Tuesday, April 8, 2008

One day “Alula Jr.” will born from Temben!


Please read it with Ge’ez Unicode (download it from “Ge’ez Unicode.com”. It is free and easy to use with MS Words.

አንድ ቀን “ዳግማዊ አሉላ” ከተምቤን ይወለዳል! please read the Tigriga version attached below also
በግደይ ባሕሪሹም
(ከ አሞራ መጽሃፋቸዉ የተገኘ- ገጽ 197)

ከዚህ ገጽ በስተ’ግርጌዉ መጨረሻ በኩል በትግርኛ ለትግርኛ አንባቢዎች ተርጒሜ ያቀረብኩትን ተሐህቶችን የተቃወመ የትግራይ ተወላጅ አንዳንዴ በሕይወቱ እያለ መቃብር ጉድጓድ ዉስጥ በመክተት የቁም ስቃዩን እያሳዩ እንዴት እንደሚገድሉት የሚገልጽ ነበር። በዚህ ገጽ ግን ለአማርኛ አንባቢዎቼ የማቀርበዉ ለየት ያለ በመሆኑ ሁሉም እነዲያነ’በዉ እጋብዛለሁ።

<< …ሴቶች ለማገዳ እንጨት ለቀማ ከሠፈራቸዉ ወጣ ብለዉ ወደጫካ ሲሄዱ፤በክረምት ወራት በጎርፍ የተጠራቀመዉን በደረቀዉ ወንዝ አፋፍ ላይ ዳሰሳ ጭራሮዉንና ጉቶዉን መምዘዝ ሲጀምሩ፤ጎርፍ ካጠራቀመዉ ቅርፊትና ግንድ ጋር የተቀላቀለ፤ የሰዉ አጽምና ያልፈረሰ የራስ ቅል፤ደጋግመዉ ያገኛሉ። በተለይ በትግራይ ክፈለ ሃገር፤በሽሬ አዉራጃ፤ በሰየምት አድያቦ ወረዳዎች ዉስጥ፤የሰዉ አጽም ያልተበተነበት በረሃ’ና ቋጥኝ የለም። ከሰላሳ ሁለት ጊዜ የወያኔ እና ኢዲህ ጦርነት እልቂት ልላ፤አካባቢው በወያኔ ቁጥጥር ከዋለ በሗላ፤ የኢዲህ ደጋፊ ነበርክ፤ነበርሽ ተብለዉ በወያኔ ቁጥጥር ሥር ከዋሉ በሗላ ፤በተሓህት አፈሙዝ እየተረሸኑ፤ በየፈፋዉና በየጋምስቱ የተደፉት፤ አፈር ተነፍጓቸዉ ፤ ፀረ ትግራይ “<ኮራኹር አምሐሩ”> ( የአማራ ቡችላ) እየተባሉ ለአሞራ ቀለብ የሆኑትን፤ የወለደና የተወለደ፤ተሸማቅቆ ያየ ቤት ጎረቤት ይቁጠረዉ።

በእርስ በርስ ጦርነት ካለቀዉ ይለቅ፤ በጥርጠራና በጥቆማ ተይዘዉ፤ ለዘርና ለታሪክ እንዳይተርፍ፤ በስዉር (በሻዕቢያ ባንዳዎች) ያለቀዉ የትግራይ ሕዝብ እጥፍ ድርብ ነዉ።

ከክፍለሃገርዋ ከመቀሌ ከተማ ጀምሮ፤ በስምንቱ አዉራጃዎችና በአምሳ ሁለት ወረዳዎች ያለዉ ሕዝብ፤ፈጠን ብሎ ለእነሱ በርከክ ካላለና “ትግሬና አማራ” ወይም “ኢትዮጵያና ትግራይ” በሚለዉ መሰረታዊ መፈክራቸዉ ላይ፤ ጥያቄ ያቀረበ ሰዉ ሁሉ “ኢዲህ” ነዉ፤ እየተባለ ወላጅ በልጁ አጅ እንዲመታ እና አንዲረሸን ያደረጉት የሻዕቢያ ባንዳዎች፤ በግማሽ ከኤርትራ ክፍለ ሃገር በመወለዳቸዉ፤ለነገዉ ትዉልድ ጥቁር ታሪከና የማይደርቅ ደም አተረፉ እነጂ፤ በተተኪዉ የትግራይ ትዉልድማ ለልጆቻቸዉ ቂም አትርፈዉ፤አመላቸዉን ይዘዉ በተራቸዉ ማለፋቸዉ አይቀርም። ደግ ይሁን ክፉ ሰዉ መቸም እንደ ድንጋይ ለዘላለም አይኖርም። ከናዚ ጀምሮ የነበረ አረመኔ ሁሉ አላለፍም ብሎ ዛላለም የኖረ ሰዉ የለም። ይህች የአረመኔዎችና የካሃዲዎች የትምክህተኞችና የቂመኞች ዘመን በተራዋ ሳትወድ በግዷ ታልፋለች። ትዉልድና ታሪክ ግን ይቀየራሉ።

“ቁጥቋጦና ታሪክ ከመቃብር በላይ ነዉ” ይባል የለ!። ደርግ በቀይ ሽብር የከተማዉን ወጣት ሊጠርግ ፤ የሻዕቢያ ቅጥረኛ የሆነዉ ወየኔም፤ ትግራይ ዉስጥ በገጠሩ፤ ኢትዮጵያዊነቱን ያልካደና እምነታቸዉን ያላመነ ገበሬዉንና ወዛደሩን <ኮራኹር አምሐሩ፤ ሽዋዉያን ተጋሩ> (ያማራ ቡችሎች - የሸዋ ትግሬዎች) እያለች የ “ኢዲህ” ታጋይ ቤተሰብ ዘመድና አዝማድ የተባለ ሁሉ በጠቅላላ፤በሬና ላሙን፤በግ አና ፍየሉን፤ አህያዉን በቅሎዉን፤ ደሮዉንና ጎተራ እህሉን፤ ማርና ቅቤዉን፤እየወረሰች ለወሬ ነጋሪ ሳይቀር ፤ ለሐማሴኖች መደሰቻ ተብሎ፤ላሻዕቢያ ያልሰገደ’ምስኪን የትግራይ አራሽ ገበሬ፤ “ዘር ማንዘሩ” ከምድር እነዲጠፋ እየረሸነች፤ ለሌሎች መቀጣጫ ተብሎም በወጉ በቤተዘመድና በጎረቤት እንዳይቀበር፤ለንቃተ ህሊና ትምህርት ወደ በረሃ ተልኳል እየተባለ፤ ሳይመለስ የቀረዉ የቤትና ጎረቤት ሰዉ ታዝቢ ይቁጠረዉ።

ሻዕቢያ የተባለዉ የኤርትራዉ ድርጅት፤ በግማሽ ትግራይ ተወላጅ የሆኑትን ዘመዶቹን፤ ወየኔ ትግራይ ድርጅት “ቁንጮ” ላይ አስቀምጦ፤በንጹህ የትግራይ ዘርና ትዉልድ ላይ ግፍ የፈጸመበት “በሃያኛዉ ክፍለ ዘመን መጨረሻ ጊዜ” እነደነበር፤ ለተተኪዉ የትግራይ ትዉልድ ታሪክ መጥቀስና ማዉረስ የተቆርቋሪ ወገን ግዴታ ነዉ።

ሻዕቢያ በወያኔ ትግራይ ስም ተሰይመዉ፤አመራሩን በወኪሎቻቸዉ ተቆጣጥረዉ፤ገበሬዉንና አገር ወዳዱን የትግራይን ሕዝብ፤ወጣቱንና ሕጻናቱን አሰባስበዉ (ትገራይ ዓደይ በል!!) <ላገሬ ለትግራይ በል!!> እያሉ፤ የራሳቸዉን ፍላጎት ለማሟለት የጦርነት ምሽግና ተገን እነዲሆንላቸዉ አታልለዉና አሞኝተዉ፤ ባልተወለደ አንጀታቸዉ በገዛ ጓሮዉ ኢትዮጵያዊነቱንና አነድነቱን በሚያስከብር የጠራናፊት ሠራዊት (ኢዲህ) እግር እነዳይተክል ትግራይ ወጣት እርስ በርሱ ወንድም በወንድሙ ላይ ሰይፍ እነዲማዘዝ አደረጉ።

ትግርኛ በመናገራቸዉና ወላጆቻቸዉ ትግራይ ዉስጥ ተወልደዉ የትግራይን መሬት ፍሬና እህል በልተዉ በማደጋቸዉ፤ትግሬዎች ነን በማለት፤ትግራይን ህዝብ <<ለነጻነትህ ብርሃን ነዉ>> እያሉ፤ በዘር ወገናቸዉ ለሆነዉ ለሻዕቢያ በተንኮል ተወክለዉ፤የትግራይን ሕዝብ የወገኑ የመሃል አገር ያማራና የኦሮሞ ወዳጅ ለዘላለም እነዳይኖረዉ ፤በኤርትራዊያን ተጨቁኖ፤ በአማራዉም ተጠልቶና ተራርቆ እነዲኖር፤ በተንኮል ወደ ገሃነም ጨለማ መሩት።

በነሱ - <ዓጋሜ የአማራ ሰላይ>
በአማራዉም - <ባንዳ አስገንጣይ ተገንጣይ ታሪክ ሻጭ> እየተባለ እነዲወቀስ፤ ዘላለም እነዲከሰስና በታሪክ እነዲኮነን አደረጉት። በሻዕቢያ መሠረተ ዓላማ የተጠመቁ ሃማሴኖች፤ የትግራይ ሕዝብ በመሀል አገር ህዝብ እነዲሞገስና እነዲመሰገን አይፈልጉም። ይልቁንም በትግሬዉና በአማራዉ መካከል የከረረ ጠብ ተፈጥሮ የትግራይ ሕዝብ ከመሀል አገር ያኢትዮጵያ ህዝብ ጋር እየተጋጨና እየተነጫነጨ እነዲኖር፤እነሱ ግን <ግፋ በል -ጠቡን አታብርደዉ> እያሉ የዳር ድነበር ጠያቂ ሳይኖራቸዉ በሰላም ሊኖሩ ህልማቸዉ ነዉ። <ድንቄም ሰላም ትኑር!>

ቀን የጣለዉ የትግራይ ሕዝብ ቂሙን ይረሳል ማለት መሽቶ አይነጋም ነዉ። አንድ ቀን <ዳግማዊ አሉላ ይወለዳል> ቀይ ባሕር ራሱ የኢትዮጵያ ድንበር መሆኑን የሚያረጋግጥ <ከተንቤን> ሰዉ ይወጣል፡ ታሪክ ይደገማል!>-/-/

ለአቶ ግደይ ባሕሪሹም በአንባቢዎች ስም ከፍ ያለ ምስጋና አቀርባለሁ። ጌታቸዉ ረዳ ፤

አሞራ

 

 

ደራሲ ግደይ ባሕሪሹም

 

ትርጉም ጌታቸው ረዳ

 

(Ethiopian Semay)

 

አዚ መደብ አዚማህደር ገበን ወየንቲብዝበል ካብቶም ዘዳልዎም ዝተፋላለዩ መደባት ሓደ መደብ እዩ። ንአቶ ግደይ ባሕሪሹም ብአካል አቕሪበ ቃለ ምልልስ ክሳብ ዘቕርበለኩም፤አሞራብዝበል ብኣምሓረኛ 1985 ዝጸሓፉዎ አንቢበካ ዘይምኖ መጽሓፎም ኣብ ገጽ፤-207209 ኣብ ልዕሊ ንጹሃት ተጋሩ ንክትሰምዖ ዘስካህክሕ ናይ ወየነ ትግራይ ጭካነዊ ግብሪ ዝሰነዱዎ ከቕሩበለኩም እየ።

ደራሲን ገጣሚን ኣቶ ግደይ ባሕሪሹም ትግራዋይ እዮም። አቶ ግደይ መስራታይን ኣባል ፈጻሚት ሽማግለ ጠራናፊትን ኢድዩን ዝነበሩ ኢዮም። አቶ ግደይ ዝጸሓፉዎኣሞራዝብል መጽሓፍ ኣብ መዋዕል ታሪኾምን ኣብ ጊዜ ገድሎም ዘሕለፉዎ ፤ጸበባን ገድላዊ ህይወትን ከምኡዉን ናይ ህዝባዊ ሓርነት ትግራይ እንታይነት፤ ኣብ ልዕሊ ህዘቢ ትግራይ ዝፈጸመቶ ሰብኣዊ ግህሰትን ብሰፊሑ ዘረድእ ደጋጊመካ ኣንቢብካዮ መሊስካ ንክትምለሶ ዘብህግ ታሪካዊ መጽሐፍ  እዩ።

ኣሞራ ገጽ 207- 209
ካብ ግደይ ባሕሪሹም -


<
ናይ ኢድህ ማለት ናይ ኢትዮጵያ ዲሞክራሲ ሕብረት ደጋፋይ ኢኻ ወድኻ ወይ ሓዉካ ናይ ኢድሕ ኢዩ ተባሂሉ ይታሓዝሞ፡ ናብ ባዶ ሽድሽተ ቤት ማእሰርቲ ይዉሰድ። ኣብኡ ምስበጽሐ ዘለዎ ንብረትን መጠንን፤ ብዝሕን ኣበይ ከምዘሎን ይጥየቕ። ንዝቐረበሉ ጥያቐ መልሲ ሂቡ ምስወደአ፡ ንቑሩብ መዓለቲ አዚ ዘይባሃል ጡዑም ብልዒ እነዳተቐለበ ኣብ ካልኣይ ሳልሳይ መዓልቱ ምስ ከምኡ ዝበለ እሱር እንዳታሓጋገዘ እንተዋሓደ ክልተ ሜትሮ ዑምቀት ዘለዎ ጉድጓድ ንክኹዕት ይእዘዝ።ብስፍሓቱ ኮነ ብዓይነቱ መቓብር ሰብ እዩ ዝመስል ከም ጉድጓድ ጽብብ ኢሉ እንዳተኹዓተ እቲ ዝተፍሓረ ሓመድ ኣብቲ ኣፍ ጉድጋድ ከባቢ ወሰን ወሰኑ ዙርያ ምላሽ ይኹመር።

አቲ ኡሱር ብደዉ ዝቕበረሉ ናይ ደዋደዉ መቓብሩ ፍሒሩ እንተብቅዕ፡ ካበቲ ጉድጓድ ይወጽእ። ብድሕሪኡ ብገመድ ኢዱን እግሩን ተኣሲሩ ናብታ ዝፋሓራ ጉድጓድኣለም በቃኝይመልሱዎ። ወየንቲ ኡሱር ቅደሚ ሞቱ እንዳተሳቐየ ምርኣይ ብጣዕሚ እዩ ዘርዉዮም፡- ባህ ይብሎም - ይፍስሁ። ቀለጢፉ ንከይሞት እዉንሽርማም ቅጫን - ጽንቃቕ ማይንብመገለል ዝመስል መትሓዚ ብገመድ ሰዲዶም የቐብሉዎ። ሽንቲ ማይ ኮነ - ቀልቀል ዝናፈሰላ -ኣብታ ዉሽጢ ጉድጓድ እዩ። ሓንሳብ ናብታ ዝዃዓታ ጉድጓድ ምስተደርበየ ፡ምስኣተወ- ብምንም ታኣምር ተመሊስካ ምዉጻእ የላን።

 እቲ ኡሱር ኣብታ ጸባብ ጉድጓድ ዉሽጢ እግሩ ምዝርጋሕ ወይ ብጎኒ ምድቃስ ኣይኽእልን። ክገብሮ ዝኽእል ተኾርሚኻ ኮፍ ምባል ጥራሕ እዩ። ኩርምይ ኢሉ፤ ቀትሪ ብጻሓይ ሃሩርን ለይቲ ብቁራም አሳሒታ፤ ብሁቦቡላ ቀዝሒ እንዳተሳቐየ  ዝተወለደላ መዓልቲን ሃገርን ዝተወለደሉ ዘርኢን እንዳረገመ እንዳስቆርቆረ ይሞት።  አቲ ዘሰክሕ ከይዲ ሞት ቅድሚ ሙማቱ ግና እቶም ኣብቲ ጉድጓድ መሬትን ኣብቲ ኣካላቱን ዝፍጠሩ ሓሳኹ መርዛማት ስለዘይኮኑ ዓይጓድኡን፤ ቀለጢፎም ኣይቀትሉዎን። ቆርበቱ ሰርሲሮም፤ ሥጋኡ በሊዖም ዓዕጽሙ ጎጥጚጦም ምፍርካሽ እንትጅምሩዎ፡ አቲ አሱር ኣብ መወዳእታ ብኣፉን ብኣፍንጭኡን ከምኡዉን ብዓይኑን ሓሰኻ ድድቛታት ፎሎቕሎቕ ይብሉ’ሞ መሰክሕ ብዝኾነ መርገም ህይወቱ ምስሓለፈት፤- ካበዚ መርገምቲ ትርኢት ጭጉርጉር ዘይብሎም ወየንቲ አብቲ ኣፍ ጉድጋድ ዝተኾመረ ሓመድድፍን ድፍንኣቢሎም ኢዱን እግሩን ታአሲሩ ብኹርምዩ አብኡ ይቕበር።

እሞ ካብ ኮም ዝበለ መስገልገላይ ሞት፤ አብ ማዕከል ሜዳ አብ ማዕኸል ጸምጸም በረኻ ፤እንተይ ታአሰረ ማይን እኽልን ብምስኣን፤ ህይወቱ እንዳሃለወት ዓቕሚ ስኢኑ ዓይኑ እንዳራኣየኣሞራዓይኑ እንትምንጥሎ፤ ዓርሱ ምክልካል ምስስኣነ፤ ህይወቱ እንዳተጋዓረት ስጋኡ ብኣሞራ እንዳተተኹቶኸ ተባዛጊሉ ተማናጢሉ ህይወቱ ዝሓለፈ_ ምስ እቲ ሻዕቢያ ግፍዒ ካብዝፈጸመሉ ሙሩኽ ሰራዊት ደርጊን - አየናይ አማውታ ሞት  ኮን ይሓይሽ? ኢልና እንተጠየቕና ንዘስካሕክሕ ዝተፋላለየ ስቅያት ሞት ምምርማር ካብናዚ ዉጥጥ ኢሎም፤ብጭካነ ልዕል ኢሎምዝተረኽቡ ወየንቲን ሻዕቢያን - ሰብ ንሰብ ካብ ሕማሙ ንክፍወስ ምርምር ዘካይዱ ጥበብ አብዝተስፋሕፋሓሉ ዘበን እንትንዕዘብ፤- ናይ ሻዕቢያን ወያነን ናይ ጭካነ-ተፋላሰፍቲን ተማራመርቲን፤ ደቂ ኣኮን ደቂ ሓትኖን ግን ኣብ ታሪኽ ንትዉልዲ ዘሕፍር ዘኹንን ግብሮም አብ ልዕሊ ወገን ዝፈጸሙዎ እንትናጻጸር፤ አሸጋርን መስካሕክሒ ጨካን ኣቃታትላኦም ክልቲኦም ወያነን ሻዓብያን ኣይባላለጹን ፤ኣይሳኾኑን፤- ኢለካ ጥራሕ አዩ ምሕላፍ ዝካኣል።

ብሂይወቶም እንዳሃለዉ ኣብ ዉሸጢ ጉድጓድ አትዮም እነዳተሳቐዩ ንክሞቱ ዝፍረዶም ተጋሩ ብመትከሎም ዘይኣምንን ኣብ ጥርጣረ ዝኣቱን ኢዩ። ብከመዚ ዝበል አቃታትላ ተፈሪዱዎም ዝሞቱ አኒ ሃበተ ገብረተንሳይ፤ ተኽላይ ገብረመስቀል ወይዘሮ ወርቂ ምንጭራን አቶ አታክልቲ ሥዩም (አብ ከተማ ሸራሮ ራፖል ጸሓፊ ዝነበረ ወዲ ራዕሲ ሥዩም)” ዝመሳሰሉ ተጋሩ ይርከቡዎም።

 ኣብ እግረ-መንገድና ምናልባሽአታኽልቲ ሥዩም” መን ሙኻኑ ዘይትፈለጡ እንተዳሃሊኹም፤ ሓወይ አይኮንካን ኣቦይ እዉን ኣይተዛረቡንን፤ ኢሎም ልዑል መንገሻ ሥዩም  ሕዉነቶም ዝካሓዱዎ ኣብ ኣዉራጃ ሽረ ኣብ ሰየምት ኣብ ዉሽጢ ኣድያቦ ዝነብር ዝነበረ እዩ። ትዉልዲ ዕብየት ወላዲቱ አብ መደባይ ታብርን ኣብ ሠመማን እየን። ኣዲኡ ካብቶም ብናይ ቀደም ኣጻዋዋዓጸለምቲ” (ባሮት) ታበሂሎም ተናዒቆም ዝጽረፉ ዝነበሩ ስደራቤት ወረጃ ወይዘሮ እየን። ንሰን እዉን ብክብሪ በቲ ዝነበረ ባህላዊ መስፈናዊ ሥርዓት መሰረት ታሓዛይ ጽላል ገይረን አሕሽኪረን ብስናር በቕሊ ዝኸዳ፤ ክሳብ ጊዜ እርጋነን ብክብረት ተኸቢረን ዝነብራ ነበራ ዓባይ ወላዲት እየን።>>


ግደይ ባሕሪሹም (አሞራዉ ካብ ዝብል መጽሓፎም)
ትርጉም
ጌታቸዉ ረዳ Ethiopian Semay