ ዛሬ ግን ከአብራኩ የወጡ ልጆቹ (ሻዕብያ፤ጀብሃ፤እና ወያነ ትግራይ ቡድኖች) ምክንያት አንድነቱና ቤተሰባዊ ትስስሩ (አፋር..ኩናማዎች፣ ሻሆ.. እና አያሌ የተለያዩ ኢትዮጵያዊያን ቤተሰቦች.) አናግተዉ በትነዉ ነጥለዉ እንዳይገናኝ የአንድ እናት፤ አንድ ማሕበረስብ ሕዝብ፤ የተለያየ ዜጋና ማሕበረስብ አድርገዉ ይሄዉ አሁን ካለንበት አሳዛኝ መድረክ ደርሰናል።
እርግጥ <<አባቶች የተዋደቁለት በተተኪዉ ትዉልድ ዘንድ ስለሚታየዉ ዉዝግብ እንዴትና በእነማን እንደተጀመረ ካነሳሱ ጀመሮ መልኩ እየተላዋወጠ እዚህ የደረሰበት የኢትዮጵያ ሕዘቦች ሁሉም ምክንያቱን በትክክል ያዉቃል ማለት ያስቸግራል>> ዓለምሰገድ ቦጋለ አዳል (የኤርትራዉ እንቆቅልሽ)።

ለስልጣን ጉጉት አገሩን ከድቶ ለጣሊያን ፖሊሲ በተገዛ የደጃዝማች ሃይለስላሰ ጉግሳ ኮቴ የተከተሉ የወያነ ትግራይ መሰሪ መሪዎች ስብሓት ነጋ እና መለስ ዜናዊ (ሁለቱም በትዉልድ ዓድዋ (ትግራይ) እና በግማሽ የኤርትራ (ሰራየና ሓማሴን)፤ ኤርትራን ዓረባዊ መሕበርና አራባዊ ክልል ለማድረግ “የኤርትራ ሕዝብ አረባዊ ነዉ” ብለዉ ከታገሉት ከነ ኢብራሂም ሱልጣን በተዋረድ በየጊዜዉ እየተጠጋገኑ ከተፈጠሩትና ከጠፉት የሃረካን፤ የስምረትን ፖሊሲና ጸረ ኢትዮያ አንቅስቃሴ ፤ከዛም እነሱን የተኩ የጀብሃና የሻዕብያ ቡድኖች ጋር በፖሊሲና በአካል የጋራ አንድነት ፈጥረዉ ፍጹም የኢትዮጵያ ህላዌ የሚጻረር ሴራ በመጎንጎን እነ ራስ አሉላ “ባሕሩ ራሱ የኢትዮጵያ ድነበር ሆኖ ይኖራል!” ብለዉ እነራስ አሉላ የታገሉለትንና ከአክሱም ዘመነ መንግስት ጀምሮ አእላፍ ሕይወት የበላን አገራዊ የህላዌ ትግልና ህግ አንኳስሰዉ የጣልያን ወራሪ ሃይሎች ካርታ በመቀበልና በማክበር ኤርትራን ገንጥለዉ ወደብ አልባ አድርገዉ ብሔራዊ ክህደት በሁለቱም ሕዝቦች ላይ ፈጽመዋል።

ከትግራይ ህዝብ አብራክ የወጡ የወያነ ትግራይ መሪዎችና አገልጋዮቻቸዉ ኤርትራ ከቶዉንም በታሪክ የኢትዮጵያ ግዛት ሆኖ አያዉቅም በማለት፤አፋር ካፋሩ፤ኩናማዉ ከኩናማዉ ፤ትግራይ ከኤረትራ ትግርኛ ተናጋሪዉ ፤አገዉ ከኤርትራዉ ብሌን/ሓባብ ሃማሴኑ ከጎጃም፤ጎንደር እና ወሎ አማራዉ ማህበረስብ… አይገናኝም በማለት ብዙ የመጻሕፈትና የፕሮፖጋንዳ ሥራዎች ሰርቶ አያሌ የትግራይ ታጋዮች ለኤርትራዊነት ቆመዉ ተሰዉተዉ፤ ኢትዮጵአዊያንን ገድለዉ ፤ረሽነዉ፤አፍነዉ ፤አስጨንቀዉ በጦር ሜዳ ለኤርትራ ወግነዉ ክህደት ሲፈጽሙ፡ በአንጻሩ ባስገራሚና በአኩሪ ሁኔታ ደግሞ የኤርትራ ህዝብ በፈታኝ ሕይወትና በጣልያን ወረራ ጊዜ ሳይቀር ያላንዳች ማመንታት ኢትዮያዊነታቸዉ ለማስከበር በአኩሪ ገድል የቆሙትን ጀግኖች ስማቸዉን ስናነሳ ኩራት ይሰማናል።

የዛሬ ባንዳዎች ገበሬዉ ልጅ በመሰብስብና በማስገደድ፤ በመስብክና በማደናግር ያልሆነዉን ያልተባለዉንና ያልነበረዉን ታሪክ ሆኗል እያሉ ስለ ኤርትራ ቆመዉ የኢትዮጵአዊነት ክህደት ሲሰብኩ ፤ የተደረገዉ የአንድነት ትግል በመሸሸግ ከፍተኛ የፕሮፖጋንዳ ማደናገር ቢጎነጉኑም፤ ታሪክ ዘግቦታልና ታሪኩ በዚህ አምድ ለሕዝብ እንዲነበብ በጣልያን ወቅት/በፈደረሺዩ ጊዜ ኢትዮያዊነታቸዉን ለማስከበር ካደረጓቸዉ አስገራሚ ትግሎች ሁለት ማስረጃ በማቅረብ፤ በዉዛ ፈታኝ ወቅት ሽንጣቸዉን ገትረዉ ስለ እውነና አንድነት ለቆሙት ኤረትራዊያን ሁሉ በያለንበት በሕሊናችን በኢትዮጵያ አምለክ ፊት በሕሊና ጸሎት እንድናስታዉሳቸዉ እየጠየቅኩኝ ከዚህ በታች ያለዉን የተዘገበ መሕደር በአካል ኤርትራ የኖሩና ከህዘቡ ያገኙትን የታሪክ ማህደር ዘግበዉ ለመጪዉ ትዉልድ ማስተማሪያ እንዲሆን “የኤርትራዉ እንቆቁልሽ” መጽሃፍ ያስተላለፉልንን ደራሲ “አቶ አለምሰገድ ቦጋለ አዳል” እያመሰገንኩ፤ ታሪኩ የተገኘዉ ከዚሁ መጽሃፍ መሆኑን እየገለጽኩ ኤረትራዊያን ለኢትዮጵያዊነት ሲባል ያደረጉወቸዉ ከሕሊና የማይለዩ ሁለት የማይረሱ ትግሎችን አቅርቤ ልሰናበታችሁ። መልካም የታሪክ መዘክር።

<< ኮሚሽኑ ሰራየ አዉራጃ በሄደ ጊዜ በሺህ የሞቆጠር ሕዝብ በተሰበሰበበት በሰተ ደቡብ በኩል እናት ላም ታስራ፤ ከሷ ፈንጠር ብሎ በስተሰሜን በኩልደግሞ የአንድ ወር ዕድሜ ያላት ጥጃ ታግታ (ታሥራ) ጥጃዋ እናቷን በማለት፤ እናት ላምም ጥጃዋን ፍለጋ “እምቧ” እያሉ “ሲጯጯሁ” በመካከሉ የኮሚሽ አባላት ደርሰዉ ክብር ሥፍራቸዉን እንደያዙ የህዝቡን ሃሳብ ሲጠይቁ የተሰጣቸዉ መልስ በቃል አገላለጽ አልነበረም። አንጋፋዉ አዛዉንቱ የአንድነት ማሕበር ቁንጮ ራስ ኪዳነ ማርያም በስተሰሜን በኩል ታግታ ወደምትጮህ ጥጃ በመሄድ ጥጃዋ የታሰረችበትን ገመድ በመቀስ ሲቆርጡት፤ ጥጃዋ ሮጣ ሄዳ ከእናቷ ጉያ በመግባት ትጠባ ጀመር። በዚህ ትርኢት እንደተገለጸዉ እንቦሶዋ፤ ኤርትራ ከእናቷ ከኢትዮጵ ያ ጋር እንድትቀላቀል ነዉ የምንጠይቀዉ። በማለት ጽኑ የሆነዉን የህዝቡን ፍላጎት በላቀ ሁኔታ አስረድተዋል።>>



የጣልያን ኮሚኒቲና የጣሊያን ደጋፊዎች ገንዘብ እየሰጡ ተላልፈዉ በመግዛት ተበራክተዉ ለመታየት ብዙ ይጥሩ ነበር። ታዲያ ለዚህ መሳካት ዘዴ ሆኖ ያገኙት ከጥቂት ደጋፊዎቻቸዉ (ክልሶች) በስተቀር ሌሎች ጎልማሶችን በገንዘብ እያታለሉ ለእለቱ ብቻ ማሰባሰብ ነበር። በምጽዋ ከተማ በዚህ መልክ ተሰባስበዉ ተዘጋጁ ወጣቶች የጣልያን ባንዴራ እያዉላበለቡ የኮሚሽኑን አባላት መምጣት ሲጠባበቁ በደረሱ ጊዜ ደብቀዉ የያዙዩትን የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ አዉጥተዉ በማዉለብለብ ይዘዉት የነበረዉ የጣሊያን ሰንደቅ ዓላማ በመጣል ገንዘብ ሲረጩ የነበሩ የጣሊያን ኮሚኒቲዎች በአሳፋሪ ሁኔታ አዋርደዋቸዋል።



ይህ ብቻ አይደለም የጣሊያን ደጋፊዎች ከአሥመራ ወደ ምጽዋ እና ከአሥመራ ወደ ከረን በሚወስደዉ መንገድ በየአዉራ ጎዳናውም ሆነ ለእይታ በሚያመች ሥፍራ ሁሉ አረንጓዴ ነጭ ቀይ የሆነዉን የጣልያንን ባንዲራ በቀለም እየቀቡ ኮሚሽኑ የሚጓዝበትን መንገድ ማዥጎድጎድ ጀመሩ። ኤርትራ ጎልማሶች ግን ቢጫ ቀለም ብቻ በመያዝ በብስክሌት ሆነዉ በርቀት ከሗላ እተከተሉ ነጩን ብጫ በመቀባት የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ እነዲመስል በማድረግ እልካቸዉን አስጨርሷቸዋል።



በመጨረሻም ከኮሚሽኑ አባላት መካከል ኖርዌይ የደቡብ አፍሪካና የበርማ መልክተኞች በሰጡት አስተያየት በጣም ጥቂት የሆኑ ኤርትራዊያን ነፃነት ይሰጠን ይላሉ። ግን በኢኮኖሚ ረገድከባድ ችግር ሊገጥማት ነዉ፤ ፈጽሞ ራሷን አትችልም አሉ።በሗላም 14 አባል አገሮች ማለትም ቦሊቪያ ፤ብራዚል በርማ ፤ካናዳ ፤ዴንማርክ ፤ኤኳዶር ፤ግሪክ ፤ ላይቤርያ፤ ሜክሲኮ ፓናማ፤ፓራጉዋይ ፤ፔሩ እና ቱርክ በአሜሪካዉ መልክተኛ ተደግፈዉ የሕዝቡን ፍላጎት በመመልከትና በምሥራቅ አፍሪካም ሰላምና ደህንነትን ለማስፈን የኢትዮጵያንም መብት ለማስጠበቅ በኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ዘዉድ ሥር ሆና በፌደረሽን እንድትተዳደር ሃሳብ ሲያቀርቡ በይበልጥ የአሜሪካዉ መልዕክተኛ ይህ ተግባራዊ ሊሆን የሚችልና ለዉዝግበቡ መፍትሔ መሆኑንም አስገንዝቧል።

በክፍለግዛቱ የተከሰተው የጸጥታ መታወክ አሁንም የኤርትራ ጉዳይ በተባበሩት መንግስታት ዘንድ ዉሳኔ ሰያገኝ እንደገና ከተጓተተ የአካባቢዉ ሰላም አስጊ እንደሚሆን ከግምት ዉስጥ በማስገባት ኤርትራ በፈደሬሽን ከኢትዮ ጵያ ጋር ትቀላቀል የሚለዉን ሃሳብ በ46 ሲደገፍ 10 ተቃዋሚ፤4 በድምፀ ተዓቅቦ ዉሳኔዉ ታህሣሥ 2 ቀን 1950 ዓ.ም ከተላለፈ
በሗላ ነበር በዉሳኔዉ መሰረት ፌደረሽኑ ምክር ቤት ተቋቁሞ የፀደቀዉ።

ካፀደቀዉ አንዱን ጠቅሼ ልደምድም።
<<ኤርትራ በፌዴሽን መልክ አንድትተዳደር ቢባልም እንደ አንድ ነፃ መንግሥት ተቆጥራ በኢንተርናሽናል ደረጃ ምንም ታዋቂነት አይኖራትም::
በተባበሩት መንግሥታት ዉሳኔ መሠረት የኢትዮጵያ መንግሥት ያለዉ ልምድና ባሕል፤እንዲሁም በዓለም አቀፍ መድረክ ያለዉ ሥልጣንና ክብር ይከበራል።ይህም ማለት በፌደረሽን መልክ ሲተሳሰሩ የዉጭ ጉዳይን በሚመለከት ሁሉ በዓለም ፊት ለረጂም ጊዜ ታዋቂ ከሆነችዉ ከኢትዮጵያ ጋር አንድ አካል ትሆናለች። የኤርትራ ምክር ቤት ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ መድረክ ያላትን መዕረግና ክብር ሊቀራመት ወይም ሊቀናቀን አይችልም።>>






በመጨረሻ የእንግሊዝ ወታደራዊ አስተዳደር በአዋጅ ቁጥር 136/1952 ሥልጣኑን አስረክቦ ከመስከረም 11 ቀን 1952 ጀምሮ ኤርትራ በፈዴረሽን ተቀላቀለች። የተባበሩት መንግሥታት ያሳለፈዉ ኤርትራ በፌደሬሽን የመተሳሰሰር ጉዳይ ያንድነት ማሕበር አባላት ባለማርካቱ የተቀበሉት በቀዝቃዛ ስሜት ሲሆን፤ ኤርትራ አረባዊት ነች የሚሉና ሌሎች ተቃዋሚ የነበሩ ቡድኖች ግን ቅዋሜያቸዉን ትተዉ በአጣዳፊ ተግባራዊ እንዲሆን ይጎተጉቱ ነበር።ከዚያ በሗላ እነ እድሪስ መሓመድ አደም እና አነ አብራሂም ሱልጣን ግብፅ ዉስጥ የሕግ ተማሪ ከነበረዉ በጸረ ክርስትያንነቱ የታወቀዉ እድሪስ ገላዉዴዎስና ሌሎችጋር በማበር ወደ ሱዳንና አረብ አገሮች እየዞሩ ስለ ኤርትራ አረባዊነት በመስበክ ፤በወቅቱ <<ጀይስ አል ሻዓብ>> የተባለዉ የሶርያ ሳሚንታዊ ጋዜጣ በኤፕሪል 17 ቀን 1970 በጻፈዉ ሀተታ<<…የኤርትራ ህዝብ ከሃጅራ 84 ዓመት በሗላ ከሑማይድ ካሊፋትና ከአባሲድ ከሊፋት የሄደ አስከ አለንበት ዘመን ድረስ የኖሩ፤ ሕዝቧ ዓረብ መሬቷም የዓረብ መሬት ነዉ>>






በማለት ድጋፋቸዉን በመለገስ የትጥቅ ትግል በመክፈት በትጥቅ የተቀላቀሏቸዉ የደጋ ክርስትያን ኤርትራዊያንን እያፈኑ በመግደል፤ ጸረ ክርስትያን ትግላቸዉ በመጀመር እልፍ አእላፍ ሕይወትና ንብረት በማዉደም ይሄዉ ላዛሬዉ የባሕር ወደብ በር መዝጋትና ሕዝቦቿን በመነጠል መሪዎቿ ከዓረቦችና እና ከጸረ ኢትዮጵያ ሃይላት ጋር በማበር ወይ ለኛ ወይ ለኤርትራ ሕዝብ ሳይበጁ ሕዝቡን ለ አመታት እስካሁን ድረስ (ነፃ ከወጡም በሗላ) ለስቃይ ዳርገዉት የፍርድ ቀን ከፈጣሪዉ ሲጠባበቅ ይገኛል።//

ይህ ታሪካዊ መረጃ የተገኘዉ አስቀድሜ እንደገለጽኩት የኤርትራዉ እንቆቅልሽ”” ከሚለውበ1985 ዓ.ም በአቶ አለምሰገድ ቦጋለ አዳል የተደረሰ መጽሃፍ ነዉ። ለደራሲዉ ጥልቅ ምስጋናና አክብሮትእየገለጽኩኝ፤ሁላችንም በየ አለንበት፤ በምንችለዉ ረድፍ ለአንድነት የተደረጉትን ትግሎችና ታጋዮች ተረስተዉእንዳይቀሩ ሃለፊነታችነን ካሁኑኑ በመጀመር ለተተኪዉ ትዉልድ እናስረክብ።በጠላቶችና በቅጥረኞች የተበጠሰዉን የምድሪ ባሕሪ እና የኢትጵያ ሕዝብ የታሪክ፤ የአጥንትና የደም ቁርኝት ክር፤ እንደገና በአንድነት ሃይሎች ድርና ማጉ ወደ ነበረበት ቤተሰባዊ ትስስር ይመለሳል።ይህ ሕልም ሳይሆን እዉንና ብሩህ ዘመን አንደሚሆን ዛሬ በትግራይ ክፍለሃገር በሽመልባ መጠለያ ዉስጥ በስቃይ ኑሮ ከምትኖር አንዲት ኤርትራዊት ስደተኛ የተነገረ አንደበት መሆኑንም ለማስረገጥ እወዳለሁ።
ኢትዮጵያ በአንድነቷ ለዘላለም ትኑር!
ጌታቸዉ ረዳ
ሳንሆዘ ካሊፎርኒያ ግንቦት 2000ዓ.ም

“ዝክረ ሰማእታት” ለአንድነት ሲሉ በፈታኝ ሕይወት ላለፉት የኤርትራ ጀግኖች “ዝክረ ሰማእታት” ለአንድነት ሲሉ በፈታኝ ሕይወት ላለፉት የኤርትራ ጀግኖች (በጌታቸዉ ረዳ) (ግንቦት 2000 ዓ.ም) ከላይ የሚታዩት የፎቶግራፎች እግዝቢት በወቅቱ የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሃፊ የነበረዉ የወያኔ እና የሻዕቢያ ወዳጅ የኢትዮጵያ ጠላት “ቡጥሮስ ቡጥሮስ ጋሊ” አዲስ አበባ ድረስ መጥቶ የኤርትራን የማስገንጠል ሴራዉ ለማስፈጸም ሲሯሯጥ፤የአዲስ አባባ ተማሪዎች በሰላማዊ መንገድ ተቃዉሞአቸዉን ባሰሙበት ወቅት ሲሆን፤ ሰንደቃላማዋን ወደ ህዋዩ በመዘርጋት የምትታየዉ ተማሪት ግርጌ ተያይዞ የሚታየዉ ፎቶግራፉም በወቅቱ አሌፍ የተባለ መጽሄት በመጸሄቱ ሽፋን ላይ አዉጥቶት የነበረ በወያኔ አድማ በታኝ ፖሊሶች ያለ አግባብ የተገደለዉ ወጣት ተማሪ ተስፋየ መኮንን ነዉ። በወታደራዊ ሰላመታ የቆሙት ኢትዮጵያዊነታቸዉን በሚያኮራ ወታደራዊ ጀብዱ የተወጡት የኤረትራዉ ተወላጅ ክቡር ጀነራል አማን አንዶም ናቸዉ። ቀጥሎ ያለዉ ፎቶግራፍም በቱርክን በግብጽ መንግሥታት የተላኩ ወራሪ ወታደሮችን በማንበርከክ ከቱርክ ጀነራሎች የማረኩትን የዓረቦች የባሕል ልብስ በመልበስ ጠላትን ያርበደበዱ አፍሪካዊ ጀኔራል ተብለዉ ሚታወቁት ጣልያንም ጭምር ድባቅ የመቱ የኢትዮጵያዉ ራስ አሉላ ናቸዉ። የሻዕብያና የወያነ ትግራይ ባንዳዎች በ ኢትዮጵያ ጠላት የዉጭ ሃይላት አቀነባበሪነትና እርዳታ ኢትዮጵያን አፍርሰዉ፤ሕዝቧን በነፍጥ ሃይል አፍነዉ ፤ ታሪኳንና የጀግኖቿን ስም አጉድፈዉ፡ኢትዮጵያን የተቆጣጠሩበት ወራት ነዉ። ይህ ወር ለሁለቱም ቡድኖች የተከበረ በዓል ሲሆን ለኢትዮጵያ ግን ከአብራኳ ከወጡ ልጆቻ ከሐዲነትና መሰሪ ምክንያት የተንበረከከችበትና የተዋረደችበት የጨለማ ዘመን ነዉ።የዉርደቱ፤መካራዉና የጭለማዉን ፈጣሪዎች፤ቁመንልሃል ላሉት የኤርትራ ሕዝብንም ካላሰበዉ መሃምቅ ዉስጥ ከትተዉት አብሮን እናዉ ጋር እየተለበለበ ነዉ። የእርግማኑ ቋያም ለአብዛኛዎቹ የሻዕቢያና የወያኔ መሪዎችንም ጭምር ኩፍኛ እየለበለበ “አበስጉ ገበርኩ” እያሰኛቸዉ ይሄዉ ከፊታችን እየቆሙ ለምስክርነት በየወቅቱ ኑዛዜአቸዉ እያዳመጥን ነዉ (እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ!)። ይህ አምድ ልዩ ዝግጅትና ትኩረት ይዞ የቀረበዉ ፤ኤርትራ በተለያዩ ፈተናዎች ገብታ በዉስጥና በዉጭ ጠላቶች ፤ሕዝቧ በሃይል ከኢትዮጵያዊነታቸዉ ለመነጠል ስትመገዝ ፤ለኢትዮጵያ አንድነት ሲሉ በሀገር ፍቅር ማህበር ተደራጅተዉ ፤ኢትዮጵያ ወይም ሞት ብለዉ በፈታኝ ሕይወት ያለፉትን የኤርትራ ጀግኖች የምንዘክርበት ወር ኢዲሆን ይህ አምድ ዝግጅት ሲያቀርብ፡ በዚህ አጋጣሚ “የያኔ ትዉልድ ፈለግ ተከትለዉ አርማቸዉን አንስተዉ ለኢትዮጵያ አንድነት ሲሉ አስከዚቺዉ ደቂቃ ድረስ በኤርትራ ዉስጥ በሻዕቢያ ወህኒቤቶችና ማጎርያ ጉድጛዶች እየተሰቃዩ ላሉና በወያኔ ተባባሪነት በሻዕቢያ አፋኝ ጓድ ከአዲስ አባበ ወደ ኤርትራ ታፍነዉ ለሞት የተዳረጉት ጋዜጠኛዋ አንደ እነ “ሣራ መኮንን እና ከአዲስ አበባ ወደ አሥመራ ለሻዕቢያ ተላልፋ የተሰጠችዉ ስሟን ለዘነጋሁት የአክሱም ተወላጅ የሆነችዉ አክሱም በደርግ እስር ቤት ዉስጥ ታስሮ ምስጢር ላለማዉጣት ሲል ምላሱን በጠርሙስ ጎምዶ የጣለ፤ የአክሱም ከተማ የወያኔ የህቡእ አደራጅ ሊቀመንበር ሆኖ ሲሰራተይዞ በደርግ የተረሸነው የአታኽልቲ ተኽሉ (ተራሮችን ያንቀጠቀጠዉ ትዉልድ በሚል የወያኔ ልበወለድ መጽሃፍ ታሪኩ የተዘገበ) እህት ለሆነችዉ ስሟን ለማስታወስ ሞክሬ ለዘነጋሗት እና ስማቸዉ በዉል ያልተመዘገቡ ሌሎች ኢትዮጵያዊያንና ኤርትራዉያን፡ እንዲሁም በወያኔ ትግራይ እስር ቤቶች ዛሬም የሚማቅቁ አንደነ አቶ አበራ የማነአብ እና እንዲሁም በተለያዩ ረድፎች እየታገሉ ለኤርትራና ኢትየጵያ አንድነትና ሰላም አመቺ ሁኔታ ለመፍጠር ሳይታክቱ ለቆሙት እንደነ ዶ/ር ተከስተ ነጋሽ ደ/ር ፍስሃጽዮን መንግስቱ (ስዊዲን አገር) ፤አንዲሁም ሰላማዊ መፍትሄ ለሚሹት ለደ/ር ተስፋጽን መድሃንየ(ጀርመን አገር) እና ስማቸዉን ፤ለዘነጋሁዋቸዉ አያሌ ኤርትራዊያን ለሀቅና ለህዝብ አንድነት በመቆማቸዉ ይህ የታሪክ አምድ በበጎ ሕሊና አስከ ዘላለሙ ያስታዉሳቸዋል። ኢትዮጵያ የሞቱላትን ያህል የከዷትም እንዲሁ አላጣችማና ከባህር ማዶ ጠላቶች በተነሱባት ቁጥር በየጊዜዉ የዉስጥ ጠላቶች ከዉጭ ጠላቶች ጋር በመወገን በርካታ ክህደቶችና ጉዳቶችን ፈጽመዋል። እነደሚታወቀዉ ፤ኢትዮጵያ በረዥም ታሪኳ ከሰሜን በኩል በዛ ያሉ ጦርነቶች ከዉጭ ወራሪዎች ጋር አካሂዳለች። የሰሜኑ ክፍል ከባሕር ጠረፍ የተያያዘና ወደ ዉጭ ዓለም መዉጫና መግቢያ በር በመሆኑ ከዛመነ አክሱም ጀምሮ የአካባቢዉ ኗሪ ከተቀሩት ኢትዮጵአዊያን ወገኖቹ ጋር በመሆን አካባቢዉን ለመቆጣጠር ከመጡ ጠላቶች ጋር ፈታኝ ጦርነቶች ገጥሞ ሁሉንም በየወቅቱ እንዳመጣታቸዉ በአኩሪ ድል እየተጎናጸፈ ቢመክታቸዉም፤ ዛሬ ግን ከአብራኩ የወጡ ልጆቹ (ሻዕብያ፤ጀብሃ፤እና ወያነ ትግራይ ቡድኖች) ምክንያት አንድነቱና ቤተሰባዊ ትስስሩ (አፋር..ኩናማዎች፣ ሻሆ.. እና አያሌ የተለያዩ ኢትዮጵያዊያን ቤተሰቦች.) አናግተዉ በትነዉ ነጥለዉ እንዳይገናኝ የአንድ እናት፤ አንድ ማሕበረስብ ሕዝብ፤ የተለያየ ዜጋና ማሕበረስብ አድርገዉ ይሄዉ አሁን ካለንበት አሳዛኝ መድረክ ደርሰናል። እርግጥ <<አባቶች የተዋደቁለት በተተኪዉ ትዉልድ ዘንድ ስለሚታየዉ ዉዝግብ እንዴትና በእነማን እንደተጀመረ ካነሳሱ ጀመሮ መልኩ እየተላዋወጠ እዚህ የደረሰበት የኢትዮጵያ ሕዘቦች ሁሉም ምክንያቱን በትክክል ያዉቃል ማለት ያስቸግራል>> ዓለምሰገድ ቦጋለ አዳል (የኤርትራዉ እንቆቅልሽ)። ለስልጣን ጉጉት አገሩን ከድቶ ለጣሊያን ፖሊሲ በተገዛ የደጃዝማች ሃይለስላሰ ጉግሳ ኮቴ የተከተሉ የወያነ ትግራይ መሰሪ መሪዎች ስብሓት ነጋ እና መለስ ዜናዊ (ሁለቱም በትዉልድ ዓድዋ (ትግራይ) እና በግማሽ የኤርትራ (ሰራየና ሓማሴን)፤ ኤርትራን ዓረባዊ መሕበርና አራባዊ ክልል ለማድረግ “የኤርትራ ሕዝብ አረባዊ ነዉ” ብለዉ ከታገሉት ከነ ኢብራሂም ሱልጣን በተዋረድ በየጊዜዉ እየተጠጋገኑ ከተፈጠሩትና ከጠፉት የሃረካን፤ የስምረትን ፖሊሲና ጸረ ኢትዮያ አንቅስቃሴ ፤ከዛም እነሱን የተኩ የጀብሃና የሻዕብያ ቡድኖች ጋር በፖሊሲና በአካል የጋራ አንድነት ፈጥረዉ ፍጹም የኢትዮጵያ ህላዌ የሚጻረር ሴራ በመጎንጎን እነ ራስ አሉላ “ባሕሩ ራሱ የኢትዮጵያ ድነበር ሆኖ ይኖራል!” ብለዉ እነራስ አሉላ የታገሉለትንና ከአክሱም ዘመነ መንግስት ጀምሮ አእላፍ ሕይወት የበላን አገራዊ የህላዌ ትግልና ህግ አንኳስሰዉ የጣልያን ወራሪ ሃይሎች ካርታ በመቀበልና በማክበር ኤርትራን ገንጥለዉ ወደብ አልባ አድርገዉ ብሔራዊ ክህደት በሁለቱም ሕዝቦች ላይ ፈጽመዋል። ከትግራይ ህዝብ አብራክ የወጡ የወያነ ትግራይ መሪዎችና አገልጋዮቻቸዉ ኤርትራ ከቶዉንም በታሪክ የኢትዮጵያ ግዛት ሆኖ አያዉቅም በማለት፤አፋር ካፋሩ፤ኩናማዉ ከኩናማዉ ፤ትግራይ ከኤረትራ ትግርኛ ተናጋሪዉ ፤አገዉ ከኤርትራዉ ብሌን/ሓባብ ሃማሴኑ ከጎጃም፤ጎንደር እና ወሎ አማራዉ ማህበረስብ… አይገናኝም በማለት ብዙ የመጻሕፈትና የፕሮፖጋንዳ ሥራዎች ሰርቶ አያሌ የትግራይ ታጋዮች ለኤርትራዊነት ቆመዉ ተሰዉተዉ፤ ኢትዮጵአዊያንን ገድለዉ ፤ረሽነዉ፤አፍነዉ ፤አስጨንቀዉ በጦር ሜዳ ለኤርትራ ወግነዉ ክህደት ሲፈጽሙ፡ በአንጻሩ ባስገራሚና በአኩሪ ሁኔታ ደግሞ የኤርትራ ህዝብ በፈታኝ ሕይወትና በጣልያን ወረራ ጊዜ ሳይቀር ያላንዳች ማመንታት ኢትዮያዊነታቸዉ ለማስከበር በአኩሪ ገድል የቆሙትን ጀግኖች ስማቸዉን ስናነሳ ኩራት ይሰማናል። የዛሬ ባንዳዎች ገበሬዉ ልጅ በመሰብስብና በማስገደድ፤ በመስብክና በማደናግር ያልሆነዉን ያልተባለዉንና ያልነበረዉን ታሪክ ሆኗል እያሉ ስለ ኤርትራ ቆመዉ የኢትዮጵአዊነት ክህደት ሲሰብኩ ፤ የተደረገዉ የአንድነት ትግል በመሸሸግ ከፍተኛ የፕሮፖጋንዳ ማደናገር ቢጎነጉኑም፤ ታሪክ ዘግቦታልና ታሪኩ በዚህ አምድ ለሕዝብ እንዲነበብ በጣልያን ወቅት/በፈደረሺዩ ጊዜ ኢትዮያዊነታቸዉን ለማስከበር ካደረጓቸዉ አስገራሚ ትግሎች ሁለት ማስረጃ በማቅረብ፤ በዉዛ ፈታኝ ወቅት ሽንጣቸዉን ገትረዉ ስለ እውነና አንድነት ለቆሙት ኤረትራዊያን ሁሉ በያለንበት በሕሊናችን በኢትዮጵያ አምለክ ፊት በሕሊና ጸሎት እንድናስታዉሳቸዉ እየጠየቅኩኝ ከዚህ በታች ያለዉን የተዘገበ መሕደር በአካል ኤርትራ የኖሩና ከህዘቡ ያገኙትን የታሪክ ማህደር ዘግበዉ ለመጪዉ ትዉልድ ማስተማሪያ እንዲሆን “የኤርትራዉ እንቆቁልሽ” መጽሃፍ ያስተላለፉልንን ደራሲ “አቶ አለምሰገድ ቦጋለ አዳል” እያመሰገንኩ፤ ታሪኩ የተገኘዉ ከዚሁ መጽሃፍ መሆኑን እየገለጽኩ ኤረትራዊያን ለኢትዮጵያዊነት ሲባል ያደረጉወቸዉ ከሕሊና የማይለዩ ሁለት የማይረሱ ትግሎችን አቅርቤ ልሰናበታችሁ። መልካም የታሪክ መዘክር። << ኮሚሽኑ ሰራየ አዉራጃ በሄደ ጊዜ በሺህ የሞቆጠር ሕዝብ በተሰበሰበበት በሰተ ደቡብ በኩል እናት ላም ታስራ፤ ከሷ ፈንጠር ብሎ በስተሰሜን በኩልደግሞ የአንድ ወር ዕድሜ ያላት ጥጃ ታግታ (ታሥራ) ጥጃዋ እናቷን በማለት፤ እናት ላምም ጥጃዋን ፍለጋ “እምቧ” እያሉ “ሲጯጯሁ” በመካከሉ የኮሚሽ አባላት ደርሰዉ ክብር ሥፍራቸዉን እንደያዙ የህዝቡን ሃሳብ ሲጠይቁ የተሰጣቸዉ መልስ በቃል አገላለጽ አልነበረም። አንጋፋዉ አዛዉንቱ የአንድነት ማሕበር ቁንጮ ራስ ኪዳነ ማርያም በስተሰሜን በኩል ታግታ ወደምትጮህ ጥጃ በመሄድ ጥጃዋ የታሰረችበትን ገመድ በመቀስ ሲቆርጡት፤ ጥጃዋ ሮጣ ሄዳ ከእናቷ ጉያ በመግባት ትጠባ ጀመር። በዚህ ትርኢት እንደተገለጸዉ እንቦሶዋ፤ ኤርትራ ከእናቷ ከኢትዮጵ ያ ጋር እንድትቀላቀል ነዉ የምንጠይቀዉ። በማለት ጽኑ የሆነዉን የህዝቡን ፍላጎት በላቀ ሁኔታ አስረድተዋል።>> የጣልያን ኮሚኒቲና የጣሊያን ደጋፊዎች ገንዘብ እየሰጡ ተላልፈዉ በመግዛት ተበራክተዉ ለመታየት ብዙ ይጥሩ ነበር። ታዲያ ለዚህ መሳካት ዘዴ ሆኖ ያገኙት ከጥቂት ደጋፊዎቻቸዉ (ክልሶች) በስተቀር ሌሎች ጎልማሶችን በገንዘብ እያታለሉ ለእለቱ ብቻ ማሰባሰብ ነበር። በምጽዋ ከተማ በዚህ መልክ ተሰባስበዉ ተዘጋጁ ወጣቶች የጣልያን ባንዴራ እያዉላበለቡ የኮሚሽኑን አባላት መምጣት ሲጠባበቁ በደረሱ ጊዜ ደብቀዉ የያዙዩትን የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ አዉጥተዉ በማዉለብለብ ይዘዉት የነበረዉ የጣሊያን ሰንደቅ ዓላማ በመጣል ገንዘብ ሲረጩ የነበሩ የጣሊያን ኮሚኒቲዎች በአሳፋሪ ሁኔታ አዋርደዋቸዋል። ይህ ብቻ አይደለም የጣሊያን ደጋፊዎች ከአሥመራ ወደ ምጽዋ እና ከአሥመራ ወደ ከረን በሚወስደዉ መንገድ በየአዉራ ጎዳናውም ሆነ ለእይታ በሚያመች ሥፍራ ሁሉ አረንጓዴ ነጭ ቀይ የሆነዉን የጣልያንን ባንዲራ በቀለም እየቀቡ ኮሚሽኑ የሚጓዝበትን መንገድ ማዥጎድጎድ ጀመሩ። ኤርትራ ጎልማሶች ግን ቢጫ ቀለም ብቻ በመያዝ በብስክሌት ሆነዉ በርቀት ከሗላ እተከተሉ ነጩን ብጫ በመቀባት የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ እነዲመስል በማድረግ እልካቸዉን አስጨርሷቸዋል። በመጨረሻም ከኮሚሽኑ አባላት መካከል ኖርዌይ የደቡብ አፍሪካና የበርማ መልክተኞች በሰጡት አስተያየት በጣም ጥቂት የሆኑ ኤርትራዊያን ነፃነት ይሰጠን ይላሉ። ግን በኢኮኖሚ ረገድከባድ ችግር ሊገጥማት ነዉ፤ ፈጽሞ ራሷን አትችልም አሉ።በሗላም 14 አባል አገሮች ማለትም ቦሊቪያ ፤ብራዚል በርማ ፤ካናዳ ፤ዴንማርክ ፤ኤኳዶር ፤ግሪክ ፤ ላይቤርያ፤ ሜክሲኮ ፓናማ፤ፓራጉዋይ ፤ፔሩ እና ቱርክ በአሜሪካዉ መልክተኛ ተደግፈዉ የሕዝቡን ፍላጎት በመመልከትና በምሥራቅ አፍሪካም ሰላምና ደህንነትን ለማስፈን የኢትዮጵያንም መብት ለማስጠበቅ በኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ዘዉድ ሥር ሆና በፌደረሽን እንድትተዳደር ሃሳብ ሲያቀርቡ በይበልጥ የአሜሪካዉ መልዕክተኛ ይህ ተግባራዊ ሊሆን የሚችልና ለዉዝግበቡ መፍትሔ መሆኑንም አስገንዝቧል። በክፍለግዛቱ የተከሰተው የጸጥታ መታወክ አሁንም የኤርትራ ጉዳይ በተባበሩት መንግስታት ዘንድ ዉሳኔ ሰያገኝ እንደገና ከተጓተተ የአካባቢዉ ሰላም አስጊ እንደሚሆን ከግምት ዉስጥ በማስገባት ኤርትራ በፈደሬሽን ከኢትዮ ጵያ ጋር ትቀላቀል የሚለዉን ሃሳብ በ46 ሲደገፍ 10 ተቃዋሚ፤4 በድምፀ ተዓቅቦ ዉሳኔዉ ታህሣሥ 2 ቀን 1950 ዓ.ም ከተላለፈ በሗላ ነበር በዉሳኔዉ መሰረት ፌደረሽኑ ምክር ቤት ተቋቁሞ የፀደቀዉ። ካፀደቀዉ አንዱን ጠቅሼ ልደምድም። <<ኤርትራ በፌዴሽን መልክ አንድትተዳደር ቢባልም እንደ አንድ ነፃ መንግሥት ተቆጥራ በኢንተርናሽናል ደረጃ ምንም ታዋቂነት አይኖራትም። በተባበሩት መንግሥታት ዉሳኔ መሠረት የኢትዮጵያ መንግሥት ያለዉ ልምድና ባሕል፤እንዲሁም በዓለም አቀፍ መድረክ ያለዉ ሥልጣንና ክብር ይከበራል።ይህም ማለት በፌደረሽን መልክ ሲተሳሰሩ የዉጭ ጉዳይን በሚመለከት ሁሉ በዓለም ፊት ለረጂም ጊዜ ታዋቂ ከሆነችዉ ከኢትዮጵያ ጋር አንድ አካልትሆናለች። የኤርትራ ምክር ቤት ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ መድረክ ያላትን መዕረግና ክብር ሊቀራመት ወይም ሊቀናቀን አይችልም።በመጨረሻ የእንግሊዝ ወታደራዊ አስተዳደር በአዋጅ ቁጥር 136/1952 ሥልጣኑን አስረክቦ ከመስከረም 11 ቀን 1952 ጀምሮ ኤርትራ በፈዴረሽን ተቀላቀለች። የተባበሩት መንግሥታት ያሳለፈዉ ኤርትራ በፌደሬሽን የመተሳሰሰር ጉዳይ ያንድነት ማሕበር አባላት ባለማርካቱ የተቀበሉት በቀዝቃዛ ስሜት ሲሆን፤ ኤርትራ አረባዊት ነች የሚሉና ሌሎች ተቃዋሚ የነበሩ ቡድኖች ግን ቅዋሜያቸዉን ትተዉ በአጣዳፊ ተግባራዊ እንዲሆን ይጎተጉቱ ነበር።ከዚያ በሗላ እነ እድሪስ መሓመድ አደም እና አነ አብራሂም ሱልጣን ግብፅ ዉስጥ የሕግ ተማሪ ከነበረዉ በጸረ ክርስትያንነቱ የታወቀዉ እድሪስ ገላዉዴዎስና ሌሎችጋር በማበር ወደ ሱዳንና አረብ አገሮች እየዞሩ ስለ ኤርትራ አረባዊነት በመስበክ ፤በወቅቱ <<ጀይስ አል ሻዓብ>> የተባለዉ የሶርያ ሳሚንታዊ ጋዜጣ በኤፕሪል 17 ቀን 1970 በጻፈዉ ሀተታ<<…የኤርትራ ህዝብ ከሃጅራ 84 ዓመት በሗላ ከሑማይድ ካሊፋትና ከአባሲድ ከሊፋት የሄደ አስከ አለንበት ዘመን ድረስ የኖሩ፤ ሕዝቧ ዓረብ መሬቷም የዓረብ መሬት ነዉ>>በማለት ድጋፋቸዉን በመለገስ የትጥቅ ትግል በመክፈት በትጥቅ የተቀላቀሏቸዉ የደጋ ክርስትያን ኤርትራዊያንን እያፈኑ በመግደል፤ ጸረ ክርስትያን ትግላቸዉ በመጀመር እልፍ አእላፍ ሕይወትና ንብረት በማዉደም ይሄዉ ላዛሬዉ የባሕር ወደብ በር መዝጋትና ሕዝቦቿን በመነጠል መሪዎቿ ከዓረቦችና እና ከጸረ ኢትዮጵያ ሃይላት ጋር በማበር ወይ ለኛ ወይ ለኤርትራ ሕዝብ ሳይበጁ ሕዝቡን ለ አመታት እስካሁን ድረስ (ነፃ ከወጡም በሗላ) ለስቃይ ዳርገዉት የፍርድ ቀን ከፈጣሪዉ ሲጠባበቅ ይገኛል።// ይህ ታሪካዊ መረጃ የተገኘዉ አስቀድሜ እንደገለጽኩት የኤርትራዉ እንቆቅልሽ”” ከሚለውበ1985 ዓ.ም በአቶ አለምሰገድ ቦጋለ አዳል የተደረሰ መጽሃፍ ነዉ። ለደራሲዉ ጥልቅ ምስጋናና አክብሮትእየገለጽኩኝ፤ሁላችንም በየ አለንበት፤ በምንችለዉ ረድፍ ለአንድነት የተደረጉትን ትግሎችና ታጋዮች ተረስተዉእንዳይቀሩ ሃለፊነታችነን ካሁኑኑ በመጀመር ለተተኪዉ ትዉልድ እናስረክብ።በጠላቶችና በቅጥረኞች የተበጠሰዉን የምድሪ ባሕሪ እና የኢትጵያ ሕዝብ የታሪክ፤ የአጥንትና የደም ቁርኝት ክር፤ እንደገና በአንድነት ሃይሎች ድርና ማጉ ወደ ነበረበት ቤተሰባዊ ትስስር ይመለሳል።ይህ ሕልም ሳይሆን እዉንና ብሩህ ዘመን አንደሚሆን ዛሬ በትግራይ ክፍለሃገር በሽመልባ መጠለያ ዉስጥ በስቃይ ኑሮ ከምትኖር አንዲት ኤርትራዊት ስደተኛ የተነገረ አንደበት መሆኑንም ለማስረገጥ እወዳለሁ። ኢትዮጵያ በአንድነቷ ለዘላለም ትኑር! ጌታቸዉ ረዳ ሳንሆዘ ካሊፎርኒያ ግንቦት 2000ዓ.ም የሻዕብያና የወያነ ትግራይ ባንዳዎች በ ኢትዮጵያ ጠላት የዉጭ ሃይላት አቀነባበሪነትና እርዳታ ኢትዮጵያን አፍርሰዉ፤ሕዝቧን በነፍጥ ሃይል አፍነዉ ፤ ታሪኳንና የጀግኖቿን ስም አጉድፈዉ፡ኢትዮጵያን የተቆጣጠሩበት ወራት ነዉ። ይህ ወር ለሁለቱም ቡድኖች የተከበረ በዓል ሲሆን ለኢትዮጵያ ግን ከአብራኳ ከወጡ ልጆቻ ከሐዲነትና መሰሪ ምክንያት የተንበረከከችበትና የተዋረደችበት የጨለማ ዘመን ነዉ።የዉርደቱ፤መካራዉና የጭለማዉን ፈጣሪዎች፤ቁመንልሃል ላሉት የኤርትራ ሕዝብንም ካላሰበዉ መሃምቅ ዉስጥ ከትተዉት አብሮን እናዉ ጋር እየተለበለበ ነዉ። የእርግማኑ ቋያም ለአብዛኛዎቹ የሻዕቢያና የወያኔ መሪዎችንም ጭምር ኩፍኛ እየለበለበ “አበስጉ ገበርኩ” እያሰኛቸዉ ይሄዉ ከፊታችን እየቆሙ ለምስክርነት በየወቅቱ ኑዛዜአቸዉ እያዳመጥን ነዉ (ሃሌ ሉያ!)። ይህ አምድ ልዩ ዝግጅትና ትኩረት ይዞ የቀረበዉ ፤ኤርትራ በተለያዩ ፈተናዎች ገብታ በዉስጥና በዉጭ ጠላቶች ፤ሕዝቧ በሃይል ከኢትዮጵያዊነታቸዉ ለመነጠል ስትመገዝ ፤ለኢትዮጵያ አንድነት ሲሉ በሀገር ፍቅር ማህበር ተደራጅተዉ ፤ኢትዮጵያ ወይም ሞት ብለዉ በፈታኝ ሕይወት ያለፉትን የኤርትራ ጀግኖች የምንዘክርበት ወር ኢዲሆን ይህ አምድ ዝግጅት ሲያቀርብ፡ በዚህ አጋጣሚ “የያኔ ትዉልድ ፈለግ ተከትለዉ አርማቸዉን አንስተዉ ለኢትዮጵያ አንድነት ሲሉ አስከዚቺዉ ደቂቃ ድረስ በኤርትራ ዉስጥ በሻዕቢያ ወህኒቤቶችና ማጎርያ ጉድጛዶች እየተሰቃዩ ላሉና በወያኔ ተባባሪነት በሻዕቢያ አፋኝ ጓድ ከአዲስ አባበ ወደ ኤርትራ ታፍነዉ ለሞት የተዳረጉት ጋዜጠኛዋ አንደ እነ “ሳራ መኮንን እና ከአዲስ አበባ ወደ አሥመራ ለሻዕቢያ ተላልፋ የተሰጠችዉ ስሟን ለዘነጋሁት የአክሱም ተወላጅ የሆነችዉ አክሱም በደርግ እስር ቤት ዉስጥ ታስሮ ምስጢር ላለማዉጣት ሲል ምላሱን በጠርሙስ ጎምዶ የጣለ፤ የአክሱም ከተማ የወያኔ የህቡእ አደራጅ ሊቀመንበር ሆኖ ሲሰራተይዞ በደርግ የተረሸነው የአታኽልቲ ተኽሉ (ተራሮችን ያንቀጠቀጠዉ ትዉልድ በሚል የወያኔ ልበወለድ መጽሃፍ ታሪኩ የተዘገበ) እህት ለሆነችዉ ስሟን ለማስታወስ ሞክሬ ለዘነጋሗት እና ስማቸዉ በዉል ያልተመዘገቡ ሌሎች ኢትዮጵያዊያንና ኤርትራዉያን፡ እንዲሁም በወያኔ ትግራይ እስር ቤቶች ዛሬም የሚማቅቁ አንደነ አቶ አበራ የማነአብ እና እንዲሁም በተለያዩ ረድፎች እየታገሉ ለኤርትራና ኢትየጵያ አንድነትና ሰላም አመቺ ሁኔታ ለመፍጠር ሳይታክቱ ለቆሙት እንደነ ዶ/ር ተከስተ ነጋሽ ደ/ር ፍስሃጽዮን መንግስቱ (ስዊዲን አገር) ፤አንዲሁም ሰላማዊ መፍትሄ ለሚሹት ለደ/ር ተስፋጽን መድሃንየ(ጀርመን አገር) እና ስማቸዉን ፤ለዘነጋሁዋቸዉ አያሌ ኤርትራዊያን ለሀቅና ለህዝብ አንድነት በመቆማቸዉ ይህ የታሪክ አምድ በበጎ ሕሊና አስከ ዘላለሙ ያስታዉሳቸዋል። ኢትዮጵያ የሞቱላትን ያህል የከዷትም እንዲሁ አላጣችማና ከባህር ማዶ ጠላቶች በተነሱባት ቁጥር በየጊዜዉ የዉስጥ ጠላቶች ከዉጭ ጠላቶች ጋር በመወገን በርካታ ክህደቶችና ጉዳቶችን ፈጽመዋል። እነደሚታወቀዉ ፤ኢትዮጵያ በረዥም ታሪኳ ከሰሜን በኩል በዛ ያሉ ጦርነቶች ከዉጭ ወራሪዎች ጋር አካሂዳለች። የሰሜኑ ክፍል ከባሕር ጠረፍ የተያያዘና ወደ ዉጭ ዓለም መዉጫና መግቢያ በር በመሆኑ ከዛመነ አክሱም ጀምሮ የአካባቢዉ ኗሪ ከተቀሩት ኢትዮጵአዊያን ወገኖቹ ጋር በመሆን አካባቢዉን ለመቆጣጠር ከመጡ ጠላቶች ጋር ፈታኝ ጦርነቶች ገጥሞ ሁሉንም በየወቅቱ እንዳመጣታቸዉ በአኩሪ ድል እየተጎናጸፈ ቢመክታቸዉም፤ ዛሬ ግን ከአብራኩ የወጡ ልጆቹ (ሻዕብያ፤ጀብሃ፤እና ወያነ ትግራይ ቡድኖች) ምክንያት አንድነቱና ቤተሰባዊ ትስስሩ (አፋር..ኩናማዎች፣ ሻሆ.. እና አያሌ የተለያዩ ኢትዮጵያዊያን ቤተሰቦች.) አናግተዉ በትነዉ ነጥለዉ እንዳይገናኝ የአንድ እናት፤ አንድ ማሕበረስብ ሕዝብ፤ የተለያየ ዜጋና ማሕበረስብ አድርገዉ ይሄዉ አሁን ካለንበት አሳዛኝ መድረክ ደርሰናል። እርግጥ <<አባቶች የተዋደቁለት በተተኪዉ ትዉልድ ዘንድ ስለሚታየዉ ዉዝግብ እንዴትና በእነማን እንደተጀመረ ካነሳሱ ጀመሮ መልኩ እየተላዋወጠ እዚህ የደረሰበት የኢትዮጵያ ሕዘቦች ሁሉም ምክንያቱን በትክክል ያዉቃል ማለት ያስቸግራል>> ዓለምሰገድ ቦጋለ አዳል (የኤርትራዉ እንቆቅልሽ)። ለስልጣን ጉጉት አገሩን ከድቶ ለጣሊያን ፖሊሲ በተገዛ የደጃዝማች ሃይለስላሰ ጉግሳ ኮቴ የተከተሉ የወያነ ትግራይ መሰሪ መሪዎች ስብሓት ነጋ እና መለስ ዜናዊ (ሁለቱም በትዉልድ ዓድዋ (ትግራይ) እና በግማሽ የኤርትራ (ሰራየና ሓማሴን)፤ ኤርትራን ዓረባዊ መሕበርና አራባዊ ክልል ለማድረግ “የኤርትራ ሕዝብ አረባዊ ነዉ” ብለዉ ከታገሉት ከነ ኢብራሂም ሱልጣን በተዋረድ በየጊዜዉ እየተጠጋገኑ ከተፈጠሩትና ከጠፉት የሃረካን፤ የስምረትን ፖሊሲና ጸረ ኢትዮያ አንቅስቃሴ ፤ከዛም እነሱን የተኩ የጀብሃና የሻዕብያ ቡድኖች ጋር በፖሊሲና በአካል የጋራ አንድነት ፈጥረዉ ፍጹም የኢትዮጵያ ህላዌ የሚጻረር ሴራ በመጎንጎን እነ ራስ አሉላ “ባሕሩ ራሱ የኢትዮጵያ ድነበር ሆኖ ይኖራል!” ብለዉ እነራስ አሉላ የታገሉለትንና ከአክሱም ዘመነ መንግስት ጀምሮ አእላፍ ሕይወት የበላን አገራዊ የህላዌ ትግልና ህግ አንኳስሰዉ የጣልያን ወራሪ ሃይሎች ካርታ በመቀበልና በማክበር ኤርትራን ገንጥለዉ ወደብ አልባ አድርገዉ ብሔራዊ ክህደት በሁለቱም ሕዝቦች ላይ ፈጽመዋል። ከትግራይ ህዝብ አብራክ የወጡ የወያነ ትግራይ መሪዎችና አገልጋዮቻቸዉ ኤርትራ ከቶዉንም በታሪክ የኢትዮጵያ ግዛት ሆኖ አያዉቅም በማለት፤አፋር ካፋሩ፤ኩናማዉ ከኩናማዉ ፤ትግራይ ከኤረትራ ትግርኛ ተናጋሪዉ ፤አገዉ ከኤርትራዉ ብሌን/ሓባብ ሃማሴኑ ከጎጃም፤ጎንደር እና ወሎ አማራዉ ማህበረስብ… አይገናኝም በማለት ብዙ የመጻሕፈትና የፕሮፖጋንዳ ሥራዎች ሰርቶ አያሌ የትግራይ ታጋዮች ለኤርትራዊነት ቆመዉ ተሰዉተዉ፤ ኢትዮጵአዊያንን ገድለዉ ፤ረሽነዉ፤አፍነዉ ፤አስጨንቀዉ በጦር ሜዳ ለኤርትራ ወግነዉ ክህደት ሲፈጽሙ፡ በአንጻሩ ባስገራሚና በአኩሪ ሁኔታ ደግሞ የኤርትራ ህዝብ በፈታኝ ሕይወትና በጣልያን ወረራ ጊዜ ሳይቀር ያላንዳች ማመንታት ኢትዮያዊነታቸዉ ለማስከበር በአኩሪ ገድል የቆሙትን ጀግኖች ስማቸዉን ስናነሳ ኩራት ይሰማናል። የዛሬ ባንዳዎች ገበሬዉ ልጅ በመሰብስብና በማስገደድ፤ በመስብክና በማደናግር ያልሆነዉን ያልተባለዉንና ያልነበረዉን ታሪክ ሆኗል እያሉ ስለ ኤርትራ ቆመዉ የኢትዮጵአዊነት ክህደት ሲሰብኩ ፤ የተደረገዉ የአንድነት ትግል በመሸሸግ ከፍተኛ የፕሮፖጋንዳ ማደናገር ቢጎነጉኑም፤ ታሪክ ዘግቦታልና ታሪኩ በዚህ አምድ ለሕዝብ እንዲነበብ በጣልያን ወቅት/በፈደረሺዩ ጊዜ ኢትዮያዊነታቸዉን ለማስከበር ካደረጓቸዉ አስገራሚ ትግሎች ሁለት ማስረጃ በማቅረብ፤ በዉዛ ፈታኝ ወቅት ሽንጣቸዉን ገትረዉ ስለ እውነና አንድነት ለቆሙት ኤረትራዊያን ሁሉ በያለንበት በሕሊናችን በኢትዮጵያ አምለክ ፊት በሕሊና ጸሎት እንድናስታዉሳቸዉ እየጠየቅኩኝ ከዚህ በታች ያለዉን የተዘገበ መሕደር በአካል ኤርትራ የኖሩና ከህዘቡ ያገኙትን የታሪክ ማህደር ዘግበዉ ለመጪዉ ትዉልድ ማስተማሪያ እንዲሆን “የኤርትራዉ እንቆቁልሽ” መጽሃፍ ያስተላለፉልንን ደራሲ “አቶ አለምሰገድ ቦጋለ አዳል” እያመሰገንኩ፤ ታሪኩ የተገኘዉ ከዚሁ መጽሃፍ መሆኑን እየገለጽኩ ኤረትራዊያን ለኢትዮጵያዊነት ሲባል ያደረጉወቸዉ ከሕሊና የማይለዩ ሁለት የማይረሱ ትግሎችን አቅርቤ ልሰናበታችሁ። መልካም የታሪክ መዘክር። << ኮሚሽኑ ሰራየ አዉራጃ በሄደ ጊዜ በሺህ የሞቆጠር ሕዝብ በተሰበሰበበት በሰተ ደቡብ በኩል እናት ላም ታስራ፤ ከሷ ፈንጠር ብሎ በስተሰሜን በኩልደግሞ የአንድ ወር ዕድሜ ያላት ጥጃ ታግታ (ታሥራ) ጥጃዋ እናቷን በማለት፤ እናት ላምም ጥጃዋን ፍለጋ “እምቧ” እያሉ “ሲጯጯሁ” በመካከሉ የኮሚሽ አባላት ደርሰዉ ክብር ሥፍራቸዉን እንደያዙ የህዝቡን ሃሳብ ሲጠይቁ የተሰጣቸዉ መልስ በቃል አገላለጽ አልነበረም። አንጋፋዉ አዛዉንቱ የአንድነት ማሕበር ቁንጮ ራስ ኪዳነ ማርያም በስተሰሜን በኩል ታግታ ወደምትጮህ ጥጃ በመሄድ ጥጃዋ የታሰረችበትን ገመድ በመቀስ ሲቆርጡት፤ ጥጃዋ ሮጣ ሄዳ ከእናቷ ጉያ በመግባት ትጠባ ጀመር። በዚህ ትርኢት እንደተገለጸዉ እንቦሶዋ፤ ኤርትራ ከእናቷ ከኢትዮጵ ያ ጋር እንድትቀላቀል ነዉ የምንጠይቀዉ። በማለት ጽኑ የሆነዉን የህዝቡን ፍላጎት በላቀ ሁኔታ አስረድተዋል።>> የጣልያን ኮሚኒቲና የጣሊያን ደጋፊዎች ገንዘብ እየሰጡ ተላልፈዉ በመግዛት ተበራክተዉ ለመታየት ብዙ ይጥሩ ነበር። ታዲያ ለዚህ መሳካት ዘዴ ሆኖ ያገኙት ከጥቂት ደጋፊዎቻቸዉ (ክልሶች) በስተቀር ሌሎች ጎልማሶችን በገንዘብ እያታለሉ ለእለቱ ብቻ ማሰባሰብ ነበር። በምጽዋ ከተማ በዚህ መልክ ተሰባስበዉ ተዘጋጁ ወጣቶች የጣልያን ባንዴራ እያዉላበለቡ የኮሚሽኑን አባላት መምጣት ሲጠባበቁ በደረሱ ጊዜ ደብቀዉ የያዙዩትን የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ አዉጥተዉ በማዉለብለብ ይዘዉት የነበረዉ የጣሊያን ሰንደቅ ዓላማ በመጣል ገንዘብ ሲረጩ የነበሩ የጣሊያን ኮሚኒቲዎች በአሳፋሪ ሁኔታ አዋርደዋቸዋል። ይህ ብቻ አይደለም የጣሊያን ደጋፊዎች ከአሥመራ ወደ ምጽዋ እና ከአሥመራ ወደ ከረን በሚወስደዉ መንገድ በየአዉራ ጎዳናውም ሆነ ለእይታ በሚያመች ሥፍራ ሁሉ አረንጓዴ ነጭ ቀይ የሆነዉን የጣልያንን ባንዲራ በቀለም እየቀቡ ኮሚሽኑ የሚጓዝበትን መንገድ ማዥጎድጎድ ጀመሩ። ኤርትራ ጎልማሶች ግን ቢጫ ቀለም ብቻ በመያዝ በብስክሌት ሆነዉ በርቀት ከሗላ እተከተሉ ነጩን ብጫ በመቀባት የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ እነዲመስል በማድረግ እልካቸዉን አስጨርሷቸዋል። በመጨረሻም ከኮሚሽኑ አባላት መካከል ኖርዌይ የደቡብ አፍሪካና የበርማ መልክተኞች በሰጡት አስተያየት በጣም ጥቂት የሆኑ ኤርትራዊያን ነፃነት ይሰጠን ይላሉ። ግን በኢኮኖሚ ረገድከባድ ችግር ሊገጥማት ነዉ፤ ፈጽሞ ራሷን አትችልም አሉ።በሗላም 14 አባል አገሮች ማለትም ቦሊቪያ ፤ብራዚል በርማ ፤ካናዳ ፤ዴንማርክ ፤ኤኳዶር ፤ግሪክ ፤ ላይቤርያ፤ ሜክሲኮ ፓናማ፤ፓራጉዋይ ፤ፔሩ እና ቱርክ በአሜሪካዉ መልክተኛ ተደግፈዉ የሕዝቡን ፍላጎት በመመልከትና በምሥራቅ አፍሪካም ሰላምና ደህንነትን ለማስፈን የኢትዮጵያንም መብት ለማስጠበቅ በኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ዘዉድ ሥር ሆና በፌደረሽን እንድትተዳደር ሃሳብ ሲያቀርቡ በይበልጥ የአሜሪካዉ መልዕክተኛ ይህ ተግባራዊ ሊሆን የሚችልና ለዉዝግበቡ መፍትሔ መሆኑንም አስገንዝቧል። በክፍለግዛቱ የተከሰተው የጸጥታ መታወክ አሁንም የኤርትራ ጉዳይ በተባበሩት መንግስታት ዘንድ ዉሳኔ ሰያገኝ እንደገና ከተጓተተ የአካባቢዉ ሰላም አስጊ እንደሚሆን ከግምት ዉስጥ በማስገባት ኤርትራ በፈደሬሽን ከኢትዮ ጵያ ጋር ትቀላቀል የሚለዉን ሃሳብ በ46 ሲደገፍ 10 ተቃዋሚ፤4 በድምፀ ተዓቅቦ ዉሳኔዉ ታህሣሥ 2 ቀን 1950 ዓ.ም ከተላለፈ በሗላ ነበር በዉሳኔዉ መሰረት ፌደረሽኑ ምክር ቤት ተቋቁሞ የፀደቀዉ። ካፀደቀዉ አንዱን ጠቅሼ ልደምድም። <<ኤርትራ በፌዴሽን መልክ አንድትተዳደር ቢባልም እንደ አንድ ነፃ መንግሥት ተቆጥራ በኢንተርናሽናል ደረጃ ምንም ታዋቂነት አይኖራትም። በተባበሩት መንግሥታት ዉሳኔ መሠረት የኢትዮጵያ መንግሥት ያለዉ ልምድና ባሕል፤እንዲሁም በዓለም አቀፍ መድረክ ያለዉ ሥልጣንና ክብር ይከበራል።ይህም ማለት በፌደረሽን መልክ ሲተሳሰሩ የዉጭ ጉዳይን በሚመለከት ሁሉ በዓለም ፊት ለረጂም ጊዜ ታዋቂ ከሆነችዉ ከኢትዮጵያ ጋር አንድ አካልትሆናለች። የኤርትራ ምክር ቤት ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ መድረክ ያላትን መዕረግና ክብር ሊቀራመት ወይም ሊቀናቀን አይችልም።በመጨረሻ የእንግሊዝ ወታደራዊ አስተዳደር በአዋጅ ቁጥር 136/1952 ሥልጣኑን አስረክቦ ከመስከረም 11 ቀን 1952 ጀምሮ ኤርትራ በፈዴረሽን ተቀላቀለች። የተባበሩት መንግሥታት ያሳለፈዉ ኤርትራ በፌደሬሽን የመተሳሰሰር ጉዳይ ያንድነት ማሕበር አባላት ባለማርካቱ የተቀበሉት በቀዝቃዛ ስሜት ሲሆን፤ ኤርትራ አረባዊት ነች የሚሉና ሌሎች ተቃዋሚ የነበሩ ቡድኖች ግን ቅዋሜያቸዉን ትተዉ በአጣዳፊ ተግባራዊ እንዲሆን ይጎተጉቱ ነበር።ከዚያ በሗላ እነ እድሪስ መሓመድ አደም እና አነ አብራሂም ሱልጣን ግብፅ ዉስጥ የሕግ ተማሪ ከነበረዉ በጸረ ክርስትያንነቱ የታወቀዉ እድሪስ ገላዉዴዎስና ሌሎችጋር በማበር ወደ ሱዳንና አረብ አገሮች እየዞሩ ስለ ኤርትራ አረባዊነት በመስበክ ፤በወቅቱ <<ጀይስ አል ሻዓብ>> የተባለዉ የሶርያ ሳሚንታዊ ጋዜጣ በኤፕሪል 17 ቀን 1970 በጻፈዉ ሀተታ<<…የኤርትራ ህዝብ ከሃጅራ 84 ዓመት በሗላ ከሑማይድ ካሊፋትና ከአባሲድ ከሊፋት የሄደ አስከ አለንበት ዘመን ድረስ የኖሩ፤ ሕዝቧ ዓረብ መሬቷም የዓረብ መሬት ነዉ>>በማለት ድጋፋቸዉን በመለገስ የትጥቅ ትግል በመክፈት በትጥቅ የተቀላቀሏቸዉ የደጋ ክርስትያን ኤርትራዊያንን እያፈኑ በመግደል፤ ጸረ ክርስትያን ትግላቸዉ በመጀመር እልፍ አእላፍ ሕይወትና ንብረት በማዉደም ይሄዉ ላዛሬዉ የባሕር ወደብ በር መዝጋትና ሕዝቦቿን በመነጠል መሪዎቿ ከዓረቦችና እና ከጸረ ኢትዮጵያ ሃይላት ጋር በማበር ወይ ለኛ ወይ ለኤርትራ ሕዝብ ሳይበጁ ሕዝቡን ለ አመታት እስካሁን ድረስ (ነፃ ከወጡም በሗላ) ለስቃይ ዳርገዉት የፍርድ ቀን ከፈጣሪዉ ሲጠባበቅ ይገኛል።// ይህ ታሪካዊ መረጃ የተገኘዉ አስቀድሜ እንደገለጽኩት የኤርትራዉ እንቆቅልሽ”” ከሚለውበ1985 ዓ.ም በአቶ አለምሰገድ ቦጋለ አዳል የተደረሰ መጽሃፍ ነዉ። ለደራሲዉ ጥልቅ ምስጋናና አክብሮትእየገለጽኩኝ፤ሁላችንም በየ አለንበት፤ በምንችለዉ ረድፍ ለአንድነት የተደረጉትን ትግሎችና ታጋዮች ተረስተዉእንዳይቀሩ ሃለፊነታችነን ካሁኑኑ በመጀመር ለተተኪዉ ትዉልድ እናስረክብ።በጠላቶችና በቅጥረኞች የተበጠሰዉን የምድሪ ባሕሪ እና የኢትጵያ ሕዝብ የታሪክ፤ የአጥንትና የደም ቁርኝት ክር፤ እንደገና በአንድነት ሃይሎች ድርና ማጉ ወደ ነበረበት ቤተሰባዊ ትስስር ይመለሳል።ይህ ሕልም ሳይሆን እዉንና ብሩህ ዘመን አንደሚሆን ዛሬ በትግራይ ክፍለሃገር በሽመልባ መጠለያ ዉስጥ በስቃይ ኑሮ ከምትኖር አንዲት ኤርትራዊት ስደተኛ የተነገረ አንደበት መሆኑንም ለማስረገጥ እወዳለሁ። ኢትዮጵያ በአንድነቷ ለዘላለም ትኑር! ጌታቸዉ ረዳ ሳንሆዘ ካሊፎርኒያ ግንቦት 2000ዓ.ም

“ዝክረ ሰማእታት” ለአንድነት ሲሉ በፈታኝ ሕይወት ላለፉት የኤርትራ ጀግኖች “ዝክረ ሰማእታት” ለአንድነት ሲሉ በፈታኝ ሕይወት ላለፉት የኤርትራ ጀግኖች (በጌታቸዉ ረዳ) (ግንቦት 2000 ዓ.ም) ከላይ የሚታዩት የፎቶግራፎች እግዝቢት በወቅቱ የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሃፊ የነበረዉ የወያኔ እና የሻዕቢያ ወዳጅ የኢትዮጵያ ጠላት “ቡጥሮስ ቡጥሮስ ጋሊ” አዲስ አበባ ድረስ መጥቶ የኤርትራን የማስገንጠል ሴራዉ ለማስፈጸም ሲሯሯጥ፤የአዲስ አባባ ተማሪዎች በሰላማዊ መንገድ ተቃዉሞአቸዉን ባሰሙበት ወቅት ሲሆን፤ ሰንደቃላማዋን ወደ ህዋዩ በመዘርጋት የምትታየዉ ተማሪት ግርጌ ተያይዞ የሚታየዉ ፎቶግራፉም በወቅቱ አሌፍ የተባለ መጽሄት በመጸሄቱ ሽፋን ላይ አዉጥቶት የነበረ በወያኔ አድማ በታኝ ፖሊሶች ያለ አግባብ የተገደለዉ ወጣት ተማሪ ተስፋየ መኮንን ነዉ። በወታደራዊ ሰላመታ የቆሙት ኢትዮጵያዊነታቸዉን በሚያኮራ ወታደራዊ ጀብዱ የተወጡት የኤረትራዉ ተወላጅ ክቡር ጀነራል አማን አንዶም ናቸዉ። ቀጥሎ ያለዉ ፎቶግራፍም በቱርክን በግብጽ መንግሥታት የተላኩ ወራሪ ወታደሮችን በማንበርከክ ከቱርክ ጀነራሎች የማረኩትን የዓረቦች የባሕል ልብስ በመልበስ ጠላትን ያርበደበዱ አፍሪካዊ ጀኔራል ተብለዉ ሚታወቁት ጣልያንም ጭምር ድባቅ የመቱ የኢትዮጵያዉ ራስ አሉላ ናቸዉ። የሻዕብያና የወያነ ትግራይ ባንዳዎች በ ኢትዮጵያ ጠላት የዉጭ ሃይላት አቀነባበሪነትና እርዳታ ኢትዮጵያን አፍርሰዉ፤ሕዝቧን በነፍጥ ሃይል አፍነዉ ፤ ታሪኳንና የጀግኖቿን ስም አጉድፈዉ፡ኢትዮጵያን የተቆጣጠሩበት ወራት ነዉ። ይህ ወር ለሁለቱም ቡድኖች የተከበረ በዓል ሲሆን ለኢትዮጵያ ግን ከአብራኳ ከወጡ ልጆቻ ከሐዲነትና መሰሪ ምክንያት የተንበረከከችበትና የተዋረደችበት የጨለማ ዘመን ነዉ።የዉርደቱ፤መካራዉና የጭለማዉን ፈጣሪዎች፤ቁመንልሃል ላሉት የኤርትራ ሕዝብንም ካላሰበዉ መሃምቅ ዉስጥ ከትተዉት አብሮን እናዉ ጋር እየተለበለበ ነዉ። የእርግማኑ ቋያም ለአብዛኛዎቹ የሻዕቢያና የወያኔ መሪዎችንም ጭምር ኩፍኛ እየለበለበ “አበስጉ ገበርኩ” እያሰኛቸዉ ይሄዉ ከፊታችን እየቆሙ ለምስክርነት በየወቅቱ ኑዛዜአቸዉ እያዳመጥን ነዉ (እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ!)። ይህ አምድ ልዩ ዝግጅትና ትኩረት ይዞ የቀረበዉ ፤ኤርትራ በተለያዩ ፈተናዎች ገብታ በዉስጥና በዉጭ ጠላቶች ፤ሕዝቧ በሃይል ከኢትዮጵያዊነታቸዉ ለመነጠል ስትመገዝ ፤ለኢትዮጵያ አንድነት ሲሉ በሀገር ፍቅር ማህበር ተደራጅተዉ ፤ኢትዮጵያ ወይም ሞት ብለዉ በፈታኝ ሕይወት ያለፉትን የኤርትራ ጀግኖች የምንዘክርበት ወር ኢዲሆን ይህ አምድ ዝግጅት ሲያቀርብ፡ በዚህ አጋጣሚ “የያኔ ትዉልድ ፈለግ ተከትለዉ አርማቸዉን አንስተዉ ለኢትዮጵያ አንድነት ሲሉ አስከዚቺዉ ደቂቃ ድረስ በኤርትራ ዉስጥ በሻዕቢያ ወህኒቤቶችና ማጎርያ ጉድጛዶች እየተሰቃዩ ላሉና በወያኔ ተባባሪነት በሻዕቢያ አፋኝ ጓድ ከአዲስ አባበ ወደ ኤርትራ ታፍነዉ ለሞት የተዳረጉት ጋዜጠኛዋ አንደ እነ “ሣራ መኮንን እና ከአዲስ አበባ ወደ አሥመራ ለሻዕቢያ ተላልፋ የተሰጠችዉ ስሟን ለዘነጋሁት የአክሱም ተወላጅ የሆነችዉ አክሱም በደርግ እስር ቤት ዉስጥ ታስሮ ምስጢር ላለማዉጣት ሲል ምላሱን በጠርሙስ ጎምዶ የጣለ፤ የአክሱም ከተማ የወያኔ የህቡእ አደራጅ ሊቀመንበር ሆኖ ሲሰራተይዞ በደርግ የተረሸነው የአታኽልቲ ተኽሉ (ተራሮችን ያንቀጠቀጠዉ ትዉልድ በሚል የወያኔ ልበወለድ መጽሃፍ ታሪኩ የተዘገበ) እህት ለሆነችዉ ስሟን ለማስታወስ ሞክሬ ለዘነጋሗት እና ስማቸዉ በዉል ያልተመዘገቡ ሌሎች ኢትዮጵያዊያንና ኤርትራዉያን፡ እንዲሁም በወያኔ ትግራይ እስር ቤቶች ዛሬም የሚማቅቁ አንደነ አቶ አበራ የማነአብ እና እንዲሁም በተለያዩ ረድፎች እየታገሉ ለኤርትራና ኢትየጵያ አንድነትና ሰላም አመቺ ሁኔታ ለመፍጠር ሳይታክቱ ለቆሙት እንደነ ዶ/ር ተከስተ ነጋሽ ደ/ር ፍስሃጽዮን መንግስቱ (ስዊዲን አገር) ፤አንዲሁም ሰላማዊ መፍትሄ ለሚሹት ለደ/ር ተስፋጽን መድሃንየ(ጀርመን አገር) እና ስማቸዉን ፤ለዘነጋሁዋቸዉ አያሌ ኤርትራዊያን ለሀቅና ለህዝብ አንድነት በመቆማቸዉ ይህ የታሪክ አምድ በበጎ ሕሊና አስከ ዘላለሙ ያስታዉሳቸዋል። ኢትዮጵያ የሞቱላትን ያህል የከዷትም እንዲሁ አላጣችማና ከባህር ማዶ ጠላቶች በተነሱባት ቁጥር በየጊዜዉ የዉስጥ ጠላቶች ከዉጭ ጠላቶች ጋር በመወገን በርካታ ክህደቶችና ጉዳቶችን ፈጽመዋል። እነደሚታወቀዉ ፤ኢትዮጵያ በረዥም ታሪኳ ከሰሜን በኩል በዛ ያሉ ጦርነቶች ከዉጭ ወራሪዎች ጋር አካሂዳለች። የሰሜኑ ክፍል ከባሕር ጠረፍ የተያያዘና ወደ ዉጭ ዓለም መዉጫና መግቢያ በር በመሆኑ ከዛመነ አክሱም ጀምሮ የአካባቢዉ ኗሪ ከተቀሩት ኢትዮጵአዊያን ወገኖቹ ጋር በመሆን አካባቢዉን ለመቆጣጠር ከመጡ ጠላቶች ጋር ፈታኝ ጦርነቶች ገጥሞ ሁሉንም በየወቅቱ እንዳመጣታቸዉ በአኩሪ ድል እየተጎናጸፈ ቢመክታቸዉም፤ ዛሬ ግን ከአብራኩ የወጡ ልጆቹ (ሻዕብያ፤ጀብሃ፤እና ወያነ ትግራይ ቡድኖች) ምክንያት አንድነቱና ቤተሰባዊ ትስስሩ (አፋር..ኩናማዎች፣ ሻሆ.. እና አያሌ የተለያዩ ኢትዮጵያዊያን ቤተሰቦች.) አናግተዉ በትነዉ ነጥለዉ እንዳይገናኝ የአንድ እናት፤ አንድ ማሕበረስብ ሕዝብ፤ የተለያየ ዜጋና ማሕበረስብ አድርገዉ ይሄዉ አሁን ካለንበት አሳዛኝ መድረክ ደርሰናል። እርግጥ <<አባቶች የተዋደቁለት በተተኪዉ ትዉልድ ዘንድ ስለሚታየዉ ዉዝግብ እንዴትና በእነማን እንደተጀመረ ካነሳሱ ጀመሮ መልኩ እየተላዋወጠ እዚህ የደረሰበት የኢትዮጵያ ሕዘቦች ሁሉም ምክንያቱን በትክክል ያዉቃል ማለት ያስቸግራል>> ዓለምሰገድ ቦጋለ አዳል (የኤርትራዉ እንቆቅልሽ)። ለስልጣን ጉጉት አገሩን ከድቶ ለጣሊያን ፖሊሲ በተገዛ የደጃዝማች ሃይለስላሰ ጉግሳ ኮቴ የተከተሉ የወያነ ትግራይ መሰሪ መሪዎች ስብሓት ነጋ እና መለስ ዜናዊ (ሁለቱም በትዉልድ ዓድዋ (ትግራይ) እና በግማሽ የኤርትራ (ሰራየና ሓማሴን)፤ ኤርትራን ዓረባዊ መሕበርና አራባዊ ክልል ለማድረግ “የኤርትራ ሕዝብ አረባዊ ነዉ” ብለዉ ከታገሉት ከነ ኢብራሂም ሱልጣን በተዋረድ በየጊዜዉ እየተጠጋገኑ ከተፈጠሩትና ከጠፉት የሃረካን፤ የስምረትን ፖሊሲና ጸረ ኢትዮያ አንቅስቃሴ ፤ከዛም እነሱን የተኩ የጀብሃና የሻዕብያ ቡድኖች ጋር በፖሊሲና በአካል የጋራ አንድነት ፈጥረዉ ፍጹም የኢትዮጵያ ህላዌ የሚጻረር ሴራ በመጎንጎን እነ ራስ አሉላ “ባሕሩ ራሱ የኢትዮጵያ ድነበር ሆኖ ይኖራል!” ብለዉ እነራስ አሉላ የታገሉለትንና ከአክሱም ዘመነ መንግስት ጀምሮ አእላፍ ሕይወት የበላን አገራዊ የህላዌ ትግልና ህግ አንኳስሰዉ የጣልያን ወራሪ ሃይሎች ካርታ በመቀበልና በማክበር ኤርትራን ገንጥለዉ ወደብ አልባ አድርገዉ ብሔራዊ ክህደት በሁለቱም ሕዝቦች ላይ ፈጽመዋል። ከትግራይ ህዝብ አብራክ የወጡ የወያነ ትግራይ መሪዎችና አገልጋዮቻቸዉ ኤርትራ ከቶዉንም በታሪክ የኢትዮጵያ ግዛት ሆኖ አያዉቅም በማለት፤አፋር ካፋሩ፤ኩናማዉ ከኩናማዉ ፤ትግራይ ከኤረትራ ትግርኛ ተናጋሪዉ ፤አገዉ ከኤርትራዉ ብሌን/ሓባብ ሃማሴኑ ከጎጃም፤ጎንደር እና ወሎ አማራዉ ማህበረስብ… አይገናኝም በማለት ብዙ የመጻሕፈትና የፕሮፖጋንዳ ሥራዎች ሰርቶ አያሌ የትግራይ ታጋዮች ለኤርትራዊነት ቆመዉ ተሰዉተዉ፤ ኢትዮጵአዊያንን ገድለዉ ፤ረሽነዉ፤አፍነዉ ፤አስጨንቀዉ በጦር ሜዳ ለኤርትራ ወግነዉ ክህደት ሲፈጽሙ፡ በአንጻሩ ባስገራሚና በአኩሪ ሁኔታ ደግሞ የኤርትራ ህዝብ በፈታኝ ሕይወትና በጣልያን ወረራ ጊዜ ሳይቀር ያላንዳች ማመንታት ኢትዮያዊነታቸዉ ለማስከበር በአኩሪ ገድል የቆሙትን ጀግኖች ስማቸዉን ስናነሳ ኩራት ይሰማናል። የዛሬ ባንዳዎች ገበሬዉ ልጅ በመሰብስብና በማስገደድ፤ በመስብክና በማደናግር ያልሆነዉን ያልተባለዉንና ያልነበረዉን ታሪክ ሆኗል እያሉ ስለ ኤርትራ ቆመዉ የኢትዮጵአዊነት ክህደት ሲሰብኩ ፤ የተደረገዉ የአንድነት ትግል በመሸሸግ ከፍተኛ የፕሮፖጋንዳ ማደናገር ቢጎነጉኑም፤ ታሪክ ዘግቦታልና ታሪኩ በዚህ አምድ ለሕዝብ እንዲነበብ በጣልያን ወቅት/በፈደረሺዩ ጊዜ ኢትዮያዊነታቸዉን ለማስከበር ካደረጓቸዉ አስገራሚ ትግሎች ሁለት ማስረጃ በማቅረብ፤ በዉዛ ፈታኝ ወቅት ሽንጣቸዉን ገትረዉ ስለ እውነና አንድነት ለቆሙት ኤረትራዊያን ሁሉ በያለንበት በሕሊናችን በኢትዮጵያ አምለክ ፊት በሕሊና ጸሎት እንድናስታዉሳቸዉ እየጠየቅኩኝ ከዚህ በታች ያለዉን የተዘገበ መሕደር በአካል ኤርትራ የኖሩና ከህዘቡ ያገኙትን የታሪክ ማህደር ዘግበዉ ለመጪዉ ትዉልድ ማስተማሪያ እንዲሆን “የኤርትራዉ እንቆቁልሽ” መጽሃፍ ያስተላለፉልንን ደራሲ “አቶ አለምሰገድ ቦጋለ አዳል” እያመሰገንኩ፤ ታሪኩ የተገኘዉ ከዚሁ መጽሃፍ መሆኑን እየገለጽኩ ኤረትራዊያን ለኢትዮጵያዊነት ሲባል ያደረጉወቸዉ ከሕሊና የማይለዩ ሁለት የማይረሱ ትግሎችን አቅርቤ ልሰናበታችሁ። መልካም የታሪክ መዘክር። << ኮሚሽኑ ሰራየ አዉራጃ በሄደ ጊዜ በሺህ የሞቆጠር ሕዝብ በተሰበሰበበት በሰተ ደቡብ በኩል እናት ላም ታስራ፤ ከሷ ፈንጠር ብሎ በስተሰሜን በኩልደግሞ የአንድ ወር ዕድሜ ያላት ጥጃ ታግታ (ታሥራ) ጥጃዋ እናቷን በማለት፤ እናት ላምም ጥጃዋን ፍለጋ “እምቧ” እያሉ “ሲጯጯሁ” በመካከሉ የኮሚሽ አባላት ደርሰዉ ክብር ሥፍራቸዉን እንደያዙ የህዝቡን ሃሳብ ሲጠይቁ የተሰጣቸዉ መልስ በቃል አገላለጽ አልነበረም። አንጋፋዉ አዛዉንቱ የአንድነት ማሕበር ቁንጮ ራስ ኪዳነ ማርያም በስተሰሜን በኩል ታግታ ወደምትጮህ ጥጃ በመሄድ ጥጃዋ የታሰረችበትን ገመድ በመቀስ ሲቆርጡት፤ ጥጃዋ ሮጣ ሄዳ ከእናቷ ጉያ በመግባት ትጠባ ጀመር። በዚህ ትርኢት እንደተገለጸዉ እንቦሶዋ፤ ኤርትራ ከእናቷ ከኢትዮጵ ያ ጋር እንድትቀላቀል ነዉ የምንጠይቀዉ። በማለት ጽኑ የሆነዉን የህዝቡን ፍላጎት በላቀ ሁኔታ አስረድተዋል።>> የጣልያን ኮሚኒቲና የጣሊያን ደጋፊዎች ገንዘብ እየሰጡ ተላልፈዉ በመግዛት ተበራክተዉ ለመታየት ብዙ ይጥሩ ነበር። ታዲያ ለዚህ መሳካት ዘዴ ሆኖ ያገኙት ከጥቂት ደጋፊዎቻቸዉ (ክልሶች) በስተቀር ሌሎች ጎልማሶችን በገንዘብ እያታለሉ ለእለቱ ብቻ ማሰባሰብ ነበር። በምጽዋ ከተማ በዚህ መልክ ተሰባስበዉ ተዘጋጁ ወጣቶች የጣልያን ባንዴራ እያዉላበለቡ የኮሚሽኑን አባላት መምጣት ሲጠባበቁ በደረሱ ጊዜ ደብቀዉ የያዙዩትን የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ አዉጥተዉ በማዉለብለብ ይዘዉት የነበረዉ የጣሊያን ሰንደቅ ዓላማ በመጣል ገንዘብ ሲረጩ የነበሩ የጣሊያን ኮሚኒቲዎች በአሳፋሪ ሁኔታ አዋርደዋቸዋል። ይህ ብቻ አይደለም የጣሊያን ደጋፊዎች ከአሥመራ ወደ ምጽዋ እና ከአሥመራ ወደ ከረን በሚወስደዉ መንገድ በየአዉራ ጎዳናውም ሆነ ለእይታ በሚያመች ሥፍራ ሁሉ አረንጓዴ ነጭ ቀይ የሆነዉን የጣልያንን ባንዲራ በቀለም እየቀቡ ኮሚሽኑ የሚጓዝበትን መንገድ ማዥጎድጎድ ጀመሩ። ኤርትራ ጎልማሶች ግን ቢጫ ቀለም ብቻ በመያዝ በብስክሌት ሆነዉ በርቀት ከሗላ እተከተሉ ነጩን ብጫ በመቀባት የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ እነዲመስል በማድረግ እልካቸዉን አስጨርሷቸዋል። በመጨረሻም ከኮሚሽኑ አባላት መካከል ኖርዌይ የደቡብ አፍሪካና የበርማ መልክተኞች በሰጡት አስተያየት በጣም ጥቂት የሆኑ ኤርትራዊያን ነፃነት ይሰጠን ይላሉ። ግን በኢኮኖሚ ረገድከባድ ችግር ሊገጥማት ነዉ፤ ፈጽሞ ራሷን አትችልም አሉ።በሗላም 14 አባል አገሮች ማለትም ቦሊቪያ ፤ብራዚል በርማ ፤ካናዳ ፤ዴንማርክ ፤ኤኳዶር ፤ግሪክ ፤ ላይቤርያ፤ ሜክሲኮ ፓናማ፤ፓራጉዋይ ፤ፔሩ እና ቱርክ በአሜሪካዉ መልክተኛ ተደግፈዉ የሕዝቡን ፍላጎት በመመልከትና በምሥራቅ አፍሪካም ሰላምና ደህንነትን ለማስፈን የኢትዮጵያንም መብት ለማስጠበቅ በኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ዘዉድ ሥር ሆና በፌደረሽን እንድትተዳደር ሃሳብ ሲያቀርቡ በይበልጥ የአሜሪካዉ መልዕክተኛ ይህ ተግባራዊ ሊሆን የሚችልና ለዉዝግበቡ መፍትሔ መሆኑንም አስገንዝቧል። በክፍለግዛቱ የተከሰተው የጸጥታ መታወክ አሁንም የኤርትራ ጉዳይ በተባበሩት መንግስታት ዘንድ ዉሳኔ ሰያገኝ እንደገና ከተጓተተ የአካባቢዉ ሰላም አስጊ እንደሚሆን ከግምት ዉስጥ በማስገባት ኤርትራ በፈደሬሽን ከኢትዮ ጵያ ጋር ትቀላቀል የሚለዉን ሃሳብ በ46 ሲደገፍ 10 ተቃዋሚ፤4 በድምፀ ተዓቅቦ ዉሳኔዉ ታህሣሥ 2 ቀን 1950 ዓ.ም ከተላለፈ በሗላ ነበር በዉሳኔዉ መሰረት ፌደረሽኑ ምክር ቤት ተቋቁሞ የፀደቀዉ። ካፀደቀዉ አንዱን ጠቅሼ ልደምድም። <<ኤርትራ በፌዴሽን መልክ አንድትተዳደር ቢባልም እንደ አንድ ነፃ መንግሥት ተቆጥራ በኢንተርናሽናል ደረጃ ምንም ታዋቂነት አይኖራትም። በተባበሩት መንግሥታት ዉሳኔ መሠረት የኢትዮጵያ መንግሥት ያለዉ ልምድና ባሕል፤እንዲሁም በዓለም አቀፍ መድረክ ያለዉ ሥልጣንና ክብር ይከበራል።ይህም ማለት በፌደረሽን መልክ ሲተሳሰሩ የዉጭ ጉዳይን በሚመለከት ሁሉ በዓለም ፊት ለረጂም ጊዜ ታዋቂ ከሆነችዉ ከኢትዮጵያ ጋር አንድ አካልትሆናለች። የኤርትራ ምክር ቤት ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ መድረክ ያላትን መዕረግና ክብር ሊቀራመት ወይም ሊቀናቀን አይችልም።በመጨረሻ የእንግሊዝ ወታደራዊ አስተዳደር በአዋጅ ቁጥር 136/1952 ሥልጣኑን አስረክቦ ከመስከረም 11 ቀን 1952 ጀምሮ ኤርትራ በፈዴረሽን ተቀላቀለች። የተባበሩት መንግሥታት ያሳለፈዉ ኤርትራ በፌደሬሽን የመተሳሰሰር ጉዳይ ያንድነት ማሕበር አባላት ባለማርካቱ የተቀበሉት በቀዝቃዛ ስሜት ሲሆን፤ ኤርትራ አረባዊት ነች የሚሉና ሌሎች ተቃዋሚ የነበሩ ቡድኖች ግን ቅዋሜያቸዉን ትተዉ በአጣዳፊ ተግባራዊ እንዲሆን ይጎተጉቱ ነበር።ከዚያ በሗላ እነ እድሪስ መሓመድ አደም እና አነ አብራሂም ሱልጣን ግብፅ ዉስጥ የሕግ ተማሪ ከነበረዉ በጸረ ክርስትያንነቱ የታወቀዉ እድሪስ ገላዉዴዎስና ሌሎችጋር በማበር ወደ ሱዳንና አረብ አገሮች እየዞሩ ስለ ኤርትራ አረባዊነት በመስበክ ፤በወቅቱ <<ጀይስ አል ሻዓብ>> የተባለዉ የሶርያ ሳሚንታዊ ጋዜጣ በኤፕሪል 17 ቀን 1970 በጻፈዉ ሀተታ<<…የኤርትራ ህዝብ ከሃጅራ 84 ዓመት በሗላ ከሑማይድ ካሊፋትና ከአባሲድ ከሊፋት የሄደ አስከ አለንበት ዘመን ድረስ የኖሩ፤ ሕዝቧ ዓረብ መሬቷም የዓረብ መሬት ነዉ>>በማለት ድጋፋቸዉን በመለገስ የትጥቅ ትግል በመክፈት በትጥቅ የተቀላቀሏቸዉ የደጋ ክርስትያን ኤርትራዊያንን እያፈኑ በመግደል፤ ጸረ ክርስትያን ትግላቸዉ በመጀመር እልፍ አእላፍ ሕይወትና ንብረት በማዉደም ይሄዉ ላዛሬዉ የባሕር ወደብ በር መዝጋትና ሕዝቦቿን በመነጠል መሪዎቿ ከዓረቦችና እና ከጸረ ኢትዮጵያ ሃይላት ጋር በማበር ወይ ለኛ ወይ ለኤርትራ ሕዝብ ሳይበጁ ሕዝቡን ለ አመታት እስካሁን ድረስ (ነፃ ከወጡም በሗላ) ለስቃይ ዳርገዉት የፍርድ ቀን ከፈጣሪዉ ሲጠባበቅ ይገኛል።// ይህ ታሪካዊ መረጃ የተገኘዉ አስቀድሜ እንደገለጽኩት የኤርትራዉ እንቆቅልሽ”” ከሚለውበ1985 ዓ.ም በአቶ አለምሰገድ ቦጋለ አዳል የተደረሰ መጽሃፍ ነዉ። ለደራሲዉ ጥልቅ ምስጋናና አክብሮትእየገለጽኩኝ፤ሁላችንም በየ አለንበት፤ በምንችለዉ ረድፍ ለአንድነት የተደረጉትን ትግሎችና ታጋዮች ተረስተዉእንዳይቀሩ ሃለፊነታችነን ካሁኑኑ በመጀመር ለተተኪዉ ትዉልድ እናስረክብ።በጠላቶችና በቅጥረኞች የተበጠሰዉን የምድሪ ባሕሪ እና የኢትጵያ ሕዝብ የታሪክ፤ የአጥንትና የደም ቁርኝት ክር፤ እንደገና በአንድነት ሃይሎች ድርና ማጉ ወደ ነበረበት ቤተሰባዊ ትስስር ይመለሳል።ይህ ሕልም ሳይሆን እዉንና ብሩህ ዘመን አንደሚሆን ዛሬ በትግራይ ክፍለሃገር በሽመልባ መጠለያ ዉስጥ በስቃይ ኑሮ ከምትኖር አንዲት ኤርትራዊት ስደተኛ የተነገረ አንደበት መሆኑንም ለማስረገጥ እወዳለሁ። ኢትዮጵያ በአንድነቷ ለዘላለም ትኑር! ጌታቸዉ ረዳ ሳንሆዘ ካሊፎርኒያ ግንቦት 2000ዓ.ም የሻዕብያና የወያነ ትግራይ ባንዳዎች በ ኢትዮጵያ ጠላት የዉጭ ሃይላት አቀነባበሪነትና እርዳታ ኢትዮጵያን አፍርሰዉ፤ሕዝቧን በነፍጥ ሃይል አፍነዉ ፤ ታሪኳንና የጀግኖቿን ስም አጉድፈዉ፡ኢትዮጵያን የተቆጣጠሩበት ወራት ነዉ። ይህ ወር ለሁለቱም ቡድኖች የተከበረ በዓል ሲሆን ለኢትዮጵያ ግን ከአብራኳ ከወጡ ልጆቻ ከሐዲነትና መሰሪ ምክንያት የተንበረከከችበትና የተዋረደችበት የጨለማ ዘመን ነዉ።የዉርደቱ፤መካራዉና የጭለማዉን ፈጣሪዎች፤ቁመንልሃል ላሉት የኤርትራ ሕዝብንም ካላሰበዉ መሃምቅ ዉስጥ ከትተዉት አብሮን እናዉ ጋር እየተለበለበ ነዉ። የእርግማኑ ቋያም ለአብዛኛዎቹ የሻዕቢያና የወያኔ መሪዎችንም ጭምር ኩፍኛ እየለበለበ “አበስጉ ገበርኩ” እያሰኛቸዉ ይሄዉ ከፊታችን እየቆሙ ለምስክርነት በየወቅቱ ኑዛዜአቸዉ እያዳመጥን ነዉ (ሃሌ ሉያ!)። ይህ አምድ ልዩ ዝግጅትና ትኩረት ይዞ የቀረበዉ ፤ኤርትራ በተለያዩ ፈተናዎች ገብታ በዉስጥና በዉጭ ጠላቶች ፤ሕዝቧ በሃይል ከኢትዮጵያዊነታቸዉ ለመነጠል ስትመገዝ ፤ለኢትዮጵያ አንድነት ሲሉ በሀገር ፍቅር ማህበር ተደራጅተዉ ፤ኢትዮጵያ ወይም ሞት ብለዉ በፈታኝ ሕይወት ያለፉትን የኤርትራ ጀግኖች የምንዘክርበት ወር ኢዲሆን ይህ አምድ ዝግጅት ሲያቀርብ፡ በዚህ አጋጣሚ “የያኔ ትዉልድ ፈለግ ተከትለዉ አርማቸዉን አንስተዉ ለኢትዮጵያ አንድነት ሲሉ አስከዚቺዉ ደቂቃ ድረስ በኤርትራ ዉስጥ በሻዕቢያ ወህኒቤቶችና ማጎርያ ጉድጛዶች እየተሰቃዩ ላሉና በወያኔ ተባባሪነት በሻዕቢያ አፋኝ ጓድ ከአዲስ አባበ ወደ ኤርትራ ታፍነዉ ለሞት የተዳረጉት ጋዜጠኛዋ አንደ እነ “ሳራ መኮንን እና ከአዲስ አበባ ወደ አሥመራ ለሻዕቢያ ተላልፋ የተሰጠችዉ ስሟን ለዘነጋሁት የአክሱም ተወላጅ የሆነችዉ አክሱም በደርግ እስር ቤት ዉስጥ ታስሮ ምስጢር ላለማዉጣት ሲል ምላሱን በጠርሙስ ጎምዶ የጣለ፤ የአክሱም ከተማ የወያኔ የህቡእ አደራጅ ሊቀመንበር ሆኖ ሲሰራተይዞ በደርግ የተረሸነው የአታኽልቲ ተኽሉ (ተራሮችን ያንቀጠቀጠዉ ትዉልድ በሚል የወያኔ ልበወለድ መጽሃፍ ታሪኩ የተዘገበ) እህት ለሆነችዉ ስሟን ለማስታወስ ሞክሬ ለዘነጋሗት እና ስማቸዉ በዉል ያልተመዘገቡ ሌሎች ኢትዮጵያዊያንና ኤርትራዉያን፡ እንዲሁም በወያኔ ትግራይ እስር ቤቶች ዛሬም የሚማቅቁ አንደነ አቶ አበራ የማነአብ እና እንዲሁም በተለያዩ ረድፎች እየታገሉ ለኤርትራና ኢትየጵያ አንድነትና ሰላም አመቺ ሁኔታ ለመፍጠር ሳይታክቱ ለቆሙት እንደነ ዶ/ር ተከስተ ነጋሽ ደ/ር ፍስሃጽዮን መንግስቱ (ስዊዲን አገር) ፤አንዲሁም ሰላማዊ መፍትሄ ለሚሹት ለደ/ር ተስፋጽን መድሃንየ(ጀርመን አገር) እና ስማቸዉን ፤ለዘነጋሁዋቸዉ አያሌ ኤርትራዊያን ለሀቅና ለህዝብ አንድነት በመቆማቸዉ ይህ የታሪክ አምድ በበጎ ሕሊና አስከ ዘላለሙ ያስታዉሳቸዋል። ኢትዮጵያ የሞቱላትን ያህል የከዷትም እንዲሁ አላጣችማና ከባህር ማዶ ጠላቶች በተነሱባት ቁጥር በየጊዜዉ የዉስጥ ጠላቶች ከዉጭ ጠላቶች ጋር በመወገን በርካታ ክህደቶችና ጉዳቶችን ፈጽመዋል። እነደሚታወቀዉ ፤ኢትዮጵያ በረዥም ታሪኳ ከሰሜን በኩል በዛ ያሉ ጦርነቶች ከዉጭ ወራሪዎች ጋር አካሂዳለች። የሰሜኑ ክፍል ከባሕር ጠረፍ የተያያዘና ወደ ዉጭ ዓለም መዉጫና መግቢያ በር በመሆኑ ከዛመነ አክሱም ጀምሮ የአካባቢዉ ኗሪ ከተቀሩት ኢትዮጵአዊያን ወገኖቹ ጋር በመሆን አካባቢዉን ለመቆጣጠር ከመጡ ጠላቶች ጋር ፈታኝ ጦርነቶች ገጥሞ ሁሉንም በየወቅቱ እንዳመጣታቸዉ በአኩሪ ድል እየተጎናጸፈ ቢመክታቸዉም፤ ዛሬ ግን ከአብራኩ የወጡ ልጆቹ (ሻዕብያ፤ጀብሃ፤እና ወያነ ትግራይ ቡድኖች) ምክንያት አንድነቱና ቤተሰባዊ ትስስሩ (አፋር..ኩናማዎች፣ ሻሆ.. እና አያሌ የተለያዩ ኢትዮጵያዊያን ቤተሰቦች.) አናግተዉ በትነዉ ነጥለዉ እንዳይገናኝ የአንድ እናት፤ አንድ ማሕበረስብ ሕዝብ፤ የተለያየ ዜጋና ማሕበረስብ አድርገዉ ይሄዉ አሁን ካለንበት አሳዛኝ መድረክ ደርሰናል። እርግጥ <<አባቶች የተዋደቁለት በተተኪዉ ትዉልድ ዘንድ ስለሚታየዉ ዉዝግብ እንዴትና በእነማን እንደተጀመረ ካነሳሱ ጀመሮ መልኩ እየተላዋወጠ እዚህ የደረሰበት የኢትዮጵያ ሕዘቦች ሁሉም ምክንያቱን በትክክል ያዉቃል ማለት ያስቸግራል>> ዓለምሰገድ ቦጋለ አዳል (የኤርትራዉ እንቆቅልሽ)። ለስልጣን ጉጉት አገሩን ከድቶ ለጣሊያን ፖሊሲ በተገዛ የደጃዝማች ሃይለስላሰ ጉግሳ ኮቴ የተከተሉ የወያነ ትግራይ መሰሪ መሪዎች ስብሓት ነጋ እና መለስ ዜናዊ (ሁለቱም በትዉልድ ዓድዋ (ትግራይ) እና በግማሽ የኤርትራ (ሰራየና ሓማሴን)፤ ኤርትራን ዓረባዊ መሕበርና አራባዊ ክልል ለማድረግ “የኤርትራ ሕዝብ አረባዊ ነዉ” ብለዉ ከታገሉት ከነ ኢብራሂም ሱልጣን በተዋረድ በየጊዜዉ እየተጠጋገኑ ከተፈጠሩትና ከጠፉት የሃረካን፤ የስምረትን ፖሊሲና ጸረ ኢትዮያ አንቅስቃሴ ፤ከዛም እነሱን የተኩ የጀብሃና የሻዕብያ ቡድኖች ጋር በፖሊሲና በአካል የጋራ አንድነት ፈጥረዉ ፍጹም የኢትዮጵያ ህላዌ የሚጻረር ሴራ በመጎንጎን እነ ራስ አሉላ “ባሕሩ ራሱ የኢትዮጵያ ድነበር ሆኖ ይኖራል!” ብለዉ እነራስ አሉላ የታገሉለትንና ከአክሱም ዘመነ መንግስት ጀምሮ አእላፍ ሕይወት የበላን አገራዊ የህላዌ ትግልና ህግ አንኳስሰዉ የጣልያን ወራሪ ሃይሎች ካርታ በመቀበልና በማክበር ኤርትራን ገንጥለዉ ወደብ አልባ አድርገዉ ብሔራዊ ክህደት በሁለቱም ሕዝቦች ላይ ፈጽመዋል። ከትግራይ ህዝብ አብራክ የወጡ የወያነ ትግራይ መሪዎችና አገልጋዮቻቸዉ ኤርትራ ከቶዉንም በታሪክ የኢትዮጵያ ግዛት ሆኖ አያዉቅም በማለት፤አፋር ካፋሩ፤ኩናማዉ ከኩናማዉ ፤ትግራይ ከኤረትራ ትግርኛ ተናጋሪዉ ፤አገዉ ከኤርትራዉ ብሌን/ሓባብ ሃማሴኑ ከጎጃም፤ጎንደር እና ወሎ አማራዉ ማህበረስብ… አይገናኝም በማለት ብዙ የመጻሕፈትና የፕሮፖጋንዳ ሥራዎች ሰርቶ አያሌ የትግራይ ታጋዮች ለኤርትራዊነት ቆመዉ ተሰዉተዉ፤ ኢትዮጵአዊያንን ገድለዉ ፤ረሽነዉ፤አፍነዉ ፤አስጨንቀዉ በጦር ሜዳ ለኤርትራ ወግነዉ ክህደት ሲፈጽሙ፡ በአንጻሩ ባስገራሚና በአኩሪ ሁኔታ ደግሞ የኤርትራ ህዝብ በፈታኝ ሕይወትና በጣልያን ወረራ ጊዜ ሳይቀር ያላንዳች ማመንታት ኢትዮያዊነታቸዉ ለማስከበር በአኩሪ ገድል የቆሙትን ጀግኖች ስማቸዉን ስናነሳ ኩራት ይሰማናል። የዛሬ ባንዳዎች ገበሬዉ ልጅ በመሰብስብና በማስገደድ፤ በመስብክና በማደናግር ያልሆነዉን ያልተባለዉንና ያልነበረዉን ታሪክ ሆኗል እያሉ ስለ ኤርትራ ቆመዉ የኢትዮጵአዊነት ክህደት ሲሰብኩ ፤ የተደረገዉ የአንድነት ትግል በመሸሸግ ከፍተኛ የፕሮፖጋንዳ ማደናገር ቢጎነጉኑም፤ ታሪክ ዘግቦታልና ታሪኩ በዚህ አምድ ለሕዝብ እንዲነበብ በጣልያን ወቅት/በፈደረሺዩ ጊዜ ኢትዮያዊነታቸዉን ለማስከበር ካደረጓቸዉ አስገራሚ ትግሎች ሁለት ማስረጃ በማቅረብ፤ በዉዛ ፈታኝ ወቅት ሽንጣቸዉን ገትረዉ ስለ እውነና አንድነት ለቆሙት ኤረትራዊያን ሁሉ በያለንበት በሕሊናችን በኢትዮጵያ አምለክ ፊት በሕሊና ጸሎት እንድናስታዉሳቸዉ እየጠየቅኩኝ ከዚህ በታች ያለዉን የተዘገበ መሕደር በአካል ኤርትራ የኖሩና ከህዘቡ ያገኙትን የታሪክ ማህደር ዘግበዉ ለመጪዉ ትዉልድ ማስተማሪያ እንዲሆን “የኤርትራዉ እንቆቁልሽ” መጽሃፍ ያስተላለፉልንን ደራሲ “አቶ አለምሰገድ ቦጋለ አዳል” እያመሰገንኩ፤ ታሪኩ የተገኘዉ ከዚሁ መጽሃፍ መሆኑን እየገለጽኩ ኤረትራዊያን ለኢትዮጵያዊነት ሲባል ያደረጉወቸዉ ከሕሊና የማይለዩ ሁለት የማይረሱ ትግሎችን አቅርቤ ልሰናበታችሁ። መልካም የታሪክ መዘክር። << ኮሚሽኑ ሰራየ አዉራጃ በሄደ ጊዜ በሺህ የሞቆጠር ሕዝብ በተሰበሰበበት በሰተ ደቡብ በኩል እናት ላም ታስራ፤ ከሷ ፈንጠር ብሎ በስተሰሜን በኩልደግሞ የአንድ ወር ዕድሜ ያላት ጥጃ ታግታ (ታሥራ) ጥጃዋ እናቷን በማለት፤ እናት ላምም ጥጃዋን ፍለጋ “እምቧ” እያሉ “ሲጯጯሁ” በመካከሉ የኮሚሽ አባላት ደርሰዉ ክብር ሥፍራቸዉን እንደያዙ የህዝቡን ሃሳብ ሲጠይቁ የተሰጣቸዉ መልስ በቃል አገላለጽ አልነበረም። አንጋፋዉ አዛዉንቱ የአንድነት ማሕበር ቁንጮ ራስ ኪዳነ ማርያም በስተሰሜን በኩል ታግታ ወደምትጮህ ጥጃ በመሄድ ጥጃዋ የታሰረችበትን ገመድ በመቀስ ሲቆርጡት፤ ጥጃዋ ሮጣ ሄዳ ከእናቷ ጉያ በመግባት ትጠባ ጀመር። በዚህ ትርኢት እንደተገለጸዉ እንቦሶዋ፤ ኤርትራ ከእናቷ ከኢትዮጵ ያ ጋር እንድትቀላቀል ነዉ የምንጠይቀዉ። በማለት ጽኑ የሆነዉን የህዝቡን ፍላጎት በላቀ ሁኔታ አስረድተዋል።>> የጣልያን ኮሚኒቲና የጣሊያን ደጋፊዎች ገንዘብ እየሰጡ ተላልፈዉ በመግዛት ተበራክተዉ ለመታየት ብዙ ይጥሩ ነበር። ታዲያ ለዚህ መሳካት ዘዴ ሆኖ ያገኙት ከጥቂት ደጋፊዎቻቸዉ (ክልሶች) በስተቀር ሌሎች ጎልማሶችን በገንዘብ እያታለሉ ለእለቱ ብቻ ማሰባሰብ ነበር። በምጽዋ ከተማ በዚህ መልክ ተሰባስበዉ ተዘጋጁ ወጣቶች የጣልያን ባንዴራ እያዉላበለቡ የኮሚሽኑን አባላት መምጣት ሲጠባበቁ በደረሱ ጊዜ ደብቀዉ የያዙዩትን የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ አዉጥተዉ በማዉለብለብ ይዘዉት የነበረዉ የጣሊያን ሰንደቅ ዓላማ በመጣል ገንዘብ ሲረጩ የነበሩ የጣሊያን ኮሚኒቲዎች በአሳፋሪ ሁኔታ አዋርደዋቸዋል። ይህ ብቻ አይደለም የጣሊያን ደጋፊዎች ከአሥመራ ወደ ምጽዋ እና ከአሥመራ ወደ ከረን በሚወስደዉ መንገድ በየአዉራ ጎዳናውም ሆነ ለእይታ በሚያመች ሥፍራ ሁሉ አረንጓዴ ነጭ ቀይ የሆነዉን የጣልያንን ባንዲራ በቀለም እየቀቡ ኮሚሽኑ የሚጓዝበትን መንገድ ማዥጎድጎድ ጀመሩ። ኤርትራ ጎልማሶች ግን ቢጫ ቀለም ብቻ በመያዝ በብስክሌት ሆነዉ በርቀት ከሗላ እተከተሉ ነጩን ብጫ በመቀባት የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ እነዲመስል በማድረግ እልካቸዉን አስጨርሷቸዋል። በመጨረሻም ከኮሚሽኑ አባላት መካከል ኖርዌይ የደቡብ አፍሪካና የበርማ መልክተኞች በሰጡት አስተያየት በጣም ጥቂት የሆኑ ኤርትራዊያን ነፃነት ይሰጠን ይላሉ። ግን በኢኮኖሚ ረገድከባድ ችግር ሊገጥማት ነዉ፤ ፈጽሞ ራሷን አትችልም አሉ።በሗላም 14 አባል አገሮች ማለትም ቦሊቪያ ፤ብራዚል በርማ ፤ካናዳ ፤ዴንማርክ ፤ኤኳዶር ፤ግሪክ ፤ ላይቤርያ፤ ሜክሲኮ ፓናማ፤ፓራጉዋይ ፤ፔሩ እና ቱርክ በአሜሪካዉ መልክተኛ ተደግፈዉ የሕዝቡን ፍላጎት በመመልከትና በምሥራቅ አፍሪካም ሰላምና ደህንነትን ለማስፈን የኢትዮጵያንም መብት ለማስጠበቅ በኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ዘዉድ ሥር ሆና በፌደረሽን እንድትተዳደር ሃሳብ ሲያቀርቡ በይበልጥ የአሜሪካዉ መልዕክተኛ ይህ ተግባራዊ ሊሆን የሚችልና ለዉዝግበቡ መፍትሔ መሆኑንም አስገንዝቧል። በክፍለግዛቱ የተከሰተው የጸጥታ መታወክ አሁንም የኤርትራ ጉዳይ በተባበሩት መንግስታት ዘንድ ዉሳኔ ሰያገኝ እንደገና ከተጓተተ የአካባቢዉ ሰላም አስጊ እንደሚሆን ከግምት ዉስጥ በማስገባት ኤርትራ በፈደሬሽን ከኢትዮ ጵያ ጋር ትቀላቀል የሚለዉን ሃሳብ በ46 ሲደገፍ 10 ተቃዋሚ፤4 በድምፀ ተዓቅቦ ዉሳኔዉ ታህሣሥ 2 ቀን 1950 ዓ.ም ከተላለፈ በሗላ ነበር በዉሳኔዉ መሰረት ፌደረሽኑ ምክር ቤት ተቋቁሞ የፀደቀዉ። ካፀደቀዉ አንዱን ጠቅሼ ልደምድም። <<ኤርትራ በፌዴሽን መልክ አንድትተዳደር ቢባልም እንደ አንድ ነፃ መንግሥት ተቆጥራ በኢንተርናሽናል ደረጃ ምንም ታዋቂነት አይኖራትም። በተባበሩት መንግሥታት ዉሳኔ መሠረት የኢትዮጵያ መንግሥት ያለዉ ልምድና ባሕል፤እንዲሁም በዓለም አቀፍ መድረክ ያለዉ ሥልጣንና ክብር ይከበራል።ይህም ማለት በፌደረሽን መልክ ሲተሳሰሩ የዉጭ ጉዳይን በሚመለከት ሁሉ በዓለም ፊት ለረጂም ጊዜ ታዋቂ ከሆነችዉ ከኢትዮጵያ ጋር አንድ አካልትሆናለች። የኤርትራ ምክር ቤት ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ መድረክ ያላትን መዕረግና ክብር ሊቀራመት ወይም ሊቀናቀን አይችልም።በመጨረሻ የእንግሊዝ ወታደራዊ አስተዳደር በአዋጅ ቁጥር 136/1952 ሥልጣኑን አስረክቦ ከመስከረም 11 ቀን 1952 ጀምሮ ኤርትራ በፈዴረሽን ተቀላቀለች። የተባበሩት መንግሥታት ያሳለፈዉ ኤርትራ በፌደሬሽን የመተሳሰሰር ጉዳይ ያንድነት ማሕበር አባላት ባለማርካቱ የተቀበሉት በቀዝቃዛ ስሜት ሲሆን፤ ኤርትራ አረባዊት ነች የሚሉና ሌሎች ተቃዋሚ የነበሩ ቡድኖች ግን ቅዋሜያቸዉን ትተዉ በአጣዳፊ ተግባራዊ እንዲሆን ይጎተጉቱ ነበር።ከዚያ በሗላ እነ እድሪስ መሓመድ አደም እና አነ አብራሂም ሱልጣን ግብፅ ዉስጥ የሕግ ተማሪ ከነበረዉ በጸረ ክርስትያንነቱ የታወቀዉ እድሪስ ገላዉዴዎስና ሌሎችጋር በማበር ወደ ሱዳንና አረብ አገሮች እየዞሩ ስለ ኤርትራ አረባዊነት በመስበክ ፤በወቅቱ <<ጀይስ አል ሻዓብ>> የተባለዉ የሶርያ ሳሚንታዊ ጋዜጣ በኤፕሪል 17 ቀን 1970 በጻፈዉ ሀተታ<<…የኤርትራ ህዝብ ከሃጅራ 84 ዓመት በሗላ ከሑማይድ ካሊፋትና ከአባሲድ ከሊፋት የሄደ አስከ አለንበት ዘመን ድረስ የኖሩ፤ ሕዝቧ ዓረብ መሬቷም የዓረብ መሬት ነዉ>>በማለት ድጋፋቸዉን በመለገስ የትጥቅ ትግል በመክፈት በትጥቅ የተቀላቀሏቸዉ የደጋ ክርስትያን ኤርትራዊያንን እያፈኑ በመግደል፤ ጸረ ክርስትያን ትግላቸዉ በመጀመር እልፍ አእላፍ ሕይወትና ንብረት በማዉደም ይሄዉ ላዛሬዉ የባሕር ወደብ በር መዝጋትና ሕዝቦቿን በመነጠል መሪዎቿ ከዓረቦችና እና ከጸረ ኢትዮጵያ ሃይላት ጋር በማበር ወይ ለኛ ወይ ለኤርትራ ሕዝብ ሳይበጁ ሕዝቡን ለ አመታት እስካሁን ድረስ (ነፃ ከወጡም በሗላ) ለስቃይ ዳርገዉት የፍርድ ቀን ከፈጣሪዉ ሲጠባበቅ ይገኛል።// ይህ ታሪካዊ መረጃ የተገኘዉ አስቀድሜ እንደገለጽኩት የኤርትራዉ እንቆቅልሽ”” ከሚለውበ1985 ዓ.ም በአቶ አለምሰገድ ቦጋለ አዳል የተደረሰ መጽሃፍ ነዉ። ለደራሲዉ ጥልቅ ምስጋናና አክብሮትእየገለጽኩኝ፤ሁላችንም በየ አለንበት፤ በምንችለዉ ረድፍ ለአንድነት የተደረጉትን ትግሎችና ታጋዮች ተረስተዉእንዳይቀሩ ሃለፊነታችነን ካሁኑኑ በመጀመር ለተተኪዉ ትዉልድ እናስረክብ።በጠላቶችና በቅጥረኞች የተበጠሰዉን የምድሪ ባሕሪ እና የኢትጵያ ሕዝብ የታሪክ፤ የአጥንትና የደም ቁርኝት ክር፤ እንደገና በአንድነት ሃይሎች ድርና ማጉ ወደ ነበረበት ቤተሰባዊ ትስስር ይመለሳል።ይህ ሕልም ሳይሆን እዉንና ብሩህ ዘመን አንደሚሆን ዛሬ በትግራይ ክፍለሃገር በሽመልባ መጠለያ ዉስጥ በስቃይ ኑሮ ከምትኖር አንዲት ኤርትራዊት ስደተኛ የተነገረ አንደበት መሆኑንም ለማስረገጥ እወዳለሁ። ኢትዮጵያ በአንድነቷ ለዘላለም ትኑር! ጌታቸዉ ረዳ ሳንሆዘ ካሊፎርኒያ ግንቦት 2000ዓ.ም

In Memory those of Eritrean Heroes/Heroines who Struggled for Ethiopianess under the Moto”Ethiopia WeykaAa Mot” (Fikree Hager) “ዝክረ ሰማእታት” ለአንድነት ሲሉ በፈታኝ ሕይወት ላለፉት የኤርትራ ጀግኖች “ዝክረ ሰማእታት” ለአንድነት ሲሉ በፈታኝ ሕይወት ላለፉት የኤርትራ ጀግኖች (በጌታቸዉ ረዳ) (ግንቦት 2000 ዓ.ም)

ከላይ የሚታዩት የፎቶግራፎች እግዝቢት በወቅቱ የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሃፊ የነበረዉ የወያኔ እና የሻዕቢያ ወዳጅ የኢትዮጵያ ጠላት “ቡጥሮስ ቡጥሮስ ጋሊ” አዲስ አበባ ድረስ መጥቶ የኤርትራን የማስገንጠል ሴራዉ ለማስፈጸም ሲሯሯጥ፤የአዲስ አባባ ተማሪዎች በሰላማዊ መንገድ ተቃዉሞአቸዉን ባሰሙበት ወቅት ሲሆን፤ ሰንደቃላማዋን ወደ ህዋዩ በመዘርጋት የምትታየዉ ተማሪት ግርጌ ተያይዞ የሚታየዉ ፎቶግራፉም በወቅቱ አሌፍ የተባለ መጽሄት በመጸሄቱ ሽፋን ላይ አዉጥቶት የነበረ በወያኔ አድማ በታኝ ፖሊሶች ያለ አግባብ የተገደለዉ ወጣት ተማሪ ተስፋየ መኮንን ነዉ። በወታደራዊ ሰላመታ የቆሙት ኢትዮጵያዊነታቸዉን በሚያኮራ ወታደራዊ ጀብዱ የተወጡት የኤረትራዉ ተወላጅ ክቡር ጀነራል አማን አንዶም ናቸዉ። ቀጥሎ ያለዉ ፎቶግራፍም በቱርክን በግብጽ መንግሥታት የተላኩ ወራሪ ወታደሮችን በማንበርከክ ከቱርክ ጀነራሎች የማረኩትን የዓረቦች የባሕል ልብስ በመልበስ ጠላትን ያርበደበዱ አፍሪካዊ ጀኔራል ተብለዉ ሚታወቁት ጣልያንም ጭምር ድባቅ የመቱ የኢትዮጵያዉ ራስ አሉላ ናቸዉ። የሻዕብያና የወያነ ትግራይ ባንዳዎች በ ኢትዮጵያ ጠላት የዉጭ ሃይላት አቀነባበሪነትና እርዳታ ኢትዮጵያን አፍርሰዉ፤ሕዝቧን በነፍጥ ሃይል አፍነዉ ፤ ታሪኳንና የጀግኖቿን ስም አጉድፈዉ፡ኢትዮጵያን የተቆጣጠሩበት ወራት ነዉ። ይህ ወር ለሁለቱም ቡድኖች የተከበረ በዓል ሲሆን ለኢትዮጵያ ግን ከአብራኳ ከወጡ ልጆቻ ከሐዲነትና መሰሪ ምክንያት የተንበረከከችበትና የተዋረደችበት የጨለማ ዘመን ነዉ።የዉርደቱ፤መካራዉና የጭለማዉን ፈጣሪዎች፤ቁመንልሃል ላሉት የኤርትራ ሕዝብንም ካላሰበዉ መሃምቅ ዉስጥ ከትተዉት አብሮን እናዉ ጋር እየተለበለበ ነዉ። የእርግማኑ ቋያም ለአብዛኛዎቹ የሻዕቢያና የወያኔ መሪዎችንም ጭምር ኩፍኛ እየለበለበ “አበስጉ ገበርኩ” እያሰኛቸዉ ይሄዉ ከፊታችን እየቆሙ ለምስክርነት በየወቅቱ ኑዛዜአቸዉ እያዳመጥን ነዉ (እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ!)። ይህ አምድ ልዩ ዝግጅትና ትኩረት ይዞ የቀረበዉ ፤ኤርትራ በተለያዩ ፈተናዎች ገብታ በዉስጥና በዉጭ ጠላቶች ፤ሕዝቧ በሃይል ከኢትዮጵያዊነታቸዉ ለመነጠል ስትመገዝ ፤ለኢትዮጵያ አንድነት ሲሉ በሀገር ፍቅር ማህበር ተደራጅተዉ ፤ኢትዮጵያ ወይም ሞት ብለዉ በፈታኝ ሕይወት ያለፉትን የኤርትራ ጀግኖች የምንዘክርበት ወር ኢዲሆን ይህ አምድ ዝግጅት ሲያቀርብ፡ በዚህ አጋጣሚ

የያኔ ትዉልድ ፈለግ ተከትለዉ አርማቸዉን አንስተዉ ለኢትዮጵያ አንድነት ሲሉ አስከዚቺዉ ደቂቃ ድረስ በኤርትራ ዉስጥ በሻዕቢያ ወህኒቤቶችና ማጎርያ ጉድጛዶች እየተሰቃዩ ላሉና በወያኔ ተባባሪነት በሻዕቢያ አፋኝ ጓድ ከአዲስ አባበ ወደ ኤርትራ ታፍነዉ ለሞት የተዳረጉት ጋዜጠኛዋ አንደ እነ ሣራ መኮንን እና ከአዲስ አበባ ወደ አሥመራ ለሻዕቢያ ተላልፋ የተሰጠችዉ ስሟን ለዘነጋሁት የአክሱም ተወላጅ የሆነችዉ አክሱም በደርግ እስር ቤት ዉስጥ ታስሮ ምስጢር ላለማዉጣት ሲል ምላሱን በጠርሙስ ጎምዶ የጣለ፤ የአክሱም ከተማ የወያኔ የህቡእ አደራጅ ሊቀመንበር ሆኖ ሲሰራተይዞ በደርግ የተረሸነው የአታኽልቲ ተኽሉ (ተራሮችን ያንቀጠቀጠዉ ትዉልድ በሚል የወያኔ ልበወለድ መጽሃፍ ታሪኩ የተዘገበ) እህት ለሆነችዉ ስሟን ለማስታወስ ሞክሬ ለዘነጋሗት እና ስማቸዉ በዉል ያልተመዘገቡ ሌሎች ኢትዮጵያዊያንና ኤርትራዉያን፡ እንዲሁም በወያኔ ትግራይ እስር ቤቶች ዛሬም የሚማቅቁ አንደነ አቶ አበራ የማነአብ እና እንዲሁም በተለያዩ ረድፎች እየታገሉ ለኤርትራና ኢትየጵያ አንድነትና ሰላም አመቺ ሁኔታ ለመፍጠር ሳይታክቱ ለቆሙት እንደነ ዶ/ር ተከስተ ነጋሽ: ደ/ር ፍስሃጽዮን መንግስቱ (ስዊዲን አገር) ፤አንዲሁም ሰላማዊ መፍትሄ ለሚሹት ለደ/ር ተስፋጽን መድሃንየ(ጀርመን አገር) እና ስማቸዉን ፤ለዘነጋሁዋቸዉ አያሌ ኤርትራዊያን ለሀቅና ለህዝብ አንድነት በመቆማቸዉ ይህ የታሪክ አምድ በበጎ ሕሊና አስከ ዘላለሙ ያስታዉሳቸዋል።

ኢትዮጵያ የሞቱላትን ያህል የከዷትም እንዲሁ አላጣችማና ከባህር ማዶ ጠላቶች በተነሱባት ቁጥር በየጊዜዉ የዉስጥ ጠላቶች ከዉጭ ጠላቶች ጋር በመወገን በርካታ ክህደቶችና ጉዳቶችን ፈጽመዋል። እነደሚታወቀዉ ፤ኢትዮጵያ በረዥም ታሪኳ ከሰሜን በኩል በዛ ያሉ ጦርነቶች ከዉጭ ወራሪዎች ጋር አካሂዳለች። የሰሜኑ ክፍል ከባሕር ጠረፍ የተያያዘና ወደ ዉጭ ዓለም መዉጫና መግቢያ በር በመሆኑ ከዛመነ አክሱም ጀምሮ የአካባቢዉ ኗሪ ከተቀሩት ኢትዮጵአዊያን ወገኖቹ ጋር በመሆን አካባቢዉን ለመቆጣጠር ከመጡ ጠላቶች ጋር ፈታኝ ጦርነቶች ገጥሞ ሁሉንም በየወቅቱ እንዳመጣታቸዉ በአኩሪ ድል እየተጎናጸፈ ቢመክታቸዉም፤ ዛሬ ግን ከአብራኩ የወጡ ልጆቹ (ሻዕብያ፤ጀብሃ፤እና ወያነ ትግራይ ቡድኖች) ምክንያት አንድነቱና ቤተሰባዊ ትስስሩ (አፋር..ኩናማዎች፣ ሻሆ.. እና አያሌ የተለያዩ ኢትዮጵያዊያን ቤተሰቦች.) አናግተዉ በትነዉ ነጥለዉ እንዳይገናኝ የአንድ እናት፤ አንድ ማሕበረስብ ሕዝብ፤ የተለያየ ዜጋና ማሕበረስብ አድርገዉ ይሄዉ አሁን ካለንበት አሳዛኝ መድረክ ደርሰናል።

እርግጥ <<አባቶች የተዋደቁለት በተተኪዉ ትዉልድ ዘንድ ስለሚታየዉ ዉዝግብ እንዴትና በእነማን እንደተጀመረ ካነሳሱ ጀመሮ መልኩ እየተላዋወጠ እዚህ የደረሰበት የኢትዮጵያ ሕዘቦች ሁሉም ምክንያቱን በትክክል ያዉቃል ማለት ያስቸግራል>> ዓለምሰገድ ቦጋለ አዳል (የኤርትራዉ እንቆቅልሽ)። ለስልጣን ጉጉት አገሩን ከድቶ ለጣሊያን ፖሊሲ በተገዛ የደጃዝማች ሃይለስላሰ ጉግሳ ኮቴ የተከተሉ የወያነ ትግራይ መሰሪ መሪዎች ስብሓት ነጋ እና መለስ ዜናዊ (ሁለቱም በትዉልድ ዓድዋ (ትግራይ) እና በግማሽ የኤርትራ (ሰራየና ሓማሴን)፤ ኤርትራን ዓረባዊ መሕበርና አራባዊ ክልል ለማድረግ “የኤርትራ ሕዝብ አረባዊ ነዉ” ብለዉ ከታገሉት ከነ ኢብራሂም ሱልጣን በተዋረድ በየጊዜዉ እየተጠጋገኑ ከተፈጠሩትና ከጠፉት የሃረካን፤ የስምረትን ፖሊሲና ጸረ ኢትዮያ አንቅስቃሴ ፤ከዛም እነሱን የተኩ የጀብሃና የሻዕብያ ቡድኖች ጋር በፖሊሲና በአካል የጋራ አንድነት ፈጥረዉ ፍጹም የኢትዮጵያ ህላዌ የሚጻረር ሴራ በመጎንጎን እነ ራስ አሉላ “ባሕሩ ራሱ የኢትዮጵያ ድነበር ሆኖ ይኖራል!” ብለዉ እነራስ አሉላ የታገሉለትንና ከአክሱም ዘመነ መንግስት ጀምሮ አእላፍ ሕይወት የበላን አገራዊ የህላዌ ትግልና ህግ አንኳስሰዉ የጣልያን ወራሪ ሃይሎች ካርታ በመቀበልና በማክበር ኤርትራን ገንጥለዉ ወደብ አልባ አድርገዉ ብሔራዊ ክህደት በሁለቱም ሕዝቦች ላይ ፈጽመዋል። ከትግራይ ህዝብ አብራክ የወጡ የወያነ ትግራይ መሪዎችና አገልጋዮቻቸዉ ኤርትራ ከቶዉንም በታሪክ የኢትዮጵያ ግዛት ሆኖ አያዉቅም በማለት፤አፋር ካፋሩ፤ኩናማዉ ከኩናማዉ ፤ትግራይ ከኤረትራ ትግርኛ ተናጋሪዉ ፤አገዉ ከኤርትራዉ ብሌን/ሓባብ ሃማሴኑ ከጎጃም፤ጎንደር እና ወሎ አማራዉ ማህበረስብ… አይገናኝም በማለት ብዙ የመጻሕፈትና የፕሮፖጋንዳ ሥራዎች ሰርቶ አያሌ የትግራይ ታጋዮች ለኤርትራዊነት ቆመዉ ተሰዉተዉ፤ ኢትዮጵአዊያንን ገድለዉ ፤ረሽነዉ፤አፍነዉ ፤አስጨንቀዉ በጦር ሜዳ ለኤርትራ ወግነዉ ክህደት ሲፈጽሙ፡ በአንጻሩ ባስገራሚና በአኩሪ ሁኔታ ደግሞ የኤርትራ ህዝብ በፈታኝ ሕይወትና በጣልያን ወረራ ጊዜ ሳይቀር ያላንዳች ማመንታት ኢትዮያዊነታቸዉ ለማስከበር በአኩሪ ገድል የቆሙትን ጀግኖች ስማቸዉን ስናነሳ ኩራት ይሰማናል።

የዛሬ ባንዳዎች ገበሬዉ ልጅ በመሰብስብና በማስገደድ፤ በመስብክና በማደናግር ያልሆነዉን ያልተባለዉንና ያልነበረዉን ታሪክ ሆኗል እያሉ ስለ ኤርትራ ቆመዉ የኢትዮጵአዊነት ክህደት ሲሰብኩ ፤ የተደረገዉ የአንድነት ትግል በመሸሸግ ከፍተኛ የፕሮፖጋንዳ ማደናገር ቢጎነጉኑም፤ ታሪክ ዘግቦታልና ታሪኩ በዚህ አምድ ለሕዝብ እንዲነበብ በጣልያን ወቅት/በፈደረሺዩ ጊዜ ኢትዮያዊነታቸዉን ለማስከበር ካደረጓቸዉ አስገራሚ ትግሎች ሁለት ማስረጃ በማቅረብ፤ በዉዛ ፈታኝ ወቅት ሽንጣቸዉን ገትረዉ ስለ እውነና አንድነት ለቆሙት ኤረትራዊያን ሁሉ በያለንበት በሕሊናችን በኢትዮጵያ አምለክ ፊት በሕሊና ጸሎት እንድናስታዉሳቸዉ እየጠየቅኩኝ ከዚህ በታች ያለዉን የተዘገበ መሕደር በአካል ኤርትራ የኖሩና ከህዘቡ ያገኙትን የታሪክ ማህደር ዘግበዉ ለመጪዉ ትዉልድ ማስተማሪያ እንዲሆን “የኤርትራዉ እንቆቁልሽ” መጽሃፍ ያስተላለፉልንን ደራሲ “አቶ አለምሰገድ ቦጋለ አዳል” እያመሰገንኩ፤ ታሪኩ የተገኘዉ ከዚሁ መጽሃፍ መሆኑን እየገለጽኩ ኤረትራዊያን ለኢትዮጵያዊነት ሲባል ያደረጉወቸዉ ከሕሊና የማይለዩ ሁለት የማይረሱ ትግሎችን አቅርቤ ልሰናበታችሁ። መልካም የታሪክ መዘክር።

<< ኮሚሽኑ ሰራየ አዉራጃ በሄደ ጊዜ በሺህ የሞቆጠር ሕዝብ በተሰበሰበበት በሰተ ደቡብ በኩል እናት ላም ታስራ፤ ከሷ ፈንጠር ብሎ በስተሰሜን በኩልደግሞ የአንድ ወር ዕድሜ ያላት ጥጃ ታግታ (ታሥራ) ጥጃዋ እናቷን በማለት፤ እናት ላምም ጥጃዋን ፍለጋ “እምቧ” እያሉ “ሲጯጯሁ” በመካከሉ የኮሚሽ አባላት ደርሰዉ ክብር ሥፍራቸዉን እንደያዙ የህዝቡን ሃሳብ ሲጠይቁ የተሰጣቸዉ መልስ በቃል አገላለጽ አልነበረም። አንጋፋዉ አዛዉንቱ የአንድነት ማሕበር ቁንጮ ራስ ኪዳነ ማርያም በስተሰሜን በኩል ታግታ ወደምትጮህ ጥጃ በመሄድ ጥጃዋ የታሰረችበትን ገመድ በመቀስ ሲቆርጡት፤ ጥጃዋ ሮጣ ሄዳ ከእናቷ ጉያ በመግባት ትጠባ ጀመር። በዚህ ትርኢት እንደተገለጸዉ እንቦሶዋ፤ ኤርትራ ከእናቷ ከኢትዮጵ ያ ጋር እንድትቀላቀል ነዉ የምንጠይቀዉ። በማለት ጽኑ የሆነዉን የህዝቡን ፍላጎት በላቀ ሁኔታ አስረድተዋል።>>

<<የጣልያን ኮሚኒቲና የጣሊያን ደጋፊዎች ገንዘብ እየሰጡ ተላልፈዉ በመግዛት ተበራክተዉ ለመታየት ብዙ ይጥሩ ነበር። ታዲያ ለዚህ መሳካት ዘዴ ሆኖ ያገኙት ከጥቂት ደጋፊዎቻቸዉ (ክልሶች) በስተቀር ሌሎች ጎልማሶችን በገንዘብ እያታለሉ ለእለቱ ብቻ ማሰባሰብ ነበር። በምጽዋ ከተማ በዚህ መልክ ተሰባስበዉ ተዘጋጁ ወጣቶች የጣልያን ባንዴራ እያዉላበለቡ የኮሚሽኑን አባላት መምጣት ሲጠባበቁ በደረሱ ጊዜ ደብቀዉ የያዙዩትን የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ አዉጥተዉ በማዉለብለብ ይዘዉት የነበረዉ የጣሊያን ሰንደቅ ዓላማ በመጣል ገንዘብ ሲረጩ የነበሩ የጣሊያን ኮሚኒቲዎች በአሳፋሪ ሁኔታ አዋርደዋቸዋል።>>

<<ይህ ብቻ አይደለም የጣሊያን ደጋፊዎች ከአሥመራ ወደ ምጽዋ እና ከአሥመራ ወደ ከረን በሚወስደዉ መንገድ በየአዉራ ጎዳናውም ሆነ ለእይታ በሚያመች ሥፍራ ሁሉ አረንጓዴ ነጭ ቀይ የሆነዉን የጣልያንን ባንዲራ በቀለም እየቀቡ ኮሚሽኑ የሚጓዝበትን መንገድ ማዥጎድጎድ ጀመሩ። ኤርትራ ጎልማሶች ግን ቢጫ ቀለም ብቻ በመያዝ በብስክሌት ሆነዉ በርቀት ከሗላ እተከተሉ ነጩን ብጫ በመቀባት የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ እነዲመስል በማድረግ እልካቸዉን አስጨርሷቸዋል>>።

በመጨረሻም ከኮሚሽኑ አባላት መካከል ኖርዌይ የደቡብ አፍሪካና የበርማ መልክተኞች በሰጡት አስተያየት በጣም ጥቂት የሆኑ ኤርትራዊያን ነፃነት ይሰጠን ይላሉ። ግን በኢኮኖሚ ረገድከባድ ችግር ሊገጥማት ነዉ፤ ፈጽሞ ራሷን አትችልም አሉ።በሗላም 14 አባል አገሮች ማለትም ቦሊቪያ ፤ብራዚል በርማ ፤ካናዳ ፤ዴንማርክ ፤ኤኳዶር ፤ግሪክ ፤ ላይቤርያ፤ ሜክሲኮ ፓናማ፤ፓራጉዋይ ፤ፔሩ እና ቱርክ በአሜሪካዉ መልክተኛ ተደግፈዉ የሕዝቡን ፍላጎት በመመልከትና በምሥራቅ አፍሪካም ሰላምና ደህንነትን ለማስፈን የኢትዮጵያንም መብት ለማስጠበቅ በኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ዘዉድ ሥር ሆና በፌደረሽን እንድትተዳደር ሃሳብ ሲያቀርቡ በይበልጥ የአሜሪካዉ መልዕክተኛ ይህ ተግባራዊ ሊሆን የሚችልና ለዉዝግበቡ መፍትሔ መሆኑንም አስገንዝቧል። በክፍለግዛቱ የተከሰተው የጸጥታ መታወክ አሁንም የኤርትራ ጉዳይ በተባበሩት መንግስታት ዘንድ ዉሳኔ ሰያገኝ እንደገና ከተጓተተ የአካባቢዉ ሰላም አስጊ እንደሚሆን ከግምት ዉስጥ በማስገባት ኤርትራ በፈደሬሽን ከኢትዮ ጵያ ጋር ትቀላቀል የሚለዉን ሃሳብ በ46 ሲደገፍ 10 ተቃዋሚ፤4 በድምፀ ተዓቅቦ ዉሳኔዉ ታህሣሥ 2 ቀን 1950 ዓ.ም ከተላለፈ በሗላ ነበር በዉሳኔዉ መሰረት ፌደረሽኑ ምክር ቤት ተቋቁሞ የፀደቀዉ። ካፀደቀዉ አንዱን ጠቅሼ ልደምድም።

<<ኤርትራ በፌዴሽን መልክ አንድትተዳደር ቢባልም እንደ አንድ ነፃ መንግሥት ተቆጥራ በኢንተርናሽናል ደረጃ ምንም ታዋቂነት አይኖራትም።በተባበሩት መንግሥታት ዉሳኔ መሠረት የኢትዮጵያ መንግሥት ያለዉ ልምድና ባሕል፤እንዲሁም በዓለም አቀፍ መድረክ ያለዉ ሥልጣንና ክብር ይከበራል።ይህም ማለት በፌደረሽን መልክ ሲተሳሰሩ የዉጭ ጉዳይን በሚመለከት ሁሉ በዓለም ፊት ለረጂም ጊዜ ታዋቂ ከሆነችዉ ከኢትዮጵያ ጋር አንድ አካልትሆናለች። የኤርትራ ምክር ቤት ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ መድረክ ያላትን መዕረግና ክብር ሊቀራመት ወይም ሊቀናቀን አይችልም።>

በመጨረሻ የእንግሊዝ ወታደራዊ አስተዳደር በአዋጅ ቁጥር 136/1952 ሥልጣኑን አስረክቦ ከመስከረም 11 ቀን 1952 ጀምሮ ኤርትራ በፈዴረሽን ተቀላቀለች። የተባበሩት መንግሥታት ያሳለፈዉ ኤርትራ በፌደሬሽን የመተሳሰሰር ጉዳይ ያንድነት ማሕበር አባላት ባለማርካቱ የተቀበሉት በቀዝቃዛ ስሜት ሲሆን፤ ኤርትራ አረባዊት ነች የሚሉና ሌሎች ተቃዋሚ የነበሩ ቡድኖች ግን ቅዋሜያቸዉን ትተዉ በአጣዳፊ ተግባራዊ እንዲሆን ይጎተጉቱ ነበር።ከዚያ በሗላ እነ እድሪስ መሓመድ አደም እና አነ አብራሂም ሱልጣን ግብፅ ዉስጥ የሕግ ተማሪ ከነበረዉ በጸረ ክርስትያንነቱ የታወቀዉ እድሪስ ገላዉዴዎስና ሌሎችጋር በማበር ወደ ሱዳንና አረብ አገሮች እየዞሩ ስለ ኤርትራ አረባዊነት በመስበክ ፤በወቅቱ <<ጀይስ አል ሻዓብ>> የተባለዉ የሶርያ ሳሚንታዊ ጋዜጣ በኤፕሪል 17 ቀን 1970 በጻፈዉ ሀተታ<<…የኤርትራ ህዝብ ከሃጅራ 84 ዓመት በሗላ ከሑማይድ ካሊፋትና ከአባሲድ ከሊፋት የሄደ አስከ አለንበት ዘመን ድረስ የኖሩ፤ ሕዝቧ ዓረብ መሬቷም የዓረብ መሬት ነዉ>>በማለት ድጋፋቸዉን በመለገስ የትጥቅ ትግል በመክፈት በትጥቅ የተቀላቀሏቸዉ የደጋ ክርስትያን ኤርትራዊያንን እያፈኑ በመግደል፤ ጸረ ክርስትያን ትግላቸዉ በመጀመር እልፍ አእላፍ ሕይወትና ንብረት በማዉደም ይሄዉ ላዛሬዉ የባሕር ወደብ በር መዝጋትና ሕዝቦቿን በመነጠል መሪዎቿ ከዓረቦችና እና ከጸረ ኢትዮጵያ ሃይላት ጋር በማበር ወይ ለኛ ወይ ለኤርትራ ሕዝብ ሳይበጁ ሕዝቡን ለ አመታት እስካሁን ድረስ (ነፃ ከወጡም በሗላ) ለስቃይ ዳርገዉት የፍርድ ቀን ከፈጣሪዉ ሲጠባበቅ ይገኛል።// ይህ ታሪካዊ መረጃ የተገኘዉ አስቀድሜ እንደገለጽኩት የኤርትራዉ እንቆቅልሽ”” ከሚለውበ1985 ዓ.ም በአቶ አለምሰገድ ቦጋለ አዳል የተደረሰ መጽሃፍ ነዉ። ለደራሲዉ ጥልቅ ምስጋናና አክብሮትእየገለጽኩኝ፤ሁላችንም በየ አለንበት፤ በምንችለዉ ረድፍ ለአንድነት የተደረጉትን ትግሎችና ታጋዮች ተረስተዉእንዳይቀሩ ሃለፊነታችነን ካሁኑኑ በመጀመር ለተተኪዉ ትዉልድ እናስረክብ።በጠላቶችና በቅጥረኞች የተበጠሰዉን የምድሪ ባሕሪ እና የኢትጵያ ሕዝብ የታሪክ፤ የአጥንትና የደም ቁርኝት ክር፤ እንደገና በአንድነት ሃይሎች ድርና ማጉ ወደ ነበረበት ቤተሰባዊ ትስስር ይመለሳል።ይህ ሕልም ሳይሆን እዉንና ብሩህ ዘመን አንደሚሆን ዛሬ በትግራይ ክፍለሃገር በሽመልባ መጠለያ ዉስጥ በስቃይ ኑሮ ከምትኖር አንዲት ኤርትራዊት ስደተኛ የተነገረ አንደበት መሆኑንም ለማስረገጥ እወዳለሁ። ኢትዮጵያ በአንድነቷ ለዘላለም ትኑር! ጌታቸዉ ረዳ ሳንሆዘ ካሊፎርኒያ ግንቦት 2000ዓ.ም

In Memory those of Eritrean Heroes/Heroines who.......

In Memory those of Eritrean Heroes/Heroines who Struggled for Ethiopianess under the Moto”Ethiopia WeykaAa Mot” (Fikree Hager
ዝክረ ሰማእታት” ለአንድነት ሲሉ በፈታኝ ሕይወት ላለፉት የኤርትራ ጀግኖች (በጌታቸዉ ረዳ) (ግንቦት 2000 ዓ.ም)
ከላይ የሚታዩት የፎቶግራፎች እግዝቢት በወቅቱ የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሃፊ የነበረዉ የወያኔ እና የሻዕቢያ ወዳጅ የኢትዮጵያ ጠላት “ቡጥሮስ ቡጥሮስ ጋሊ” አዲስ አበባ ድረስ መጥቶ የኤርትራን የማስገንጠል ሴራዉ ለማስፈጸም ሲሯሯጥ፤የአዲስ አባባ ተማሪዎች በሰላማዊ መንገድ ተቃዉሞአቸዉን ባሰሙበት ወቅት ሲሆን፤ ሰንደቃላማዋን ወደ ህዋዩ በመዘርጋት የምትታየዉ ተማሪት ግርጌ ተያይዞ የሚታየዉ ፎቶግራፉም በወቅቱ አሌፍ የተባለ መጽሄት በመጸሄቱ ሽፋን ላይ አዉጥቶት የነበረ በወያኔ አድማ በታኝ ፖሊሶች ያለ አግባብ የተገደለዉ ወጣት ተማሪ ተስፋየ መኮንን ነዉ። በወታደራዊ ሰላመታ የቆሙት ኢትዮጵያዊነታቸዉን በሚያኮራ ወታደራዊ ጀብዱ የተወጡት የኤረትራዉ ተወላጅ ክቡር ጀነራል አማን አንዶም ናቸዉ። ቀጥሎ ያለዉ ፎቶግራፍም በቱርክን በግብጽ መንግሥታት የተላኩ ወራሪ ወታደሮችን በማንበርከክ ከቱርክ ጀነራሎች የማረኩትን የዓረቦች የባሕል ልብስ በመልበስ ጠላትን ያርበደበዱ አፍሪካዊ ጀኔራል ተብለዉ ሚታወቁት ጣልያንም ጭምር ድባቅ የመቱ የኢትዮጵያዉ ራስ አሉላ ናቸዉ።
የሻዕብያና የወያነ ትግራይ ባንዳዎች በ ኢትዮጵያ ጠላት የዉጭ ሃይላት አቀነባበሪነትና እርዳታ ኢትዮጵያን አፍርሰዉ፤ሕዝቧን በነፍጥ ሃይል አፍነዉ ፤ ታሪኳንና የጀግኖቿን ስም አጉድፈዉ፡ኢትዮጵያን የተቆጣጠሩበት ወራት ነዉ። ይህ ወር ለሁለቱም ቡድኖች የተከበረ በዓል ሲሆን ለኢትዮጵያ ግን ከአብራኳ ከወጡ ልጆቻ ከሐዲነትና መሰሪ ምክንያት የተንበረከከችበትና የተዋረደችበት የጨለማ ዘመን ነዉ።የዉርደቱ፤መካራዉና የጭለማዉን ፈጣሪዎች፤ቁመንልሃል ላሉት የኤርትራ ሕዝብንም ካላሰበዉ መሃምቅ ዉስጥ ከትተዉት አብሮን እናዉ ጋር እየተለበለበ ነዉ። የእርግማኑ ቋያም ለአብዛኛዎቹ የሻዕቢያና የወያኔ መሪዎችንም ጭምር ኩፍኛ እየለበለበ “አበስጉ ገበርኩ” እያሰኛቸዉ ይሄዉ ከፊታችን እየቆሙ ለምስክርነት በየወቅቱ ኑዛዜአቸዉ እያዳመጥን ነዉ (እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ!)። ይህ አምድ ልዩ ዝግጅትና ትኩረት ይዞ የቀረበዉ ፤ኤርትራ በተለያዩ ፈተናዎች ገብታ በዉስጥና በዉጭ ጠላቶች ፤ሕዝቧ በሃይል ከኢትዮጵያዊነታቸዉ ለመነጠል ስትመገዝ ፤ለኢትዮጵያ አንድነት ሲሉ በሀገር ፍቅር ማህበር ተደራጅተዉ ፤ኢትዮጵያ ወይም ሞት ብለዉ በፈታኝ ሕይወት ያለፉትን የኤርትራ ጀግኖች የምንዘክርበት ወር ኢዲሆን ይህ አምድ ዝግጅት ሲያቀርብ፡ በዚህ አጋጣሚ
“የያኔ ትዉልድ ፈለግ ተከትለዉ አርማቸዉን አንስተዉ ለኢትዮጵያ አንድነት ሲሉ አስከዚቺዉ ደቂቃ ድረስ በኤርትራ ዉስጥ በሻዕቢያ ወህኒቤቶችና ማጎርያ ጉድጛዶች እየተሰቃዩ ላሉና በወያኔ ተባባሪነት በሻዕቢያ አፋኝ ጓድ ከአዲስ አባበ ወደ ኤርትራ ታፍነዉ ለሞት የተዳረጉት ጋዜጠኛዋ አንደ እነ “ሣራ መኮንን እና ከአዲስ አበባ ወደ አሥመራ ለሻዕቢያ ተላልፋ የተሰጠችዉ ስሟን ለዘነጋሁት የአክሱም ተወላጅ የሆነችዉ አክሱም በደርግ እስር ቤት ዉስጥ ታስሮ ምስጢር ላለማዉጣት ሲል ምላሱን በጠርሙስ ጎምዶ የጣለ፤ የአክሱም ከተማ የወያኔ የህቡእ አደራጅ ሊቀመንበር ሆኖ ሲሰራተይዞ በደርግ የተረሸነው የአታኽልቲ ተኽሉ (ተራሮችን ያንቀጠቀጠዉ ትዉልድ በሚል የወያኔ ልበወለድ መጽሃፍ ታሪኩ የተዘገበ) እህት ለሆነችዉ ስሟን ለማስታወስ ሞክሬ ለዘነጋሗት እና ስማቸዉ በዉል ያልተመዘገቡ ሌሎች ኢትዮጵያዊያንና ኤርትራዉያን፡ እንዲሁም በወያኔ ትግራይ እስር ቤቶች ዛሬም የሚማቅቁ አንደነ አቶ አበራ የማነአብ እና እንዲሁም በተለያዩ ረድፎች እየታገሉ ለኤርትራና ኢትየጵያ አንድነትና ሰላም አመቺ ሁኔታ ለመፍጠር ሳይታክቱ ለቆሙት እንደነ ዶ/ር ተከስተ ነጋሽ : ደ/ር ፍስሃጽዮን መንግስቱ (ስዊዲን አገር) ፤አንዲሁም ሰላማዊ መፍትሄ ለሚሹት ለደ/ር ተስፋጽን መድሃንየ(ጀርመን አገር) እና ስማቸዉን ፤ለዘነጋሁዋቸዉ አያሌ ኤርትራዊያን ለሀቅና ለህዝብ አንድነት በመቆማቸዉ ይህ የታሪክ አምድ በበጎ ሕሊና አስከ ዘላለሙ ያስታዉሳቸዋል።
ኢትዮጵያ የሞቱላትን ያህል የከዷትም እንዲሁ አላጣችማና ከባህር ማዶ ጠላቶች በተነሱባት ቁጥር በየጊዜዉ የዉስጥ ጠላቶች ከዉጭ ጠላቶች ጋር በመወገን በርካታ ክህደቶችና ጉዳቶችን ፈጽመዋል። እነደሚታወቀዉ ፤ኢትዮጵያ በረዥም ታሪኳ ከሰሜን በኩል በዛ ያሉ ጦርነቶች ከዉጭ ወራሪዎች ጋር አካሂዳለች። የሰሜኑ ክፍል ከባሕር ጠረፍ የተያያዘና ወደ ዉጭ ዓለም መዉጫና መግቢያ በር በመሆኑ ከዛመነ አክሱም ጀምሮ የአካባቢዉ ኗሪ ከተቀሩት ኢትዮጵአዊያን ወገኖቹ ጋር በመሆን አካባቢዉን ለመቆጣጠር ከመጡ ጠላቶች ጋር ፈታኝ ጦርነቶች ገጥሞ ሁሉንም በየወቅቱ እንዳመጣታቸዉ በአኩሪ ድል እየተጎናጸፈ ቢመክታቸዉም፤ ዛሬ ግን ከአብራኩ የወጡ ልጆቹ (ሻዕብያ፤ጀብሃ፤እና ወያነ ትግራይ ቡድኖች) ምክንያት አንድነቱና ቤተሰባዊ ትስስሩ (አፋር..ኩናማዎች፣ ሻሆ.. እና አያሌ የተለያዩ ኢትዮጵያዊያን ቤተሰቦች.) አናግተዉ በትነዉ ነጥለዉ እንዳይገናኝ የአንድ እናት፤ አንድ ማሕበረስብ ሕዝብ፤ የተለያየ ዜጋና ማሕበረስብ አድርገዉ ይሄዉ አሁን ካለንበት አሳዛኝ መድረክ ደርሰናል።
እርግጥ <<አባቶች የተዋደቁለት በተተኪዉ ትዉልድ ዘንድ ስለሚታየዉ ዉዝግብ እንዴትና በእነማን እንደተጀመረ ካነሳሱ ጀመሮ መልኩ እየተላዋወጠ እዚህ የደረሰበት የኢትዮጵያ ሕዘቦች ሁሉም ምክንያቱን በትክክል ያዉቃል ማለት ያስቸግራል>> ዓለምሰገድ ቦጋለ አዳል (የኤርትራዉ እንቆቅልሽ)። ለስልጣን ጉጉት አገሩን ከድቶ ለጣሊያን ፖሊሲ በተገዛ የደጃዝማች ሃይለስላሰ ጉግሳ ኮቴ የተከተሉ የወያነ ትግራይ መሰሪ መሪዎች ስብሓት ነጋ እና መለስ ዜናዊ (ሁለቱም በትዉልድ ዓድዋ (ትግራይ) እና በግማሽ የኤርትራ (ሰራየና ሓማሴን)፤ ኤርትራን ዓረባዊ መሕበርና አራባዊ ክልል ለማድረግ “የኤርትራ ሕዝብ አረባዊ ነዉ” ብለዉ ከታገሉት ከነ ኢብራሂም ሱልጣን በተዋረድ በየጊዜዉ እየተጠጋገኑ ከተፈጠሩትና ከጠፉት የሃረካን፤ የስምረትን ፖሊሲና ጸረ ኢትዮያ አንቅስቃሴ ፤ከዛም እነሱን የተኩ የጀብሃና የሻዕብያ ቡድኖች ጋር በፖሊሲና በአካል የጋራ አንድነት ፈጥረዉ ፍጹም የኢትዮጵያ ህላዌ የሚጻረር ሴራ በመጎንጎን እነ ራስ አሉላ “ባሕሩ ራሱ የኢትዮጵያ ድነበር ሆኖ ይኖራል!” ብለዉ እነራስ አሉላ የታገሉለትንና ከአክሱም ዘመነ መንግስት ጀምሮ አእላፍ ሕይወት የበላን አገራዊ የህላዌ ትግልና ህግ አንኳስሰዉ የጣልያን ወራሪ ሃይሎች ካርታ በመቀበልና በማክበር ኤርትራን ገንጥለዉ ወደብ አልባ አድርገዉ ብሔራዊ ክህደት በሁለቱም ሕዝቦች ላይ ፈጽመዋል። ከትግራይ ህዝብ አብራክ የወጡ የወያነ ትግራይ መሪዎችና አገልጋዮቻቸዉ ኤርትራ ከቶዉንም በታሪክ የኢትዮጵያ ግዛት ሆኖ አያዉቅም በማለት፤አፋር ካፋሩ፤ኩናማዉ ከኩናማዉ ፤ትግራይ ከኤረትራ ትግርኛ ተናጋሪዉ ፤አገዉ ከኤርትራዉ ብሌን/ሓባብ ሃማሴኑ ከጎጃም፤ጎንደር እና ወሎ አማራዉ ማህበረስብ… አይገናኝም በማለት ብዙ የመጻሕፈትና የፕሮፖጋንዳ ሥራዎች ሰርቶ አያሌ የትግራይ ታጋዮች ለኤርትራዊነት ቆመዉ ተሰዉተዉ፤ ኢትዮጵአዊያንን ገድለዉ ፤ረሽነዉ፤አፍነዉ ፤አስጨንቀዉ በጦር ሜዳ ለኤርትራ ወግነዉ ክህደት ሲፈጽሙ፡ በአንጻሩ ባስገራሚና በአኩሪ ሁኔታ ደግሞ የኤርትራ ህዝብ በፈታኝ ሕይወትና በጣልያን ወረራ ጊዜ ሳይቀር ያላንዳች ማመንታት ኢትዮያዊነታቸዉ ለማስከበር በአኩሪ ገድል የቆሙትን ጀግኖች ስማቸዉን ስናነሳ ኩራት ይሰማናል። የዛሬ ባንዳዎች ገበሬዉ ልጅ በመሰብስብና በማስገደድ፤ በመስብክና በማደናግር ያልሆነዉን ያልተባለዉንና ያልነበረዉን ታሪክ ሆኗል እያሉ ስለ ኤርትራ ቆመዉ የኢትዮጵአዊነት ክህደት ሲሰብኩ ፤ የተደረገዉ የአንድነት ትግል በመሸሸግ ከፍተኛ የፕሮፖጋንዳ ማደናገር ቢጎነጉኑም፤ ታሪክ ዘግቦታልና ታሪኩ በዚህ አምድ ለሕዝብ እንዲነበብ በጣልያን ወቅት/በፈደረሺዩ ጊዜ ኢትዮያዊነታቸዉን ለማስከበር ካደረጓቸዉ አስገራሚ ትግሎች ሁለት ማስረጃ በማቅረብ፤ በዉዛ ፈታኝ ወቅት ሽንጣቸዉን ገትረዉ ስለ እውነና አንድነት ለቆሙት ኤረትራዊያን ሁሉ በያለንበት በሕሊናችን በኢትዮጵያ አምለክ ፊት በሕሊና ጸሎት እንድናስታዉሳቸዉ እየጠየቅኩኝ ከዚህ በታች ያለዉን የተዘገበ መሕደር በአካል ኤርትራ የኖሩና ከህዘቡ ያገኙትን የታሪክ ማህደር ዘግበዉ ለመጪዉ ትዉልድ ማስተማሪያ እንዲሆን “የኤርትራዉ እንቆቁልሽ” መጽሃፍ ያስተላለፉልንን ደራሲ “አቶ አለምሰገድ ቦጋለ አዳል” እያመሰገንኩ፤ ታሪኩ የተገኘዉ ከዚሁ መጽሃፍ መሆኑን እየገለጽኩ ኤረትራዊያን ለኢትዮጵያዊነት ሲባል ያደረጉወቸዉ ከሕሊና የማይለዩ ሁለት የማይረሱ ትግሎችን አቅርቤ ልሰናበታችሁ። መልካም የታሪክ መዘክር።
<< ኮሚሽኑ ሰራየ አዉራጃ በሄደ ጊዜ በሺህ የሞቆጠር ሕዝብ በተሰበሰበበት በሰተ ደቡብ በኩል እናት ላም ታስራ፤ ከሷ ፈንጠር ብሎ በስተሰሜን በኩልደግሞ የአንድ ወር ዕድሜ ያላት ጥጃ ታግታ (ታሥራ) ጥጃዋ እናቷን በማለት፤ እናት ላምም ጥጃዋን ፍለጋ “እምቧ” እያሉ “ሲጯጯሁ” በመካከሉ የኮሚሽ አባላት ደርሰዉ ክብር ሥፍራቸዉን እንደያዙ የህዝቡን ሃሳብ ሲጠይቁ የተሰጣቸዉ መልስ በቃል አገላለጽ አልነበረም። አንጋፋዉ አዛዉንቱ የአንድነት ማሕበር ቁንጮ ራስ ኪዳነ ማርያም በስተሰሜን በኩል ታግታ ወደምትጮህ ጥጃ በመሄድ ጥጃዋ የታሰረችበትን ገመድ በመቀስ ሲቆርጡት፤ ጥጃዋ ሮጣ ሄዳ ከእናቷ ጉያ በመግባት ትጠባ ጀመር። በዚህ ትርኢት እንደተገለጸዉ እንቦሶዋ፤ ኤርትራ ከእናቷ ከኢትዮጵ ያ ጋር እንድትቀላቀል ነዉ የምንጠይቀዉ። በማለት ጽኑ የሆነዉን የህዝቡን ፍላጎት በላቀ ሁኔታ አስረድተዋል።>>
የጣልያን ኮሚኒቲና የጣሊያን ደጋፊዎች ገንዘብ እየሰጡ ተላልፈዉ በመግዛት ተበራክተዉ ለመታየት ብዙ ይጥሩ ነበር። ታዲያ ለዚህ መሳካት ዘዴ ሆኖ ያገኙት ከጥቂት ደጋፊዎቻቸዉ (ክልሶች) በስተቀር ሌሎች ጎልማሶችን በገንዘብ እያታለሉ ለእለቱ ብቻ ማሰባሰብ ነበር። በምጽዋ ከተማ በዚህ መልክ ተሰባስበዉ ተዘጋጁ ወጣቶች የጣልያን ባንዴራ እያዉላበለቡ የኮሚሽኑን አባላት መምጣት ሲጠባበቁ በደረሱ ጊዜ ደብቀዉ የያዙዩትን የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ አዉጥተዉ በማዉለብለብ ይዘዉት የነበረዉ የጣሊያን ሰንደቅ ዓላማ በመጣል ገንዘብ ሲረጩ የነበሩ የጣሊያን ኮሚኒቲዎች በአሳፋሪ ሁኔታ አዋርደዋቸዋል።
ይህ ብቻ አይደለም የጣሊያን ደጋፊዎች ከአሥመራ ወደ ምጽዋ እና ከአሥመራ ወደ ከረን በሚወስደዉ መንገድ በየአዉራ ጎዳናውም ሆነ ለእይታ በሚያመች ሥፍራ ሁሉ አረንጓዴ ነጭ ቀይ የሆነዉን የጣልያንን ባንዲራ በቀለም እየቀቡ ኮሚሽኑ የሚጓዝበትን መንገድ ማዥጎድጎድ ጀመሩ። ኤርትራ ጎልማሶች ግን ቢጫ ቀለም ብቻ በመያዝ በብስክሌት ሆነዉ በርቀት ከሗላ እተከተሉ ነጩን ብጫ በመቀባት የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ እነዲመስል በማድረግ እልካቸዉን አስጨርሷቸዋል።
በመጨረሻም ከኮሚሽኑ አባላት መካከል ኖርዌይ የደቡብ አፍሪካና የበርማ መልክተኞች በሰጡት አስተያየት በጣም ጥቂት የሆኑ ኤርትራዊያን ነፃነት ይሰጠን ይላሉ። ግን በኢኮኖሚ ረገድከባድ ችግር ሊገጥማት ነዉ፤ ፈጽሞ ራሷን አትችልም አሉ።በሗላም 14 አባል አገሮች ማለትም ቦሊቪያ ፤ብራዚል በርማ ፤ካናዳ ፤ዴንማርክ ፤ኤኳዶር ፤ግሪክ ፤ ላይቤርያ፤ ሜክሲኮ ፓናማ፤ፓራጉዋይ ፤ፔሩ እና ቱርክ በአሜሪካዉ መልክተኛ ተደግፈዉ የሕዝቡን ፍላጎት በመመልከትና በምሥራቅ አፍሪካም ሰላምና ደህንነትን ለማስፈን የኢትዮጵያንም መብት ለማስጠበቅ በኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ዘዉድ ሥር ሆና በፌደረሽን እንድትተዳደር ሃሳብ ሲያቀርቡ በይበልጥ የአሜሪካዉ መልዕክተኛ ይህ ተግባራዊ ሊሆን የሚችልና ለዉዝግበቡ መፍትሔ መሆኑንም አስገንዝቧል። በክፍለግዛቱ የተከሰተው የጸጥታ መታወክ አሁንም የኤርትራ ጉዳይ በተባበሩት መንግስታት ዘንድ ዉሳኔ ሰያገኝ እንደገና ከተጓተተ የአካባቢዉ ሰላም አስጊ እንደሚሆን ከግምት ዉስጥ በማስገባት ኤርትራ በፈደሬሽን ከኢትዮ ጵያ ጋር ትቀላቀል የሚለዉን ሃሳብ በ46 ሲደገፍ 10 ተቃዋሚ፤4 በድምፀ ተዓቅቦ ዉሳኔዉ ታህሣሥ 2 ቀን 1950 ዓ.ም ከተላለፈ በሗላ ነበር በዉሳኔዉ መሰረት ፌደረሽኑ ምክር ቤት ተቋቁሞ የፀደቀዉ።
ካፀደቀዉ አንዱን ጠቅሼ ልደምድም።
<<ኤርትራ በፌዴሽን መልክ አንድትተዳደር ቢባልም እንደ አንድ ነፃ መንግሥት ተቆጥራ በኢንተርናሽናል ደረጃ ምንም ታዋቂነት አይኖራትም። በተባበሩት መንግሥታት ዉሳኔ መሠረት የኢትዮጵያ መንግሥት ያለዉ ልምድና ባሕል፤እንዲሁም በዓለም አቀፍ መድረክ ያለዉ ሥልጣንና ክብር ይከበራል።ይህም ማለት በፌደረሽን መልክ ሲተሳሰሩ የዉጭ ጉዳይን በሚመለከት ሁሉ በዓለም ፊት ለረጂም ጊዜ ታዋቂ ከሆነችዉ ከኢትዮጵያ ጋር አንድ አካልትሆናለች>>።
የኤርትራ ምክር ቤት ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ መድረክ ያላትን መዕረግና ክብር ሊቀራመት ወይም ሊቀናቀን አይችልም።በመጨረሻ የእንግሊዝ ወታደራዊ አስተዳደር በአዋጅ ቁጥር 136/1952 ሥልጣኑን አስረክቦ ከመስከረም 11 ቀን 1952 ጀምሮ ኤርትራ በፈዴረሽን ተቀላቀለች። የተባበሩት መንግሥታት ያሳለፈዉ ኤርትራ በፌደሬሽን የመተሳሰሰር ጉዳይ ያንድነት ማሕበር አባላት ባለማርካቱ የተቀበሉት በቀዝቃዛ ስሜት ሲሆን፤ ኤርትራ አረባዊት ነች የሚሉና ሌሎች ተቃዋሚ የነበሩ ቡድኖች ግን ቅዋሜያቸዉን ትተዉ በአጣዳፊ ተግባራዊ እንዲሆን ይጎተጉቱ ነበር።ከዚያ በሗላ እነ እድሪስ መሓመድ አደም እና አነ አብራሂም ሱልጣን ግብፅ ዉስጥ የሕግ ተማሪ ከነበረዉ በጸረ ክርስትያንነቱ የታወቀዉ እድሪስ ገላዉዴዎስና ሌሎችጋር በማበር ወደ ሱዳንና አረብ አገሮች እየዞሩ ስለ ኤርትራ አረባዊነት በመስበክ ፤በወቅቱ <<ጀይስ አል ሻዓብ>> የተባለዉ የሶርያ ሳሚንታዊ ጋዜጣ በኤፕሪል 17 ቀን 1970 በጻፈዉ ሀተታ <<…የኤርትራ ህዝብ ከሃጅራ 84 ዓመት በሗላ ከሑማይድ ካሊፋትና ከአባሲድ ከሊፋት የሄደ አስከ አለንበት ዘመን ድረስ የኖሩ፤ ሕዝቧ ዓረብ መሬቷም የዓረብ መሬት ነዉ>>በማለት ድጋፋቸዉን በመለገስ የትጥቅ ትግል በመክፈት በትጥቅ የተቀላቀሏቸዉ የደጋ ክርስትያን ኤርትራዊያንን እያፈኑ በመግደል፤ ጸረ ክርስትያን ትግላቸዉ በመጀመር እልፍ አእላፍ ሕይወትና ንብረት በማዉደም ይሄዉ ላዛሬዉ የባሕር ወደብ በር መዝጋትና ሕዝቦቿን በመነጠል መሪዎቿ ከዓረቦችና እና ከጸረ ኢትዮጵያ ሃይላት ጋር በማበር ወይ ለኛ ወይ ለኤርትራ ሕዝብ ሳይበጁ ሕዝቡን ለ አመታት እስካሁን ድረስ (ነፃ ከወጡም በሗላ) ለስቃይ ዳርገዉት የፍርድ ቀን ከፈጣሪዉ ሲጠባበቅ ይገኛል።// ይህ ታሪካዊ መረጃ የተገኘዉ አስቀድሜ እንደገለጽኩት የኤርትራዉ እንቆቅልሽ”” ከሚለውበ1985 ዓ.ም በአቶ አለምሰገድ ቦጋለ አዳል የተደረሰ መጽሃፍ ነዉ። ለደራሲዉ ጥልቅ ምስጋናና አክብሮትእየገለጽኩኝ፤ሁላችንም በየ አለንበት፤ በምንችለዉ ረድፍ ለአንድነት የተደረጉትን ትግሎችና ታጋዮች ተረስተዉእንዳይቀሩ ሃለፊነታችነን ካሁኑኑ በመጀመር ለተተኪዉ ትዉልድ እናስረክብ።በጠላቶችና በቅጥረኞች የተበጠሰዉን የምድሪ ባሕሪ እና የኢትጵያ ሕዝብ የታሪክ፤ የአጥንትና የደም ቁርኝት ክር፤ እንደገና በአንድነት ሃይሎች ድርና ማጉ ወደ ነበረበት ቤተሰባዊ ትስስር ይመለሳል።ይህ ሕልም ሳይሆን እዉንና ብሩህ ዘመን አንደሚሆን ዛሬ በትግራይ ክፍለሃገር በሽመልባ መጠለያ ዉስጥ በስቃይ ኑሮ ከምትኖር አንዲት ኤርትራዊት ስደተኛ የተነገረ አንደበት መሆኑንም ለማስረገጥ እወዳለሁ። ኢትዮጵያ በአንድነቷ ለዘላለም ትኑር! ጌታቸዉ ረዳ ሳንሆዘ ካሊፎርኒያ ግንቦት 2000ዓ.ም

In Memory those of Eritrean Heroes/Heroines.....

In Memory those of Eritrean Heroes/Heroines who Struggled for Ethiopianess under the Moto”Ethiopia WeykaAa Mot” (Fikree Hager)
“ዝክረ ሰማእታት” ለአንድነት ሲሉ በፈታኝ ሕይወት ላለፉት የኤርትራ ጀግኖች “ዝክረ ሰማእታት” ለአንድነት ሲሉ በፈታኝ ሕይወት ላለፉት የኤርትራ ጀግኖች (በጌታቸዉ ረዳ) (ግንቦት 2000 ዓ.ም)
ከላይ የሚታዩት የፎቶግራፎች እግዝቢት በወቅቱ የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሃፊ የነበረዉ የወያኔ እና የሻዕቢያ ወዳጅ የኢትዮጵያ ጠላት “ቡጥሮስ ቡጥሮስ ጋሊ” አዲስ አበባ ድረስ መጥቶ የኤርትራን የማስገንጠል ሴራዉ ለማስፈጸም ሲሯሯጥ፤የአዲስ አባባ ተማሪዎች በሰላማዊ መንገድ ተቃዉሞአቸዉን ባሰሙበት ወቅት ሲሆን፤ ሰንደቃላማዋን ወደ ህዋዩ በመዘርጋት የምትታየዉ ተማሪት ግርጌ ተያይዞ የሚታየዉ ፎቶግራፉም በወቅቱ አሌፍ የተባለ መጽሄት በመጸሄቱ ሽፋን ላይ አዉጥቶት የነበረ በወያኔ አድማ በታኝ ፖሊሶች ያለ አግባብ የተገደለዉ ወጣት ተማሪ ተስፋየ መኮንን ነዉ። በወታደራዊ ሰላመታ የቆሙት ኢትዮጵያዊነታቸዉን በሚያኮራ ወታደራዊ ጀብዱ የተወጡት የኤረትራዉ ተወላጅ ክቡር ጀነራል አማን አንዶም ናቸዉ። ቀጥሎ ያለዉ ፎቶግራፍም በቱርክን በግብጽ መንግሥታት የተላኩ ወራሪ ወታደሮችን በማንበርከክ ከቱርክ ጀነራሎች የማረኩትን የዓረቦች የባሕል ልብስ በመልበስ ጠላትን ያርበደበዱ አፍሪካዊ ጀኔራል ተብለዉ ሚታወቁት ጣልያንም ጭምር ድባቅ የመቱ የኢትዮጵያዉ ራስ አሉላ ናቸዉ።
የሻዕብያና የወያነ ትግራይ ባንዳዎች በ ኢትዮጵያ ጠላት የዉጭ ሃይላት አቀነባበሪነትና እርዳታ ኢትዮጵያን አፍርሰዉ፤ሕዝቧን በነፍጥ ሃይል አፍነዉ ፤ ታሪኳንና የጀግኖቿን ስም አጉድፈዉ፡ኢትዮጵያን የተቆጣጠሩበት ወራት ነዉ። ይህ ወር ለሁለቱም ቡድኖች የተከበረ በዓል ሲሆን ለኢትዮጵያ ግን ከአብራኳ ከወጡ ልጆቻ ከሐዲነትና መሰሪ ምክንያት የተንበረከከችበትና የተዋረደችበት የጨለማ ዘመን ነዉ።የዉርደቱ፤መካራዉና የጭለማዉን ፈጣሪዎች፤ቁመንልሃል ላሉት የኤርትራ ሕዝብንም ካላሰበዉ መሃምቅ ዉስጥ ከትተዉት አብሮን እናዉ ጋር እየተለበለበ ነዉ። የእርግማኑ ቋያም ለአብዛኛዎቹ የሻዕቢያና የወያኔ መሪዎችንም ጭምር ኩፍኛ እየለበለበ “አበስጉ ገበርኩ” እያሰኛቸዉ ይሄዉ ከፊታችን እየቆሙ ለምስክርነት በየወቅቱ ኑዛዜአቸዉ እያዳመጥን ነዉ (እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ!)። ይህ አምድ ልዩ ዝግጅትና ትኩረት ይዞ የቀረበዉ ፤ኤርትራ በተለያዩ ፈተናዎች ገብታ በዉስጥና በዉጭ ጠላቶች ፤ሕዝቧ በሃይል ከኢትዮጵያዊነታቸዉ ለመነጠል ስትመገዝ ፤ለኢትዮጵያ አንድነት ሲሉ በሀገር ፍቅር ማህበር ተደራጅተዉ ፤ኢትዮጵያ ወይም ሞት ብለዉ በፈታኝ ሕይወት ያለፉትን የኤርትራ ጀግኖች የምንዘክርበት ወር ኢዲሆን ይህ አምድ ዝግጅት ሲያቀርብ፡ በዚህ አጋጣሚ
የያኔ ትዉልድ ፈለግ ተከትለዉ አርማቸዉን አንስተዉ ለኢትዮጵያ አንድነት ሲሉ አስከዚቺዉ ደቂቃ ድረስ በኤርትራ ዉስጥ በሻዕቢያ ወህኒቤቶችና ማጎርያ ጉድጛዶች እየተሰቃዩ ላሉና በወያኔ ተባባሪነት በሻዕቢያ አፋኝ ጓድ ከአዲስ አባበ ወደ ኤርትራ ታፍነዉ ለሞት የተዳረጉት ጋዜጠኛዋ አንደ እነ ''ሣራ መኮንን'' እና ከአዲስ አበባ ወደ አሥመራ ለሻዕቢያ ተላልፋ የተሰጠችዉ ስሟን ለዘነጋሁት የአክሱም ተወላጅ የሆነችዉ አክሱም በደርግ እስር ቤት ዉስጥ ታስሮ ምስጢር ላለማዉጣት ሲል ምላሱን በጠርሙስ ጎምዶ የጣለ፤ የአክሱም ከተማ የወያኔ የህቡእ አደራጅ ሊቀመንበር ሆኖ ሲሰራተይዞ በደርግ የተረሸነው የአታኽልቲ ተኽሉ (ተራሮችን ያንቀጠቀጠዉ ትዉልድ በሚል የወያኔ ልበወለድ መጽሃፍ ታሪኩ የተዘገበ) እህት ለሆነችዉ ስሟን ለማስታወስ ሞክሬ ለዘነጋሗት እና ስማቸዉ በዉል ያልተመዘገቡ ሌሎች ኢትዮጵያዊያንና ኤርትራዉያን፡ እንዲሁም በወያኔ ትግራይ እስር ቤቶች ዛሬም የሚማቅቁ አንደነ አቶ አበራ የማነአብ እና እንዲሁም በተለያዩ ረድፎች እየታገሉ ለኤርትራና ኢትየጵያ አንድነትና ሰላም አመቺ ሁኔታ ለመፍጠር ሳይታክቱ ለቆሙት እንደነ ዶ/ር ተከስተ ነጋሽ ደ/ር ፍስሃጽዮን መንግስቱ (ስዊዲን አገር) ፤አንዲሁም ሰላማዊ መፍትሄ ለሚሹት ለደ/ር ተስፋጽን መድሃንየ(ጀርመን አገር) እና ስማቸዉን ፤ለዘነጋሁዋቸዉ አያሌ ኤርትራዊያን ለሀቅና ለህዝብ አንድነት በመቆማቸዉ ይህ የታሪክ አምድ በበጎ ሕሊና አስከ ዘላለሙ ያስታዉሳቸዋል።
ኢትዮጵያ የሞቱላትን ያህል የከዷትም እንዲሁ አላጣችማና ከባህር ማዶ ጠላቶች በተነሱባት ቁጥር በየጊዜዉ የዉስጥ ጠላቶች ከዉጭ ጠላቶች ጋር በመወገን በርካታ ክህደቶችና ጉዳቶችን ፈጽመዋል። እነደሚታወቀዉ ፤ኢትዮጵያ በረዥም ታሪኳ ከሰሜን በኩል በዛ ያሉ ጦርነቶች ከዉጭ ወራሪዎች ጋር አካሂዳለች። የሰሜኑ ክፍል ከባሕር ጠረፍ የተያያዘና ወደ ዉጭ ዓለም መዉጫና መግቢያ በር በመሆኑ ከዛመነ አክሱም ጀምሮ የአካባቢዉ ኗሪ ከተቀሩት ኢትዮጵአዊያን ወገኖቹ ጋር በመሆን አካባቢዉን ለመቆጣጠር ከመጡ ጠላቶች ጋር ፈታኝ ጦርነቶች ገጥሞ ሁሉንም በየወቅቱ እንዳመጣታቸዉ በአኩሪ ድል እየተጎናጸፈ ቢመክታቸዉም፤ ዛሬ ግን ከአብራኩ የወጡ ልጆቹ (ሻዕብያ፤ጀብሃ፤እና ወያነ ትግራይ ቡድኖች) ምክንያት አንድነቱና ቤተሰባዊ ትስስሩ (አፋር..ኩናማዎች፣ ሻሆ.. እና አያሌ የተለያዩ ኢትዮጵያዊያን ቤተሰቦች.) አናግተዉ በትነዉ ነጥለዉ እንዳይገናኝ የአንድ እናት፤ አንድ ማሕበረስብ ሕዝብ፤ የተለያየ ዜጋና ማሕበረስብ አድርገዉ ይሄዉ አሁን ካለንበት አሳዛኝ መድረክ ደርሰናል።
እርግጥ <<አባቶች የተዋደቁለት በተተኪዉ ትዉልድ ዘንድ ስለሚታየዉ ዉዝግብ እንዴትና በእነማን እንደተጀመረ ካነሳሱ ጀመሮ መልኩ እየተላዋወጠ እዚህ የደረሰበት የኢትዮጵያ ሕዘቦች ሁሉም ምክንያቱን በትክክል ያዉቃል ማለት ያስቸግራል>> ዓለምሰገድ ቦጋለ አዳል (የኤርትራዉ እንቆቅልሽ)። ለስልጣን ጉጉት አገሩን ከድቶ ለጣሊያን ፖሊሲ በተገዛ የደጃዝማች ሃይለስላሰ ጉግሳ ኮቴ የተከተሉ የወያነ ትግራይ መሰሪ መሪዎች ስብሓት ነጋ እና መለስ ዜናዊ (ሁለቱም በትዉልድ ዓድዋ (ትግራይ) እና በግማሽ የኤርትራ (ሰራየና ሓማሴን)፤ ኤርትራን ዓረባዊ መሕበርና አራባዊ ክልል ለማድረግ “የኤርትራ ሕዝብ አረባዊ ነዉ” ብለዉ ከታገሉት ከነ ኢብራሂም ሱልጣን በተዋረድ በየጊዜዉ እየተጠጋገኑ ከተፈጠሩትና ከጠፉት የሃረካን፤ የስምረትን ፖሊሲና ጸረ ኢትዮያ አንቅስቃሴ ፤ከዛም እነሱን የተኩ የጀብሃና የሻዕብያ ቡድኖች ጋር በፖሊሲና በአካል የጋራ አንድነት ፈጥረዉ ፍጹም የኢትዮጵያ ህላዌ የሚጻረር ሴራ በመጎንጎን እነ ራስ አሉላ “ባሕሩ ራሱ የኢትዮጵያ ድነበር ሆኖ ይኖራል!” ብለዉ እነራስ አሉላ የታገሉለትንና ከአክሱም ዘመነ መንግስት ጀምሮ አእላፍ ሕይወት የበላን አገራዊ የህላዌ ትግልና ህግ አንኳስሰዉ የጣልያን ወራሪ ሃይሎች ካርታ በመቀበልና በማክበር ኤርትራን ገንጥለዉ ወደብ አልባ አድርገዉ ብሔራዊ ክህደት በሁለቱም ሕዝቦች ላይ ፈጽመዋል። ከትግራይ ህዝብ አብራክ የወጡ የወያነ ትግራይ መሪዎችና አገልጋዮቻቸዉ ኤርትራ ከቶዉንም በታሪክ የኢትዮጵያ ግዛት ሆኖ አያዉቅም በማለት፤አፋር ካፋሩ፤ኩናማዉ ከኩናማዉ ፤ትግራይ ከኤረትራ ትግርኛ ተናጋሪዉ ፤አገዉ ከኤርትራዉ ብሌን/ሓባብ ሃማሴኑ ከጎጃም፤ጎንደር እና ወሎ አማራዉ ማህበረስብ… አይገናኝም በማለት ብዙ የመጻሕፈትና የፕሮፖጋንዳ ሥራዎች ሰርቶ አያሌ የትግራይ ታጋዮች ለኤርትራዊነት ቆመዉ ተሰዉተዉ፤ ኢትዮጵአዊያንን ገድለዉ ፤ረሽነዉ፤አፍነዉ ፤አስጨንቀዉ በጦር ሜዳ ለኤርትራ ወግነዉ ክህደት ሲፈጽሙ፡ በአንጻሩ ባስገራሚና በአኩሪ ሁኔታ ደግሞ የኤርትራ ህዝብ በፈታኝ ሕይወትና በጣልያን ወረራ ጊዜ ሳይቀር ያላንዳች ማመንታት ኢትዮያዊነታቸዉ ለማስከበር በአኩሪ ገድል የቆሙትን ጀግኖች ስማቸዉን ስናነሳ ኩራት ይሰማናል። የዛሬ ባንዳዎች ገበሬዉ ልጅ በመሰብስብና በማስገደድ፤ በመስብክና በማደናግር ያልሆነዉን ያልተባለዉንና ያልነበረዉን ታሪክ ሆኗል እያሉ ስለ ኤርትራ ቆመዉ የኢትዮጵአዊነት ክህደት ሲሰብኩ ፤ የተደረገዉ የአንድነት ትግል በመሸሸግ ከፍተኛ የፕሮፖጋንዳ ማደናገር ቢጎነጉኑም፤ ታሪክ ዘግቦታልና ታሪኩ በዚህ አምድ ለሕዝብ እንዲነበብ በጣልያን ወቅት/በፈደረሺዩ ጊዜ ኢትዮያዊነታቸዉን ለማስከበር ካደረጓቸዉ አስገራሚ ትግሎች ሁለት ማስረጃ በማቅረብ፤ በዉዛ ፈታኝ ወቅት ሽንጣቸዉን ገትረዉ ስለ እውነና አንድነት ለቆሙት ኤረትራዊያን ሁሉ በያለንበት በሕሊናችን በኢትዮጵያ አምለክ ፊት በሕሊና ጸሎት እንድናስታዉሳቸዉ እየጠየቅኩኝ ከዚህ በታች ያለዉን የተዘገበ መሕደር በአካል ኤርትራ የኖሩና ከህዘቡ ያገኙትን የታሪክ ማህደር ዘግበዉ ለመጪዉ ትዉልድ ማስተማሪያ እንዲሆን “የኤርትራዉ እንቆቁልሽ” መጽሃፍ ያስተላለፉልንን ደራሲ “አቶ አለምሰገድ ቦጋለ አዳል” እያመሰገንኩ፤ ታሪኩ የተገኘዉ ከዚሁ መጽሃፍ መሆኑን እየገለጽኩ ኤረትራዊያን ለኢትዮጵያዊነት ሲባል ያደረጉወቸዉ ከሕሊና የማይለዩ ሁለት የማይረሱ ትግሎችን አቅርቤ ልሰናበታችሁ። መልካም የታሪክ መዘክር
<< ኮሚሽኑ ሰራየ አዉራጃ በሄደ ጊዜ በሺህ የሞቆጠር ሕዝብ በተሰበሰበበት በሰተ ደቡብ በኩል እናት ላም ታስራ፤ ከሷ ፈንጠር ብሎ በስተሰሜን በኩልደግሞ የአንድ ወር ዕድሜ ያላት ጥጃ ታግታ (ታሥራ) ጥጃዋ እናቷን በማለት፤ እናት ላምም ጥጃዋን ፍለጋ “እምቧ” እያሉ “ሲጯጯሁ” በመካከሉ የኮሚሽ አባላት ደርሰዉ ክብር ሥፍራቸዉን እንደያዙ የህዝቡን ሃሳብ ሲጠይቁ የተሰጣቸዉ መልስ በቃል አገላለጽ አልነበረም። አንጋፋዉ አዛዉንቱ የአንድነት ማሕበር ቁንጮ ራስ ኪዳነ ማርያም በስተሰሜን በኩል ታግታ ወደምትጮህ ጥጃ በመሄድ ጥጃዋ የታሰረችበትን ገመድ በመቀስ ሲቆርጡት፤ ጥጃዋ ሮጣ ሄዳ ከእናቷ ጉያ በመግባት ትጠባ ጀመር። በዚህ ትርኢት እንደተገለጸዉ እንቦሶዋ፤ ኤርትራ ከእናቷ ከኢትዮጵ ያ ጋር እንድትቀላቀል ነዉ የምንጠይቀዉ። በማለት ጽኑ የሆነዉን የህዝቡን ፍላጎት በላቀ ሁኔታ አስረድተዋል።>>
'' የጣልያን ኮሚኒቲና የጣሊያን ደጋፊዎች ገንዘብ እየሰጡ ተላልፈዉ በመግዛት ተበራክተዉ ለመታየት ብዙ ይጥሩ ነበር። ታዲያ ለዚህ መሳካት ዘዴ ሆኖ ያገኙት ከጥቂት ደጋፊዎቻቸዉ (ክልሶች) በስተቀር ሌሎች ጎልማሶችን በገንዘብ እያታለሉ ለእለቱ ብቻ ማሰባሰብ ነበር። በምጽዋ ከተማ በዚህ መልክ ተሰባስበዉ ተዘጋጁ ወጣቶች የጣልያን ባንዴራ እያዉላበለቡ የኮሚሽኑን አባላት መምጣት ሲጠባበቁ በደረሱ ጊዜ ደብቀዉ የያዙዩትን የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ አዉጥተዉ በማዉለብለብ ይዘዉት የነበረዉ የጣሊያን ሰንደቅ ዓላማ በመጣል ገንዘብ ሲረጩ የነበሩ የጣሊያን ኮሚኒቲዎች በአሳፋሪ ሁኔታ አዋርደዋቸዋል።''
ይህ ብቻ አይደለም የጣሊያን ደጋፊዎች ከአሥመራ ወደ ምጽዋ እና ከአሥመራ ወደ ከረን በሚወስደዉ መንገድ በየአዉራ ጎዳናውም ሆነ ለእይታ በሚያመች ሥፍራ ሁሉ አረንጓዴ ነጭ ቀይ የሆነዉን የጣልያንን ባንዲራ በቀለም እየቀቡ ኮሚሽኑ የሚጓዝበትን መንገድ ማዥጎድጎድ ጀመሩ። ኤርትራ ጎልማሶች ግን ቢጫ ቀለም ብቻ በመያዝ በብስክሌት ሆነዉ በርቀት ከሗላ እተከተሉ ነጩን ብጫ በመቀባት የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ እነዲመስል በማድረግ እልካቸዉን አስጨርሷቸዋል።
በመጨረሻም ከኮሚሽኑ አባላት መካከል ኖርዌይ የደቡብ አፍሪካና የበርማ መልክተኞች በሰጡት አስተያየት በጣም ጥቂት የሆኑ ኤርትራዊያን ነፃነት ይሰጠን ይላሉ። ግን በኢኮኖሚ ረገድከባድ ችግር ሊገጥማት ነዉ፤ ፈጽሞ ራሷን አትችልም አሉ።በሗላም 14 አባል አገሮች ማለትም ቦሊቪያ ፤ብራዚል በርማ ፤ካናዳ ፤ዴንማርክ ፤ኤኳዶር ፤ግሪክ ፤ ላይቤርያ፤ ሜክሲኮ ፓናማ፤ፓራጉዋይ ፤ፔሩ እና ቱርክ በአሜሪካዉ መልክተኛ ተደግፈዉ የሕዝቡን ፍላጎት በመመልከትና በምሥራቅ አፍሪካም ሰላምና ደህንነትን ለማስፈን የኢትዮጵያንም መብት ለማስጠበቅ በኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ዘዉድ ሥር ሆና በፌደረሽን እንድትተዳደር ሃሳብ ሲያቀርቡ በይበልጥ የአሜሪካዉ መልዕክተኛ ይህ ተግባራዊ ሊሆን የሚችልና ለዉዝግበቡ መፍትሔ መሆኑንም አስገንዝቧል። በክፍለግዛቱ የተከሰተው የጸጥታ መታወክ አሁንም የኤርትራ ጉዳይ በተባበሩት መንግስታት ዘንድ ዉሳኔ ሰያገኝ እንደገና ከተጓተተ የአካባቢዉ ሰላም አስጊ እንደሚሆን ከግምት ዉስጥ በማስገባት ኤርትራ በፈደሬሽን ከኢትዮ ጵያ ጋር ትቀላቀል የሚለዉን ሃሳብ በ46 ሲደገፍ 10 ተቃዋሚ፤4 በድምፀ ተዓቅቦ ዉሳኔዉ ታህሣሥ 2 ቀን 1950 ዓ.ም ከተላለፈ በሗላ ነበር በዉሳኔዉ መሰረት ፌደረሽኑ ምክር ቤት ተቋቁሞ የፀደቀዉ። ካፀደቀዉ አንዱን ጠቅሼ ልደምድም።
<<ኤርትራ በፌዴሽን መልክ አንድትተዳደር ቢባልም እንደ አንድ ነፃ መንግሥት ተቆጥራ በኢንተርናሽናል ደረጃ ምንም ታዋቂነት አይኖራትም። በተባበሩት መንግሥታት ዉሳኔ መሠረት የኢትዮጵያ መንግሥት ያለዉ ልምድና ባሕል፤እንዲሁም በዓለም አቀፍ መድረክ ያለዉ ሥልጣንና ክብር ይከበራል።ይህም ማለት በፌደረሽን መልክ ሲተሳሰሩ የዉጭ ጉዳይን በሚመለከት ሁሉ በዓለም ፊት ለረጂም ጊዜ ታዋቂ ከሆነችዉ ከኢትዮጵያ ጋር አንድ አካልትሆናለች። የኤርትራ ምክር ቤት ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ መድረክ ያላትን መዕረግና ክብር ሊቀራመት ወይም ሊቀናቀን አይችልም።''
በመጨረሻ የእንግሊዝ ወታደራዊ አስተዳደር በአዋጅ ቁጥር 136/1952 ሥልጣኑን አስረክቦ ከመስከረም 11 ቀን 1952 ጀምሮ ኤርትራ በፈዴረሽን ተቀላቀለች። የተባበሩት መንግሥታት ያሳለፈዉ ኤርትራ በፌደሬሽን የመተሳሰሰር ጉዳይ ያንድነት ማሕበር አባላት ባለማርካቱ የተቀበሉት በቀዝቃዛ ስሜት ሲሆን፤ ኤርትራ አረባዊት ነች የሚሉና ሌሎች ተቃዋሚ የነበሩ ቡድኖች ግን ቅዋሜያቸዉን ትተዉ በአጣዳፊ ተግባራዊ እንዲሆን ይጎተጉቱ ነበር።ከዚያ በሗላ እነ እድሪስ መሓመድ አደም እና አነ አብራሂም ሱልጣን ግብፅ ዉስጥ የሕግ ተማሪ ከነበረዉ በጸረ ክርስትያንነቱ የታወቀዉ እድሪስ ገላዉዴዎስና ሌሎችጋር በማበር ወደ ሱዳንና አረብ አገሮች እየዞሩ ስለ ኤርትራ አረባዊነት በመስበክ ፤በወቅቱ <<ጀይስ አል ሻዓብ>> የተባለዉ የሶርያ ሳሚንታዊ ጋዜጣ በኤፕሪል 17 ቀን 1970 በጻፈዉ ሀተታ<<…የኤርትራ ህዝብ ከሃጅራ 84 ዓመት በሗላ ከሑማይድ ካሊፋትና ከአባሲድ ከሊፋት የሄደ አስከ አለንበት ዘመን ድረስ የኖሩ፤ ሕዝቧ ዓረብ መሬቷም የዓረብ መሬት ነዉ>>በማለት ድጋፋቸዉን በመለገስ የትጥቅ ትግል በመክፈት በትጥቅ የተቀላቀሏቸዉ የደጋ ክርስትያን ኤርትራዊያንን እያፈኑ በመግደል፤ ጸረ ክርስትያን ትግላቸዉ በመጀመር እልፍ አእላፍ ሕይወትና ንብረት በማዉደም ይሄዉ ላዛሬዉ የባሕር ወደብ በር መዝጋትና ሕዝቦቿን በመነጠል መሪዎቿ ከዓረቦችና እና ከጸረ ኢትዮጵያ ሃይላት ጋር በማበር ወይ ለኛ ወይ ለኤርትራ ሕዝብ ሳይበጁ ሕዝቡን ለ አመታት እስካሁን ድረስ (ነፃ ከወጡም በሗላ) ለስቃይ ዳርገዉት የፍርድ ቀን ከፈጣሪዉ ሲጠባበቅ ይገኛል።// ይህ ታሪካዊ መረጃ የተገኘዉ አስቀድሜ እንደገለጽኩት የኤርትራዉ እንቆቅልሽ”” ከሚለውበ1985 ዓ.ም በአቶ አለምሰገድ ቦጋለ አዳል የተደረሰ መጽሃፍ ነዉ። ለደራሲዉ ጥልቅ ምስጋናና አክብሮትእየገለጽኩኝ፤ሁላችንም በየ አለንበት፤ በምንችለዉ ረድፍ ለአንድነት የተደረጉትን ትግሎችና ታጋዮች ተረስተዉእንዳይቀሩ ሃለፊነታችነን ካሁኑኑ በመጀመር ለተተኪዉ ትዉልድ እናስረክብ።በጠላቶችና በቅጥረኞች የተበጠሰዉን የምድሪ ባሕሪ እና የኢትጵያ ሕዝብ የታሪክ፤ የአጥንትና የደም ቁርኝት ክር፤ እንደገና በአንድነት ሃይሎች ድርና ማጉ ወደ ነበረበት ቤተሰባዊ ትስስር ይመለሳል።ይህ ሕልም ሳይሆን እዉንና ብሩህ ዘመን አንደሚሆን ዛሬ በትግራይ ክፍለሃገር በሽመልባ መጠለያ ዉስጥ በስቃይ ኑሮ ከምትኖር አንዲት ኤርትራዊት ስደተኛ የተነገረ አንደበት መሆኑንም ለማስረገጥ እወዳለሁ። ኢትዮጵያ በአንድነቷ ለዘላለም ትኑር! ጌታቸዉ ረዳ ሳንሆዘ ካሊፎርኒያ ግንቦት 2000ዓ.ም