Wednesday, April 17, 2024

ክፍል 3 ጌታቸው ረዳ የወያነ ፍቅር ሰግጦ የያዘው የአማዞንን ገበያ ያጨናነቀው……የያሰው ሽመልስ መጽሐፍ.... ከሚል ከክፍል 2 የቀጠለ.... 4/17/24 (በፈረንጅ ዘመን)


ክፍል 3

ታቸው ረዳ

የወያነ ፍቅር ሰግጦ የያዘው የአማዞንን ገበያ ያጨናነቀው……የያሰው ሽመልስ መጽሐፍ.... ከሚል ከክፍል 2 የቀጠለ....4/17/24  (በፈረንጅ ዘመን)

ከፍል 1 እና 2 ከጠበቅኩት በላይ ከፍተኛ አንባቢ ተመልክቶታል፡፡ ስልን ማን እንደሰጣቸው ባላውቅም (ምናልባትም ከድሮ ጽሑፎ?) ሁለት የማላውቃቸው ሰዎች ከአገር ት ደውለው የተሰማቸው ምስጋና ሲቸሩኝ አንደኛው፤ በውድቅት ሊት  <<እነዚህ እርጉማን ያደረሱብን በደል ፈጣሪም ሊገልጸው ይከብደዋል፡፡ አንተ ከጠቀስካቸው ባንደኛው አሳዛኙ ያገዳደል ድርጊት በ ሲፈጸምባቸው ዓይነ እያየ ስለነበር አሁንም ሊት ቀርቶ በቀን ሰላም ያሳጣኛል...መጽሐፍ ጻፈ የምትለው ጸሓፊ ባላውቀውም “እርሱም እንደነሱ እርጉም ይሁን”፡፡ ብቻ ተባረክ!።” የሚል በውድቅት ሊት ተኝ ይህ ወታደር  ከውስጥ ሐዘኑ ጋር እየታገለ ደውልኝ፡ ከዚያም ንቅልፌን ማሸነፍ  ኣልቻልኩም፡፡

ታስታውሱ እንደሆነ፤ በክፍል 1 ትችጠኛ ያየሰው ሽመልስ በጻፈው የመጽሐፉ የመጀመሪያ ገጾች አካባቢ ሳነብ እጅግ የሚመስጥ የወጎቹ ፍሰትና የቃላቶቹ ውበት በማንበ የኦነጉና የሻዐቢያ ‘የፖለቲካ ኩሊ’ የነበረው ማቹ ተሰፋየ ገብረአብ በድንቅ አጻጻፉ ይተካዋል ብየ ማድነቄን ታሰታወሳላችሁ፡፡ በሚያሳዝን መልኩ አሁን፤ አሁን ምጽሐፉን እያነበብኩ ወደ ውስጥ ጠል በገባሁ ቁጥር ያንን አድናቆ በሚጻረር መልኩ፤ የጽሑፍ ፍሰቱና ወጉ ደብዝዞ ፤ የሚያደንቃቸው የሚገጥምላቸው የወያ መሪዎቸና አዋጊዎች  ከሚመግቡት ወግ ተሞርኩዞ “በሚያሰለች የኩት፤ ኩት ባይ ብ” የወይን ጋጣ ጋዝጠኞችን የሚያስንቅ ዘጋቢ ሆኖ ሳገኘው ለማንበብ የነበረኝ ጥማት ቆረጠውና መጽሐፉን በይደር አኖርኩት፡፡

ምን ታመጡ! በሚል አጻጻፉ  ባንድ ወራጅ ጅረት (ወንዝ) ተዝናንተው እግራቸው ሲታጠቡ በጠላት ታይተው ስለተገደሉ በጸረ አማራነታቸው የምናውቃቸው ‘ዘላፊዎች’ የወያ  ራልና አንድ ኮሎ “ተጠቦ ተጨንቆ ስለ ጀግንነታቸው አንድ ግጥም ገጥሞላቸዋል፡፡” ከዚያ ውዲያ  በቻ ጸሓፊው እንደጠበቅሁት አላገኝሁትምና የማንበብ ጉጉን አላረካ ሲለኝ  መጽሐፍን አጥ ወደ መደርደርያ ከተትኩት፡፡

ለዛ ቃል እንደገባሁላቺሁ ደራሲው ያየሰው ሽመልስ ባሳተመው “የራ እርካብ የደም መንበር” መጽሐፉ ውስጥ የሩዋንዳ ኢንተርሃሙን የሚያስንቁ ገጀራና <<USA>> የሚል የተጻፈቡቸው አዳዲስ የመግደያ ካራዎች በብዛት ታድለው የታጠቁ ጸረ አማራ ወጣት የትግራይ ‘ተዋጊ ሃይላትን’ ወንጀል ለመከላከል ሲል በተጨፈጨፈውና በተከዳው  የሰሜን ዕዝ ሕይወት ላይ  <<ሠራዊቱ በማንነቱ ተመርጦ ታረደ፡፡ በዳንሻ በኩል አማራ ተጠቃ፡<< ሲኖትራክ ተነዳበት ወዘተ፣ የሚል ፕሮፓጋንዳ የሕዝብ ልብ ለመግዛት በሚል አብይ የተጠቀመበት ፕሮፓጋንዳ እንጂ አልተፍጸመም....’፡ >> የተለመደ ቀጥፈቱና ጦርነቱንም ሕዝባዊ ለማድረግና አማራና የትግራይ ሕዝብንም ደም ለማቃባት የያዘው የኢሳያሰ ተልኮ እንዲሰምር ነው..............።ወዘተ........። ስለሚለው እንመለከታለን፡፡

ደራሲው እዚያም እዚህም ‘’የትግራይ ኢንተርሃሙዎቹን ቀዳዳ ለመሸፈን እየሮጠ ያለው ጥድፍያ ፤ ‘’ጠ/ሚኒስትሩ’’ እንዲሀ አለ፤ መረጃ ሳያገኝ (መገናኛ ዝግ በሆነበት ወቀት ሊያውቅ አይቻለውም)  የሚለው የዳርዳር ወጉ የሚያመለክተን ፤ “ወያ በአማራ ጥላቻ አይታማም” ለማለት ነው”፡፡

እስኪ ንግግሩን እንፈትሸ፡፡

ወያ  አማራን ከትግራይ ሕዝብ ጋር ደም ለማቃባት የኢሳያስ ተንኮል አላሰፈለገውም፡፡ የ1967 ትግሉ የጀመረው አማራን ዓይነተኛ ጠላቱ አድርጎ በኪነቶቹ በኩል እስከዛ ድረስ እያስዘፈነ ሲነግረን የኖረ ነው፡፡ በጫካ ዘመኑ ሙርከኞች አማራ ወታደሮችን በመርዘና በጥይት ሲጨፈጭፍ የነበረ  አማራና ትግራይን  ወልቃይት ላይ ደም ሲያቃባ 17 አመት የጫካ ታሪኩን አይታውቅም ነው? በነገሠበት 27 አመት ወስጥ የአማራ መሁራንና አገር ወዳዶችን  እየለቀመ ምን ግፍ ይፈጽምባቸው እንደነበረ እንደማናውቅ ለምን ጋዜጠኛ ያየሰው ሊያሞኘን ፈለገ?

 “አማራና ኦርቶዶክስ አከርካሪውን ሠብረነዋል” እያለ በይፋ ያወጀው  ገና ገና ኢሳያሳያስ ገና ወደ ትግራይ ጦርነት እግሩ ሳይረግጥ ነው፡፡ በጦርነቱን አሳብቦ አማራ ላይ ጥቃት ለመፈጸም የኢሳያስ ተል  አላስፍለገውም ፡፡

ያየሰው ‘’አብይ ያደገበት ትምሕርት አማራን በመጥላት ወያነ የተካነ እንደሆነና እራሱም ያንን መቅሰሙን ያወቃል፡፡ አማራን ‘’በከፋ ሁታ’’ እየለዩ እንደሚያጠቁ ፍላጎት እንዳላቸው  “ገምቶ” ነበር፡፡ ግምትም ከነበረ ግምቱ ልክ ሆኖ ሲገኝ ጋጠኛ የያሰው ግን ራሱን ትብት ላይ ከመጣል የፈየደው የለም፡፡

እሰኪ ታሪኩ ክአማራዎቹ ከራሳቸው አንደበት የነገሩንን እናድምጥ፡፡

ታሪኩ የሚጀምረው ወያ ያፈናቸው ወታደሮችን ሰብስቦ አክሱም ዩኒቨርሲቲ ግቢ ውስጥ ዘግቶባቸዋል፡፡ “ጁንታው” የይኒቨርሲቲው ዲን ቀለብ አውጥቶ ለሠራዊቱ እንዲያቀርብ ቢያዘውም፤ ‘’ምግብ እንዳቀርብ ከተፈለገ አቅርብላቸው ብሎ የሚያዘኝ ክልሉ ሳይሆን የደራል ትምሕርት ሚኒስር ስለሆነ ትዛዙ ከዚያ ይመጣልኝ’’ ብሎ በማሾፍ በረሃብ ተዘግተው እንዲሰቃዩ አደረገ፡፡

የአክሱም ሕዝብና አካባቢው ተሰባስቦ የመጣ ሕዝብ “የኛን ሰው ጨርሰውብናል፡ እነሱንም እንጨርሳልን” አለ ሕዝቡ፡ ዩኒቨርሲቲው በር ላይ ተሰብስቦ፡፡ የታፈነው ሠራዊት መሸሸጊያው መደበቅያው ጠፋው፡፡ያ እንደ አራስ ነብር የሚያናዝረው በደም የሰከረ ሕዝብ ወደ ግቢው ገብቶ ቢሆን ከፍተኛ ልቂት ይከሰት ነበር፡፡ ነገር ግን ደጋግ ስዎች ሕዝቡን ለምነው መለሱት፡፡

አንድ ጓድ ከዩኒቨርሲቲው በአጥር ሾልኮ ወጣ፡፡ገጠራማው አክባቢም በእግሩ ብዙ ተጓዘ፡፡ ሃሳቡ ከሰው በላው ጁንታ መወጣት ነው፡፡ ሃገሩን የሞሉት ደግሞ እነሱ ናቸው፡፡ አዝመራ የሚያጭዱ ገበሬዎችን አገኘ፡፡ መንገድ ያመላክቱኛል በማለት ቀረብ ብሎ ጠየቀ፡፡ ለጥያቄው ምላሽ ሳይሰጡት በጥያቄ አጣደፉት፡፡ ወታደር መሆኑን ሲሰሙ ያን ያህል የተለየ ነገር አላሳዩም፡፡ “ብሔርህ ምንድነው?” አማራ መሆኑን ሲነግራቸው ሰዎቹ በአንድ ጊዜ አውሬ ሆኑበት፡፡በያዙት ማጭድ ገላውን እየሸነታተሩ ተናጠቁት፡፡ እንደ ቅርጫ ሥጋ ተቦጫጨቁት፡፡ በአካባቢው ሲንቀሳቀሱ ሁነቱን ያዩ ልዩ ኃይሎች አስጣሉት፡፡>> ይላል ደራሲው “ቻቻው”፡፡

 በማስከተልም “እንዴት ሲሆን ገበሬዎች በቀጥታ ከሚዋጉት ልዩ ኃይሎች በላይ ሊጨክኑ ቻሉ? እንዴትስ ልዩ ኃይሎች ከገበሬዎች በላይ ሊራሩ ቻሉ? “ነገሩ ቅ ነው?” በማለት ስለ ሁኔቱ አግራሞቱን በጥያቄ ያስቀምጣል፡፡

 ግን ይልና ቀናዎቹ ልዩ ኃይሎች ዘግይተዋል፡፡ ጓዱ በሕይወት ሊተርፍ አልቻለም፡፡ ዘግናኝ አሟሟቱን ልዩ ኃይሎች ለታፋኙ ሠራዊት ተናገሩና የሠራዊቱን ፍርሐትና ሐዘን አናሩት፡፡>> በማለት ቻቻው በመቀጠል  ብሔርን ለይተው ምን እንደፈጸሙ እንመልከት፡፡

<ባፈናቸው የሠራዊት አባላት ላይ ታሪክ ይቅር የማይለው ግፍ ሠራ፡፡ ከሀዲ የሆኑ የትግራይ ተወላጅ የሠራዊቱ አባላት፤ ለአመታት ከሠራዊቱ ጋር ሰለኖሩ በየጋንታቸው በየሻምበላቸው፤ ሻለቃቸው ብሎም በብርጌድ ማን የየትኛው ብሔር ተወላጅ እንደሆነ ልቅም አድርገው ያውቃሉ፡፡ የብሔር ተወላጆችም ተለቅመው ተለይተዋል፡፡ አፍነው ባንድ ቦታ ከሰበሰቧቸው ውሰጥ የአማራ ተወላጆች ሥም መጥራት ተጀመረ፡፡

“አስናቀ” ይባልና የጠራል፡፡ የዋሁ ጓድ አስናቀ ‘ማን ነው የጠራኝ?’ ይልና “አቤት” ብሎ ወደ ተጠራበት ይሄዳል፡፡

ግንባሩን በጥይጥ...!

“ደሳለኝ” ተረኛው ይጠራል፡፡ በነብስ ግቢ ነብስ ውጪ ጭንቀት!

ወደ ተጠራበት ቦታ ይዳል፡ “እንካ ቅመስ በጥይት!

ተረኛው የጠራል

”በልእስቲ!”...

በርካታ ጓዶች (አማራዎች) አብረው ሲኖሩበት በነበረው ካምፕ ውስጥ በራሳቸው መሣሪያ ሬሳ አደረጓቸው፡፡

የህንን ያዩ የሞት ፅዋቸውን ለመቀበል ተርታቸው ሲጠብቁ ከነበሩት ‘አ/አለቃ ያዲን በላይነህ’ እና ሃ/አለቃ አድማሱ’ “አብይ ዓዲ” ማጎርያ እስር በተገናኘንበት ወቅት “የኛ ሥም እስኪጠራ እንጠብቅ ነበር፡፡ በፍፁም በሕይወት እንውጣለን ብለን አላሰብንም ነበር” አሉኝ፡፡>> የላል የተከዳው የሰሜን ዕዘ ደራሲ የ፶ /አለቃ ጋሻዬ ጤናው፤ ከየቦታው አየተለቀሙ ተምቤን አብይ ዓ፟ዲ “ማጎርያ _ ኮንሰንትረሺን ካምፕ ከተገናኙ በላ፡፡

በመጨረሻም ኮሎኔል አብየ መኩሪያ አማራነታቸውና ሰንደቃላማቸው ሲዋረድ በማየታቸው የሆነውን ሁነት “ደፋሩ ታፋኝ” ከሚለው ዘገባ እንመልከትና ልደምድም፡፡

7ኛ ም/ክ/ጦር ስታፍን ትጥቅ ያስፈታቸው “ሸራሮ” የሚገኘው ካምፓቸው ላይ እንዳማርያም (ማርያም) ቤተክርስትያን ወሰጥ ዲሸቃና ሌሎች መሣሪያ ጠምደው ነው፡፡ታፋኞቹ ከሸራሮ አስወጥተው ወደ አክሱም ዩኒቨርሲቲ ግቢ ያስገቧቸው፡፡ ታፋኞቹን ሰብስበው..... አብይ ከመጣ ጀመሮ አገሪቱ ሰላም አጥታለች;.... የሰው ሞት በዝቷል ወዘተረፈ... እያሉ ፕሮፓጋንዳ ይለፍፋሉ፡፡ ሰው በተሞላ ጢቅ ባለው አዳራሽ ወስጥ፤ ማንም ሊናገረው የማይችል የጁንታው መልዕከተኞችን ያሰደንገጠ ነገር፤ ከፍ ባለ አስገምጋሚ ድምጽ ተሰማ፡፡ ኮ/ል አብየ መኩሪያ ናቸው፡፡

<<በኢትዮጵያ ሰላም የምታደፈርሱ እናንተ ናችሁ፡፡አገራችን ሰላም የምታገኘው እናንተ ሰትጠፉ ነው፡፡ ምናልባትም እኛን ገድላችሁን ላናይ እንችላለን፡፡ ያ የጊዜ ጉዳይ ነው እንጂ ትጠፋላችሁ፡፡ እርግጠኛ ነኝ እናንተ ትጠፋላችሁ፤ የኢትዮጵያ ሕዝብ ያሸንፋል፡፡ ያኔ ኢትዮጵያ ሰላም ትሆናለች!”

አዳራሹ ከዳር እስከዳር ፀጥ ... ረጭ....ዝም.......ያስባለ ንግግር፡፡የሚያስፈራ ፀጥታ የሚያስደነግጥ ዝምታ፡፡

መድረክ መሪው ጁንታ በአንዴ ፊቱ ተቀያየረ፡፡ጆሮውን ሊያምነው አልቻለም፡፡” የተናገርከው ድገመው እስኪ?” አለ፡፡

 ኮ/ል አብየ የተናገሩትን ሳይቀንሱ ሳይጨምሩ ደግመው ሲናገሩ ምላሳቸው ጎልደፍ አላለም፡፡ድምፃቸው አልተለወጠም፡፡ አንደበታቸው አልተሞሰሞሰም፤ ፊታቸው አልተቀያየረም፡፡ ደገሙላቸው፡፡አዳራሽ የሞላው ሠራዊት በኮሎኔሉ ተገረመ፡፡

ኮሎኔሉን ጠየቅኴቸው፡

የህንን ሲናገሩ ይገድሉኛል ብለው አልሰጉም? አልኴቸው፡፡ "በግሌ ሁሉንም ሠራዊት ይረሽኑታል በየ ነበር የማስበው፡፡ እኔ እንደምሞት እርግጠኛ ነበርኩ፡ መሞቴ ካልቀረ ደግሞ ተለማምጨ መሞት አልፈለግኩም፡፡ መሣሪያ የለኝ፤አልዋጋ ነገር፡፡ በወቅቱ የነበረኝ ኃይል አፌ ብቻ ነው፡፡ የልቤን እውነቱን ተናግሬ መሞት መረጥኩ፡፡ ደሞ እሱ በሙሉ አምኜበት ነው የተናገርኩት፡፡ እንደምናሸንፉ እርግጠኛ ነበርኩ፡፡” አሉኝ፡፡

ኮሎኔል አበየ ዩኒቨርሲቲ ማጎርያ ግቢ ከገቡ ጀመሮ የሚንቀሳቀሱት የኢትዮጵያ ስንደቅዓላማ ለብሰው ነው፡፡ በተደጋጋሚ ‘’እኔ አማራ ነኝ በኢትዮጵያ ግን መደራደር አላውቅም’’ ፤ አያሉ ግቢውን እየዞሩ ለታፋኙ ሠራዊት ድመፃቸውን ከፍ አድርገው ይናገራሉ፡፡ የትግራይ ልዩ ኃይል ወይም ሚሊሺያ ሲያገኙ ደግሞ “እመኑኝ ትሸነፍላችሁ፡፡የኢትዮጵያ ሕዝብ ያሸነፋል” እያሉ ይናገራሉ፡፡ በዚህም ታፋኙ ሠራዊት ኮሎኔሉን እንደ ዕብድ ሰው ማየት ጀመረ፡፡

ሰንደቅዓላማ ለምን ለበሱ? በተደጋጋሚ ደግሞ እኔ አማራ ነኝ እያሉ ይናገሩ ነበርና ለምን አማራ ነኝ ማለት ፈለጉ? በየ ጠየቅኴቸው፡፡

ከጥቅምት 24 ጀመሮ በምንንቀሳቀስበት ቦታ ሁሉ የኢትዮጵያ ሰንደቅዓላማ የለም፡ በሙሉ አወረደውታል፡፡በየቦታው የትግራይ ባንዴራ ብቻ ይታያል፡፡መኪኖችና ባጃጆች የትግራይ ባንዴራ አደረገዋል፡፡የታፈነው ሠራዊትን እያንጨበጨቡና ከበሮ እየመቱ የሚቀበሉ ወጣቶቸና  እናቶች እንኴ የትግራይ ባንዴራ ብቻ ነው የያዙት፡፡ ሰንት መስዋእትነት የተከፈለባትና የታገልንላት የኢትዮጵያ ሰንደቅዓላማ ግን መሬት ላይ ተጣለች፡፡በጣም ተናድጄ ነበር፡፡አጋጣሚ እንደ ከፈተኛ መኮንን ሰንደቅዓላማ ይዞ አገኘሁትና ሰጠኝ፡፡ ያቺን ሰንደቅዓላማ ለበስኴት፤ ያቺን ሰንደቅዓላማየን ለብሼ ተኩሰው ቢገደሉኝም ክብሬ ነው፡፡ በዚህ ጥቃት የታዩ ቢነገሩ ለትወልድም የማይበጅ ነገሮች የተፈጸመው ዘርን እየለዩ ማጥቃቱን ነው፡፡ ሃገሬ ብሎ ምሽግ ውስጥ የኖረን ሠራዊት አማራን እየለዩ ገድለዋል፤ አሰቃይተዋል፡፡ በብሔር ታርጋ እየለጠፉ መሳድበና ማሸማቀቅ ሕሊና የሚያደማ ነው፡፡ ባልናገረው ይሻላል.....ለዚያ ነው አማራ ንኝ የምለው፡፡’’

ኮሎኔሉ ያንን ንግግር ከተናገሩ በኋላ ልዩ ኃይሎች ወሰደዋቸው፡፡ እጅና እግራቸውን አሰሯቸው፡፡

በመቀጠል ኮሎኔሉ እንዲህ ይላሉ፡፡ ‘’ዕድሜየን ሙሉ ከነሱ ጋር ታግያለሁ፡፡ በሰው ልጅ ሊደረግ ይማይቻል ነገር አድርገውብኛል፡፡ አስረው ደብድበውኛል፡፡ ሽንቴን መሽናት እሰከማልችል ድረስ ነው ያሰቃዩኝ፡፡ ይላሉ ኮ/ል አብየ መኩሪያ፡፡

የኸን ሁሉ ስቃይ ድብደባና ስድብ ሲያደርሱብኝ አካሌ ቀርቶ አፅሜ ሁሉ ተነከቶ ነበር፡፡ በትክክል ማሰብ ተሳነኝ፤ ራሴን ሁሉ ስቼ ነበር፡፡ በእርግጠኛነት ራሴን እስክስት ድረስ ደብድበውኛል፡፡ ከዱላው በላይ አዕአምሮየን የነካው ስድባቸው ነው፡፡ <<አንተ አህያ” እያሉ ነበር የሚሰድቡኝ፡ ይህ በጣም፣ ያማል፡፡እ ግን አልፈራቸውም ነበር፡፡ አዎ “አማራ ነኝ” እንደ እናንተ ግን ኢትዮጵያን የምከዳ አማራ አይደለሁም፡፡ በአማራነቴ እሞታለሁ!” አያልኴቸው ነበር፡፡” የላሉ ኮሎኔሉ፡፡

ኮ/ል በመቀጠል

<የሚገርምህ...” አሉና ከገቡበት የሐዘን  ስሜት ለመውጣት እየሞከሩ፤ “...ከዱላው በላይ የሚያመው ስድባቸው ነው፡፡ሳይሳደቡ ዝም ብለው ቢደበድቡኝ አጥንቴ ቢሰበር እንኴ ምንም አይመሰለኝም ነበር፤፡ ስድባቸው ግን ያማል፡፡ ቀደም ብሎ የሚገርፉኝ ወንዶች ነበሩ፡፡ አንድ ቀን አንዲት ሴት ስትደበድበኝ ‘እ እኮ ብዙ አመት ለሃገሬ የታገልኩ ኮሎኔል ነኝ፡፡ በማርያም አትደብድቢኝ፡ ባይሆን ወንዶች ይደብድቡኝ በየ ለመንኴት” አሉኘ ፡፡ የኸኔ ሲናገሩ ከወሰጣቸው ሕመም ጋር እየታገሉ በሚያሳዝን ደመፅ ነው፡፡

ሰድበው ደብድበው ሲጨርሱ “ይገደል ብለው ወሰኑ” ሞቴን እየተጠባበቅኩ እያለሁ የሚያሰቃዩኝ ልዩ ኃይሎች በማረሚያ ቤት ፖሊሶች ተቀየሩ፡፡ ወዲያው ደግሞ ሠራዊቱ ወደ አክሱም ሲጠጋ ወደ ተምቤን ወሰዱኝ”፡፡ ይላሉ  ኮሎኔሉ ከሞት ያመለጡበትን ሁኔታ ሲናገሩ፡፡

ሌሎች ሁለት የሚሳይል ኮድ የደበቁ ናቸው የተባሉ የአየር ሃይል አባላት ከመቀሌ ወደ አክሱም ተወስደው አብሯቸው ሲገረፉና ሲሰቃዩ የነበሩ ጋዶችን ኮ/ል አበየ መኩሪያ  የራሳቸው ሕመምና ስቃይ ተቋቁመው አይዟችሁ እያሉ ያበረታትዋቸው ነበር፡፡ 'ሁለቱ ጋዶች ጥፍራቸው እየተነቀለና አይተደበደቡ ተሰቃይተዋል'፡ በግርፋትና በድብደባ ብሔር ተኮር ሰድብም አዕምሮአቸው የተሰቃዩ ብዙ ናቸው፡፡ ኮሎሉ ያሉት አልቀረም አቋማቸው ሳይቀይሩ በፅናት እንደቆዩ ከበዙ ሰቃይ በላ የተናገሩት ደረሰና ጁንታው በሳምንታት ተሸነፎ ተምቤን በረሃ ገባ፡፡ ኢትዮጵያ አሸነፈች፡፡የተናገሩት እውን ሆነና ምን ተሰማዎት ? ብየ ስጠይቃቸው፤ ባጭሩ ነበር የመለሱለኝ፡

“እነሱ ቆፍረው መቅበር ብቻ ነው የሚያወቁት ፡፡ ኢትዮጵያውያን ግን ቆፍረን መዝራትም ቆፍሮ መቅበርም ይችላሉ በማለት የሩዋንዳው ሰው አራጁ የሑቱ ‘ዱርየ ጋንጎችን’ ያስናቀ 33 አመት በጸረ አማራነታቸው የታወቁት የትግሬ ኢንተርሐሙዌ መሪዎች ትዕዛዝ ምክያት ምንም ባልተተናኮላቸው ሠራዊት 'ደክሞት በተኛበት' በውድቅት ሌልት ያደረሱበትን ግፍ አየታወቀ አያለ፡

ጋዜጠኛ ያየሰው ግን ለትግሬ ኢንተርሃሙው ቡድን በመወገን <<ሠራዊቱ በማንነቱ ተመርጦ ታረደ፡፡ በዳንሻ በኩል አማራ ተጠቃ፡<< ሲኖትራክ ተነዳበት ወዘተ፣ የሚል ፕሮፓጋንዳ የሕዝብ ልብ ለመግዛት በሚል አብይ የተጠቀመበት ፕሮፓጋንዳ እንጂ አልተፈጸመም....’፡ >> የተለመደ ቀጥፈቱና ጦርነቱንም ሕዝባዊ ለማድረግና አማራና የትግራይ ሕዝብንም ደም ለማቃባት የያዘው የኢሳያሰ ተልኮ እንዲሰምር ነው..............።ወዘተ........። እያለ ‘’ከነብ ቀጥሎ ጋዜጠኛነቴን እወደዋለሁ’’ እያለ እየተበጠረቀ ሚዛናዊ ጋዜጠኛነቱን በሚጥስ መልኩ “በደበረጽዮን የሚታዘዘው የወያ ሚዲያ የመናገርና የመጻፍ መበን ወደ ትግራይ በመሄድ ነፃነን ጠበቅውለኛል እያለ በሚያስቀን መልኩ እያሞጋገሳቸው”  ወንጀሎቻቸውን በኮሽታ እያለፈ ምንም ያልተተናኮላቸው በተኛበት የተጨፈጨፈውን ሠራዊት ሳይመሰከርለት ታሪክ ላንደኛው ወገን  በሚያዳላ መልኩ እንዲዘግበው አዛብ ዘግቧል፡፡

 ክፍል 4 ወታደሩን በታንክና በሲኖትራክ  እየደፈጠጡ ጨፍልቀው ይገድሉትም እደነበር የካደበትን ‘ደርጊቱ እንደተፈፀመ’፤ በሚቀጥለው ቀናት እንመለከትና የትችቴ ፍፃሜ የሆናል (መናልባት)፡፡

በድጋሚ መልካም ሳምንት ይሁንላችሁ፡፡

ከታች የተለጠፈውን

 ቪዲዮ እዩና ፍረዱ፡፡

 ጌታቸው ረዳ  4/17/24  (በፈረንጅ ዘመን)

 


Saturday, April 13, 2024

ክፍል 2 የወያነ ፍቅር ሰግጦ የያዘው የአማዞንን ገበያ ያጨናነቀው……የያሰው ሽመልስ መጽሐፍ.... ከሚል የቀጠለ.... ከጌታቸው ረዳ Ethiopian Semay 4/13/2024

 

ክፍል 2

የወያነ ፍቅር ሰግጦ የያዘው የአማዞንን ገበያ ያጨናነቀው……የያሰው ሽመልስ መጽሐፍ.... ከሚየቀጠለ....

ጌታቸው ረዳ

Ethiopian Semay

4/13/2024

ባለፈው ክፍል 1 ደራሲው ያየሰው ሽመልስ ባሳተመው “የራ እርካብ የደም መንበር” መጽሐፉ ውስጥ ስለተጨፈጨፈውና ስለተከዳው የሰሜን ዕዝ የኢትዮጵያ ሠራዊት (ደራሲው የተማረከው የሚል ቃል ይጠቀማል) በሚመለከት ደራሲው ሆን ብሎ ያዛባቸው ‘ዘገባዎች’  ምን እንደነበሩ ለአጠቃላይ ዝርዝር በክፍል 2  እንደምገልጻቸው ቃል ገብ ነበር፡፡

  የማቀርበው ላብዛኛው ትግሬዎች መመኪያና መፎከሪያ የነበረው ትግዎች የተቆጣጠሩት የ27 አመት ጨካኝ ሥርዓት በፖለቲካ እስረኞች ላይ የፈጸሙት ግፎች <<የፍትሕ ሰቆቃ>> በሚባለው ብዙዎቻችንን ያስደነገጠ የግፍ ዘገባ (ፊልም) (በ Ethiopian Semay በዚህ ድረገጽ ወደቀኝ በኩል የምታዩት ፎቶ “ዮናስ” የተባለው ‘ፓራላይዝ’ የሆነበትን የግርፋት ታሪክ የሚያሳይ የተለጠፈው ቪዲዮ) አለመፈጸሙ ደራሲው ያየሰው ሸመልስ “ድራማ” በማለት ያጣጣለው  ክርክሩ ነኛ ስላልመሰለኝ ለታዛቢ ልተወው፡፡ ዛ የማሳያቸው ግን በገባሁት ቃል መሠረት ሎች ክሕደቶቹን (ውሸቶቹን) እንመለከታለን፡፡

በያየሰው ሽመልስ መጽሐፉ በገጽ 54 በተጠቀሰው ንባብ ላስታወሳችሁ

 << (ወታደሩ) ሲኖትራክ ተነዳበት ወዘተ፣ የሚል ፕሮፓጋንዳ ያመጣው የሕዝብ ልብ ለመግዛት በሚል ነበር፡፡ ደግሞም ተሳክቷል፡፡ ይህ ሁሉ እንዳልተፈጸመ የትግራይ አመራሮች ብቻ ሳይሆኑ ዐብይም፤ብርሃኑ ጁላም ሆነ አዳምነህ መንግሥቴ (የሰሜን ዕዝ ሲማረክ ምክትል አዛዠ የነበረው ያውቃል፡፡>> “የራ እርካብ የደም መንበር (ገጽ 54)”

ጦሩ አምበጣ ሲያባርር እና የትግራይ ድሃ ተማሪዎች ደብተር መግዣ ሲያዋጣ ውሎ ደክሞት በተኛበት ወቅት አዘናግተው በመላ ትግራይ በተዘረጉት ወታደራዊ ካመፖች ከብበው በድንገት በጭካኔ በጥቅምት 24 2013 እንዴት እንደጨፈጨፉት እና በርካታ ካምፖች የትግራይ እናቶች ሠራዊቱ ሲታፈን ፈንድሻ እየበተኑ፤ቀ እየነሰነሱ ከበሮ እየመቱ የሠራዊቱን አስኬን እምቧለሌ እየዞሩ እንደጨፈሩበትናገድላችሁ ደማቸውን አሳዩንያሉ የእናት አንጀት የሌላቸው እናቶች ደግሞ ወጣቱን አነሳስተው ሠራዊቱን አስጨፍጭፈዋል። የሚል የወታደሮቹ እሮሮ መስማታችሁ እገምታለሁ፡፡

በዚያ ጭፍጨፋ የትግራይ ሕዝብ ሱታፌና ታጣቂ የትግራይ ሠራዊት ምን እንደፈፀመ ከጭፍጨፋው በተአምር የዳነው የዓይን ምስክር ደራሲ የዩኒቨርሲቲ ምሩቅ የሆነ ፤ የአምሳ አለቃ ጋሻዬ ጤናው (ቻቻው) ከጻፈው መጽሐፍና ካጠናቀራቸው የሰለባው ዓይን ምስክሮች በያየሰው ሽመልስ የተካደ ከላይ የተጠቀሰው ጉዳይ አጋራችለሁ።

ጦርነቱ በሁለቱም ፋሺስት ቡደኖች መካክል የተከሰተው ፍትግያ ምክንያት ቢሆንም ለጦርነቱ መከሰት ዋነኛው ቆስሽና ናፋቂ “በተፈጥሮ ስጦታ  የተቸረን ጥንታዊ የነጋሽና የአንጋሽነት መንበረ  ሥልጣናችን ከተቀማን ያለ ትግራይ መኖር የማትችለውን ኢትዮጵያን በትነን “ሃገረ ትግራይ” ለመመስረት እስከ ጦርነት ድረስ እንሄዳለን ብለው እየዛቱ እንደነበር ከጦረነቱ በፊትና ጦርነቱ ሲካሄድ ብዙ የጽሑፍና የንግግር የስብሰባ ቪዲዮዎቻቸውን ማቅረቤ አንባቢዎቼ ታስታውሱ ይሆናል፡፡ ሰለዚህም “ሥልጣናችን ከተቀማን ወደእየ መንደራችን እንበታተናለን” ባሉት ዛቻ መሠረት ያየስው “ከጥቂት ቀናት በፊት አብይ ተቀደመ እንጂ ...” እያለ የጦርነቱ ናፋቂዎችና ጫሪዎች ወያዎች እንደነበሩ በማያሳጣው ብልሃት ለመከላከል ቢሞክርም ፈላጊዎቹ “ጦርነት ለትግራይ ሕዝብ ባሕሉ ነው” ባዮቹ ነበሩ፡፡

በዚህም “ተቀደመና ተማረከ” እያለን ያለው ሊነግረን የለገመብን የያየሰው ብዕር ጠልቆ ሊነግረን ያልፈለገው አሰቃቂው የወያነ ወንጀል በዓን ምስክሮችና ተጠቂዎች የተነገረ ታሪክ ግን ፤ የሃገሪቱ ብቸኛ ሠራዊት ተኝቶ ባለበት ከባድ መሣርያ በቦም፤በአርቢጂ(ላውንቸር)፤በመትረየስ ከነ ሕጻናት ልጆቻቸውና ሚስቶቻቸው ታርደው ተጭፍጭፈዋል፡ አንገታቸው በቢላዋ ተቀልቶ፤ ሴት ወታደሮችም ጡታቸው ተቆርጦ ፤ ሕዝብ በተሰበሰበበት ምን ዓይነት ግፍ በሠራዊቱ ሕይወትና ክብር እንደተፈጸመ ነው፡፡ ያንን እንመለከታለን፡፡

 ታዲያ ያየሰው ለወያኔ ካለው ሥስ ልብ ይህንን ጉድ በመዝለል “አልተፈጸመም” ወይንም ለፕሮፓጋንዳ ፍጆታ የተነገረ ነው” በማለት በወያኔ አጥር ተንጠላጥሎ ጮክ ብሎ ይናገራል በመጽሐፍ ውስጥ፡፡

ከተፈፅሙ ጭፍጨፋዊ ስልቶች ወታደሮችን በታንክና በሲኖትራክ ጨፍልቆ መግደልን በሚመለከት በላ የምንመለከተው ቢሆንም የጭካኔ አገዳደል ስልቶችን በማንና የት ቦታ እንደተፈጸሙ በ “ቻቻው” መጽሐፍ (በየተከዳው የሰሜን ዕዝ መጽሐፍ) በህወሓት የግፍ በትር ጥቅምት 24 እና እሱን ተከትሎ በነበሩ ቀናት በግፍ ለተጨፈጨፉ የሰሜን ዕዝ ጓዶች>> ከሚለው አስገራሚ መጽሐፍ ውስጥ ሰለባዎቹ ታሪክ እንዲዘግብላቸው ወታደሮቹ ያጋጠማቸው አሳዛኝ ግፍ እንዲህ በማለት ይነግረናል፡፡

<<ምንም የሌለበት በረሃ ውስጥ በሀገራቸው በህዝባቸው ተከበው ህዝብ ናፈቃቸው፡፡ ተስፋ ቢያደርጉም ፤ቢመኙም፤ቢሳሉ፤ ቢፀልዩም የሚረዳቸው፤ አይዟችሁ የሚላቸው፤ የሚደርስላቸው አልነበረም፡፡ ዙርያቸው ትናንት ሲጠብቋቸውና ሲሞቱላቸው የነበሩ ክሀዲዎች ጠላት ሆነው ሊበሏቸው ሊሰለጥቋቸው ደርስዋል፡፡ ወታደሮቹ ወደ ሰማይ ቢያነጋጥጡ ወደ ምድሪቷ ቢያፈጡ መውጫ መንገድ መድበቂያ ጉድጓድ የላቸውም..፥ የደካሞችን ሰብል ሲያጭድና ሲሰበስብ ፤አምበጣ ሲያባርርላቸው የዋለው የደከመው ሠራዊትን ወጣቶቹ “የአብይ አምበጣ ካገራችን ውጣ” እያለ አስጨነቀን  ...’’ በማለት አስቸጋሪው ነብስ ግቢ ፤ ነብስ ውጪ በሆነበት ለማንበብ ቢሚያስጨንቅ ከባድ ሁታ ይገልጽና እናቶችም “የነዚህ አምበጦች ደም አፍስሳችሁ አሳዩን” እያሉ እናቶቸ ራሳቸው ወደ ሠራዊቱ ድንጋይ መወርወር ጀመሩ .... እያለ ከህደት 1 2 3 4... እያለ ሠራዊቱ ላይ የተፈጸሙ ገፎች ይዘረዝራል፡፡

አንባቢዎወታደሮቹን በታንክና በሲኖትራክ መጎተትና መጨፍለቅ እንደተፈጸመ አልረሳሁትም ለሚቀጥለው ላቆይና ይህንን ግፍ እንመልከት፡፡

 “ገርሁ ስርናይ” በተባለ ከተማ/ገጠር ትግራይ ውስጥ ነው፡፡ (ትርጉሙም ‘’የስን ሮ” ማለት ነው፡፡

<<ጥይት አልቆበት እጅ መስጠቱን የተበሳጨ አንድ ጓድ፤ አውሬ የሆኑ የጁንታው ደጋፊ ሕዝብና ታጣቂ ከነሻለቃው የተሰው ጓዶችን ሬሳ ሰበሰቡ፡፡ ክአስከሬናቸው ላይ ልብሳቸውን አወለቁ፡፡ የሰራዊቱ ክበብ ውስጥ የነበረ ቢራና ልዩ ልዩ መጠጦችን አወጡ፡፡ ራቁቱ ባደረጉት አስከሬን ላይ የሰራዊቱን ቢራ እየጠጡ ፤ ከበሮ እየመቱና የደስ ደስ ጥይት እየተኮሱ ጨፈሩ፡፡ ይህንን ያደረጉት ከሞት የተረፈው ሠራዊት ቆሞ እያየ ነው፡፡ ፍርድ የኢትዮጵያ አምላክ! ይላል ደራሲው “ቻቻው በሐዘን”፡፡

በመቀጠልም፤

“ይህ አልበቃ ሲላቸው እዛው ገርሁ ስርናይ ከተማ  እጅ በሰጡ ሴት ወታደሮች ላይ የተሰራው ግፍ ሕሊና ያቆስላል፡፡ እጅ ከሰጡት ውስጥ ሴት ወታደሮችን ልብሳቸውን አስወለቁ፡፡ ወደ ብልታቸው እንጨት እየከተቱ አሰቃዩዋቸው፡፡ ስቃዩን መቋቋም ሲያቅታቸው ለመንፈራገጥ ሲሞክሩ ፅጉራቸውን ይዘው መንገድ ላይ ጎተትዋቸው፡ ይህ አልበቃቸው ሲል ራቁታቸውን እንደሆኑ የከተማው ሕዝብ እያያቸው እንዲሮጡ አደረጉ፡፡ ይህን የሚያደርጉት ክበሮ ይዘው እይጨፈሩና ራቁታቸው የሆኑትን ሴቶች ፎቶ እያነሱ ቪዲዮ እየቀርፁ ነው፡፡

በበደል 3 የጠቀሰው አሳጥሬ ላቅርበውና “ቻቻው” እንዲህ ይላል፡፡

<< የተወስኑ ጋዶች አንድ ላይ ሆነው ወደ ኤርትራ ለመሻገር እየተጓዙ እያለ ለሚሊሺያማ እጄን አልሰጥም በማለት የራሱን ከላሽ ወደ ጭንቅላቱ ተኩሶ ራሱን አጠፋ፡፡ በሌላ አቅጣጫ የሚጓዙ ጋዶችም እንዲሁ ሚሊሾያዎች አገኝዋቸው፡፡ በገጀራም አላረዷቸውም፡፡ አካባቢያቸው ወዳለው በድንጋይ ወደ ተሞላ ጥልቅ ገደል ወሰድዋቸው፡፡ ተራራው ጫፍ ላይ ሆነው ተፈጥፍጠው እንዲሞቱ ወደ ገደል ወረወሯቸው፡ ይኸኔ ወደ ገደል ከተወረወሩት “ብቻየንማ አልሞትም” ያለው ሀ/አለቃ አማረ አጠገብ ሆኖ የገፋውን ሚሊሺያ ይዞት ወደ ገደል ተወረወረ፡፡ሚሊሺያውም እርሱም ገደል ውሰጥ ተፈጥፍጠው ሞቱ፡፡>>

ከዚህ ቀጥሎ የምንመለከተው ትግራይ ውስጥ “ዓዲ ምኢቲ” በሚባል ወታደራዊ ካምፕ ኮረብታማ አካባቢ፤ ርሃብ ሳይበግረው፤ረዳት ሳይኖው የካሃዲው ወያ ሠራዊትን ሳ በሳ እያደረገ የነበርውን እሳታዊ ሠራዊት ጥይት አለቀበትና ምንም የማይችል ተራ ሰው አደረገው፡፡የጥይት ያለህ! ቢል ጥይት የለም፡፡

ግድ አጅ መስጠት ሆነና ሠራዊቱ  በልዩ ሃይል እጅ ወደቀ፡፡ ከዚያ የሆነውን እንመልከት   

<<ከሠራዊቱ ጋር ሆነው ሲዋጉ የነበሩት የትግራይ ተወላጆች ሾልኮው ከልዩ ሃይሉ ጋር ሲቀላቀሉ፤ ቆስለው የነበሩት ደግሞ መታወቂያ እያዩ እየመረጡ ሲያወጡ ቆስለው መትረፍ ሊችሉ የነበሩትን የላ ብር ተወላጆች የሚያነሳቸው አጥተው ደማቸው እየፈሰሰ እየጮሁ ወድቀው ቀሩ፡፡ በህይወት የቀሩትንም መሳርያ፤ጩና ገጀራ የታጠቁት ልዩ ሃይሎች ለናንተ ጥይት አናባክንም በማለት እጃቸው የሰጡትን ማረድ ጀመሩ፡፡

አምስት ጋዶችን አንገታቸውን እየቆረጡ፤ሆዳቸውን እየዘከዘኩ፤ዓይናቸውን እያውጡ፤የወንዶችን ብልት እየቆረጡ፤የሰውን ገላ እንደጨርቅ እየተረተሩ በታተኑት፡፡

ከገደሏቸው ውሰጥ የአስር/አለቃ ስንታየሁ “እውነተኛው አኖ” ነው፡፡ መጀመሪያ ጡቶን ቆረጡ፡፡ቀጥሎ አንገትዋን ቆረጡ ፤ አንገንና ጡቶን ዛፍ ላይ አንጠለጠሉ፡ ይህን ሲያደርጉ ሠራዊቱ ያያል፡፡ ድምበር ተሻግረው ወደ ርትራ የተሻገሩት ተደራጅተው ተመልሰው እያጠቁ ቦታው ላይ ሲደርሱ እነኚህ የታረዱ የዶችን ሳ በቦታወ አገኙት፡፡የስንታየሁ ጡትና ጭንቅላትም ዛፍ ላይ  እንደተንጠለጠለ ተገኘ፡፡ ይህንን የባድመ ግንባር እየመሩና እያዋጉ የነበሩት ሪር አድሞራል ክንዱ ገዙ መስክረዋል፡፠.። >>

እያለ የተከዳው የሰን እዝ ደራሲ የ፶ አለቃ ጋሻዬ ጤናው የተፈጸሙ ወንጀሎች ነግሮናል፡፡

እንግዲህ ይህ ጉድ ሲፈጸም ያየሰው ሽመልስ ገና “መብረቃዊ ጥቃት ብለው ወያዎች የሚጠሩት” ዓለም ዓቀፍና ብር ተኮር የጭፍጨፋ   ወንጀል ሲፈጸም ፤ የትግራይ ታጣቂዎች ብር ለይተው እንዳላጠቁ በገደምዳ ለመሸሽ  የሞከረው በብር ለይቶ የተፈጸመ ግድያ መግደል ገና አልገባሁበትም “ከአማራ ሕዝብ ላይ ጠብ የለንም ይላሉ በሌላ በኩል ደግሞ የአማራን ልጆች ከጦሩ እየለዩ ሲረሽኑ ነበር።” የሚለው የወታደሮቹ አስለቃሽ ታሪክ ገና አላቀረብኩም፡፡

<< (ወታደሩ) ሲኖትራክ ተነዳበት ወዘተ፣ የሚል ፕሮፓጋንዳ ያመጣው የሕዝብ ልብ ለመግዛት በሚል ነበር፡፡ ደግሞም ተሳክቷል፡፡ ይህ ሁሉ እንዳልተፈጸመ የትግራይ አመራሮች ብቻ ሳይሆኑ ዐብይም፤ብርሃኑ ጁላም ሆነ አዳምነህ መንግሥቴ (የሰሜን ዕዝ ሲማረክ ምክትል አዛዠ የነበረው ያውቃል፡፡>> የሚለው “የራ እርካብ የደም መንበር (ገጽ 54)” ደራሲና ጋጠኛ ያየሰው ሽመልስ፤ ፈጣጣ የታሪክ ማዛባት በክፍል 3 አቀርባለሁ፡፡

እስከዛው ሰላሙን ለናንተ ይሁን፡፡

ጌታቸው ረዳ